አርባምንጭ ከተማ የሦስት ተጫዋቾች ዝውውር አጠናቀቀ

በአዲሱ ፎርማት መሰረት ፕሪምየር ሊጉን በድጋሚ የተቀላቀለው አርባምንጭ ከተማ ተጫዋቾችን ማስፈረም ጀምሯል። በዘንድሮ ውድድር ዓመት በነቀምቴ…

ከፍተኛ ሊግ | የምድብ ሐ አምስተኛ ሳምንት ውሎ 

ከኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ሐ አምሰተኛ ሳምንት ጨዋታዎች መካከል አራቱ እሁድ ዕለት ተከናውነው ሀዲያ ሆሳዕና፣ አርባምንጭ…

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ አንደኛ ሳምንት – ቀጥታ የውጤት መግለጫ

ምድብ ሀ እሁድ ኅዳር 23 ቀን 2011 FT ኤሌክትሪክ 1::0 አክሱም ከተማ 67 ‘ታፈሰ ተስፋዬ –…

Continue Reading

ሴቶች ፕሪምየር ሊግ| በአንደኛ ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታ አርባምንጭ ከተማ አሸንፏል

በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አንደኛ ዲቪዚዮን የመጀመሪያ ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታ ዛሬ አዲስ አበባ ስታዲየም ላይ አርባምንጭ…

የሴቶች ዝውውር | አርባምንጭ አራት ተጫዋቾችን ሲያስፈርም ሁለት አሳድጓል

ረቡዕ መስከረም 09 2011 ወደ አንደኛው ዲቪዚዮን ከፍ ያለው አርባምንጭ አራት አዳዲስ ተጨዋቾችን አስፈርሟል። ሁለት ተጫዋቾችን…

ከፍተኛ ሊግ | አርባምንጭ ከተማ አዳዲስ ተጫዋቾችን ወደ ክለቡ በመቀላቀል ጀምሯል

አሰልጣኝ መሳይ ተፈሪን አሰልጣኝ አድርጎ ለአንድ ዓመት በመቅጠር በወረደበት ዓመት ወደ ፕሪምየር ሊግ የመመለስ አላማን የያዘው…

አርባምንጭ ከተማ መሳይ ተፈሪን አሰልጣኝ አድርጎ ቀጠረ

ከ7 የውድድር ዓመታት በኋላ ከሊጉ የወረደው አርባምንጭ ከተማ መሳይ ተፈሪን ቀጣዩ የክለቡ አሰልጣኝ አድርጎ ቀጥሯል። አሰልጣኝ…

አርባምንጭ ከተማ ከፕሪምየር ሊጉ ወርዷል

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ወሳኝ የ30ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ሲካሄዱ ሁለተኛው ወራጅ ቡድን የተለየበት ውጤቶች ተመዝግበዋል። ዛሬ በተደረጉ…

የወራጅ ቀጠናው የፍፃሜ ቀን

የመጨረሻ ሳምንቱ ላይ የደረሰው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ በሚያስተናግዳቸው አራት ጨዋታዎች ሁለት ክለቦችን ወደ ከፍተኛ ሊግ…

ሪፖርት | ድሬዳዋ ከተማ እና አርባ ምንጭ ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል

በ29ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በድሬዳዋ ስታዲየም የተካሄደው የተካሄደው የድሬዳዋ ከተማ እና አርባ ምንጭ ከተማ ጨዋታ…