ሪፖርት | አዝናኙ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል

ግማሽ ደርዘን ጎሎች የተቆጠሩበት እና በድራማዊ  ክስተቶች የታጀበው የአዞዎቹ እና የነብሮቹ ጨዋታ 3ለ3 ተቋጭቷል። አርባምንጭ ከተማዎች…

መረጃዎች | 72ኛ የጨዋታ ቀን

በ18ኛው ሳምንት ሦስተኛ የጨዋታ ዕለት የሚከናወኑ መርሐግብሮችን አስመልክተን ያዘጋጀናቸውን መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። መቐለ 70 እንደርታ ከ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | መቐለ 70 እንደርታ 2-2 አርባምንጭ ከተማ

“ጨዋታውን በመጀመሪያው አጋማሽ መጨረስ ይገባን ነበር።” አሰልጣኝ ዳንኤል ፀሐዬ “በዳኞች በኩል ኃይል የተቀላቀለበትን ጨዋታ ለመቆጣጠር የተደረገው…

ሪፖርት | ምዓም አናብስት እና አዞዎቹ ነጥብ ተጋርተዋል

የጨዋታ ሳምንቱ መክፈቻ መርሐግብር በአቻ ውጤት ተጠናቋል። መቐለ 70 እንደርታዎች አዳማ ከተማን ካሸነፈው ቋሚ አሰላለፍ ሶፎንያስ…

መረጃዎች | 66ኛ የጨዋታ ቀን

የ17ኛ ሳምንት ነገ በሚደረጉ ጨዋታዎች ጅማሮውን ያደርጋል፤ መርሀ-ግብሮቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። መቐለ 70 እንደርታ ከ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | አርባምንጭ ከተማ 2-1 ወላይታ ድቻ

“በሁሉም እግርኳሳዊ መመዘኛዎች የበላይነት ወስደናል።” አሰልጣኝ በረከት ደሙ “ውጤት በማስጠበቁ ረገድ የልምድ ማነስ ችግር አለ።” አሰልጣኝ…

ሪፖርት | አዞዎቹ ከመመራት ተነስተው ወሳኝ ድል ተቀዳጅተዋል

አዞዎቹ በአህመድ ሁሴን ሁለተኛ አጋማሽ ሁለት ግቦች ታጅበው ወላይታ ድቻን ከመመራት ተነስተው በማሸነፍ ሦስተኛ ተከታታይ ድላቸውን…

መረጃዎች| 62ኛ የጨዋታ ቀን

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ16ኛ ሳምንት ፍልሚያ ነገ በሚደረጉ ጨዋታዎች ይጀምራል ፤ መርሀ-ግብሮቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል።…

ሪፖርት | አዞዎቹ ተከታታይ ድላቸውን አስመዝግበዋል

አዞዎቹ በቡታቃ ሸመና ብቸኛ ግብ ስሑል ሽረን በመርታት ተከታታይ ድላቸውን አሳክተዋል። ስሑል ሽረ በ14ኛ ሳምንት በቅዱስ…

መረጃዎች| 58ኛ የጨዋታ ቀን

በርከት ያሉ ተጠባቂ ጨዋታዎች የሚከናወኑበት የ15ኛ ሳምንት ፕሪምየር ሊግ ነገ ይጀመራል፤ መርሀ-ግብሮቹን የተመለከቱ መረጃዎችን እንደሚከተለው አቅርበነዋል።…