የክለቦች የውድድር ዘመን ቅድመ ዳሰሳ | ሀዲያ ሆሳዕና
ነብሮቹ በስብስባቸው ላይ ለውጦችን በማድረግ በአዲሱ የውድድር ዘመን ወጥ አቋም ለማሳየት ዝግጅታቸውን አጠናቀዋል ፤ እኛም በተከታዩ ፅሁፋችን የቡድኑን ዝግጅት ዳሰናል። በ2014 የውድድር ዘመን እጅግ የተቀዛቀዘ አጀማመርን በማድረግ ከመጀመሪያዎቹ ስድስት ጨዋታዎች ሦስት ነጥቦችን ብቻ አግኝተው የነበሩት ነብሮቹ ከዚህ አስከፊ አጀማመር መልስ ምንም እንኳን በወጥነት ውጤቶችን ለማስመዝገብ ቢቸገሩም ዓመቱን ከወራጅ ቀጠና በጥቂቱRead More →