ሪፖርት | ሻምፕዮኖቹ ከወራጅ ቀጠናው የወጡበትን ድል አሳክተዋል

የአዲስ ግደይ አስደናቂ የቅጣት ምት ጎል ንግድ ባንኮች ከስድስት የጨዋታ ሳምንት በኋላ ከድል ጋር እንዲታረቁ አድርጋለች።…

መረጃዎች | 55ኛ የጨዋታ ቀን

በ14ኛው ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ቀን የሚከናወኑ ተጠባቂ መርሀ-ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 2-1 ኢትዮ ኤሌክትሪክ

የምሽቱ ጨዋታ በፈረሰኞቹ የበላይነት ከተቋጨ በኋላ ሁለቱ አሰልጣኞች ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ቆይታ ነበራቸው። አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ…

ሪፖርት | ፈረሰኞቹ ወሳኝ ድል ተቀዳጅተዋል

ፈረሰኞቹ በመጀመሪያ አጋማሽ ባስቆጠሩት ግቦች ኢትዮ ኤሌክትሪክን 2 ለ1 በመርታት ሶስት ነጥብ አሳክተዋል። ፈረሰኞቹ በ11ኛው ሳምንት…

መረጃዎች | 47ኛ የጨዋታ ቀን

የ12ኛው ሳምንት ጨዋታዎች ነገም ይቀጥላሉ ፤ በዕለቱ የሚካሄዱትን መርሀ-ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ባህርዳር ከተማ ከ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ስሑል ሽረ 0-0 ኢትዮ ኤሌክትሪክ

በጨዋታ ሳምንቱ የማሳረጊያ ዕለት የተካሄደው እና ያለ ጎል ከተጠናቀቀው የስሑል ሽረ እና የኢትዮ ኤሌክትሪክ ጨዋታ መጠናቀቅ…

ሪፖርት | ስሑል ሽረ እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ ነጥብ ተጋርተዋል

በዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር ስሑል ሽረ እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ ጨዋታቸውን ነጥብ በመጋራት ፈጽመዋል። ስሑል ሽረዎች በመጨረሻው የጨዋታ…

መረጃዎች | 40ኛ የጨዋታ ቀን

የ10ኛው ሳምንት ነገ በሚደረጉ ጨዋታዎች ይገባደዳል፤ መርሐግብሮቹን አስመልክተን ያዘጋጀናቸውን መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበናቸዋል። ስሑል ሽረ ከ ኢትዮ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮ ኤሌክትሪክ 0-0 ድሬዳዋ ከተማ

“በዚህ ሃይ ኢንቴንሲቲ ጨዋታ እንደዚህ መጫወታቸው ደስ ብሎኛል።” አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ “አንድ ነጥብ ይዘህ መመለስ ቀላል…

ሪፖርት | ኤሌክትሪክ እና ድሬዳዋ ነጥብ ተጋርተዋል

ጥሩ ፉክክር እና በርከት ያሉ ሙከራዎች የተደረጉበት ጨዋታ ያለ ጎል ተጠናቋል። ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከመቻል ጋር አቻ…