የሊጉ የዓምና እና ዘንድሮ የመጀመሪያ 15 ጨዋታዎች ንፅፅር (ክፍል 2)
[iframe src=”https://bbc.com/” width=”1%” height=”1″] በክፍል አንድ ጥንክራችን ከዓምና ዘንድሮ የውጤት መንሸራተት ያጋጠማቸው ክለቦች ቁጥሮችን መነሻ በማድረግ በስፋት የተመለከትን ሲሆን አሁን ደግሞ በተቃራኒው የተሻለ ውጤት ያስመዘገቡ ክለቦችን ለመቃኘት እንሞክራለን። ሊጉን ዘንድሮ ከተቀላቀሉ ሦስት ክለቦች ውጪ ከፍተኛ የውጤት መሻሻል ያስመዘገበው ክለብ አዳማ ከተማ ነው። ዓምና በ15 ጨዋታዎች 7 ነጥቦችን ብቻ በመያዝ 12Read More →