የዋልያዎቹ የደስታ መልዕክቶች2021-03-31 By: ሚካኤል ለገሰ On: March 31, 2021 In: ብሔራዊ ቡድን, አፍሪካ, ዋልያዎቹ, ዜና, የአፍሪካ ዋንጫ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከስምንት ዓመታት በኋላ ወደመሠረተው የአፍሪካ ዋንጫ ሲመለስ የዋልያዎቹ አሠልጣኝ እና ተጫዋቾች ያጋሩትን የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት ሰብስበን ይዘን ቀርበናል። በምድብ 11 ተደልድሎ ካሜሩን ለምታስተናግደው የ2021 የአፍሪካ ዋንጫዝርዝር
ዋልያው ጨዋታውን ሳይጨርስ ወደ አፍሪካ ዋንጫው አልፏል2021-03-30 By: ሚካኤል ለገሰ On: March 30, 2021 In: ብሔራዊ ቡድን, አፍሪካ, ዋልያዎቹ, ዜና, የአፍሪካ ዋንጫ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በምድቡ የመጨረሻ ጨዋታዎች በተፈጠሩ ድራማዊ ክስተቶች ታጅቦ ወደ አፍሪካ ዋንጫ ያለፈበትን ጣፋጭ ዕድል አግኝቷል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዋና አሠልጣኝ ውበቱ አባተ ከቀናት በፊት የማዳጋስካር አቻውን በባህር ዳርዝርዝር
የዋልያዎቹ ጨዋታ የቴሌቪዥን ሽፋን ያገኝ ይሆን?2021-03-16 By: ሚካኤል ለገሰ On: March 16, 2021 In: ዋልያዎቹ, ዜና, የአፍሪካ ዋንጫ በባህር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም የሚደረገው የኢትዮጰያ እና ማዳጋስካር ጨዋታ በቴሌሊዥን የሚተላለፍበት ዕድል እንዳለ እየተጠቆመ ይገኛል። ካሜሩን ለምታስተናግደው የ2022 የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ የምድብ የማጣሪያ ጨዋታዎቹን እያከናወነ የሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንዝርዝር
ሁለት ተጫዋቾች ከብሔራዊ ቡድኑ ውጪ ሲሆኑ በምትኩ አንድ ተጫዋች ተጠርቷል2021-03-14 By: ዳንኤል መስፍን On: March 14, 2021 In: አፍሪካ, ዋልያዎቹ, ዜና, የአፍሪካ ዋንጫ ለአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ የመጨረሻ ምዕራፍ ዝግጅቱን ትናንት የጀመረው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ሁለት አማካዮችን በጉዳት ከስብስቡ ውጪ ሲያደርግ በምትኩ አንድ ጫዋች መጥራቱ ታውቋል። በባህር ዳር ብሉ ናይል ሆቴል ተቀምጦ ዝግጅት ማድረግዝርዝር
ዋልያዎቹ የመጨረሻ ምዕራፍ ዝግጅታቸውን ጀመሩ2021-03-13 By: ዳንኤል መስፍን On: March 13, 2021 In: አፍሪካ, ዋልያዎቹ, ዜና, የአፍሪካ ዋንጫ በአሰልጣኝ ውበቱ አባተ የሚመራው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የመጨረሻ ምዕራፍ ዝግጅቱን በባህር ዳር ጀምሯል። የመጀመርያው እና ሁለተኛ ምዕራፍ ዝግጅታቸውን በጅማ እና በአዲስ አበባ ያደረጉት ዋልያዎቹ በቀጣይ ለሚጠብቃቸው ወሳኝ አፍሪካ ዋንጫ ማጣርያዝርዝር
“በመጀመሪያው ጨዋታ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ፈትኖን ነበር” – አኒሴት አንድሪያናንቴኒያና2021-03-11 By: ሚካኤል ለገሰ On: March 11, 2021 In: አፍሪካ, ዋልያዎቹ, ዜና, የአፍሪካ ዋንጫ የዋልያዎቹ ቀጣይ ተጋጣሚ ማዳጋስካር አምበል የሆነው አኒሴት አንድሪያናንቴኒያና ከቢቢሲ ስፖርት አፍሪካ ጋር ባደረገው ቆይታ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ጠንካራ እንደሆነ ተናግሯል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ካሜሩን ለምታስተናግደው የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ የምድብ የማጣሪያዝርዝር
ዋልያዎቹ የአቋም መለኪያ ጨዋታ ያደርጋሉ2021-03-10 By: ሚካኤል ለገሰ On: March 10, 2021 In: ዋልያዎቹ, ዜና, የአፍሪካ ዋንጫ ሁለት ወሳኝ የአፍሪካ ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታዎች ከፊታቸው የሚጠብቃቸው ዋልያዎቹ አንድ የአቋም መለኪያ ጨዋታ ማግኘታቸውን ይፋ ሆኗል። በአሠልጣኝ ውበቱ አባተ የሚመራው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በምድብ 11 ከኮተዲቯር፣ ኒጀር እና ማዳጋስካር ጋርዝርዝር
የኢትዮጵያ እና ማዳጋስካር ጨዋታ የቀናት ማስተካከያ ተደረገበት2021-03-04 By: ሶከር ኢትዮጵያ On: March 4, 2021 In: ብሔራዊ ቡድን, አፍሪካ, ዋልያዎቹ, ዜና, የአፍሪካ ዋንጫ ኢትዮጵያ ከማዳጋስካር የሚያደርጉትን የአፌሪካ ዋንጫ ማጣርያ በተመለከተ ካፍ የኢትዮጵያን ጥያቄ በመቀበል የቀናት ማስተካከያ ማድረጉን የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ይፋ አድርጓል። የፌዴሬሽኑ መረጃ ይህንን ይመስላል:- “ካፍ ይህንን ጨዋታ መጋቢት 18/2013 ለማድረግ ፕሮግራምዝርዝር
አሰልጣኝ ውበቱ ለአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ሁለተኛ ዙር ዝግጅት 28 ተጫዋቾች ጠሩ2021-02-02 By: ሶከር ኢትዮጵያ On: February 2, 2021 In: ብሔራዊ ቡድን, አፍሪካ, ዋልያዎቹ, ዜና, የአፍሪካ ዋንጫ በመጋቢት ወር ከማዳጋስካር እና አይቮሪኮስት ጋር የሚጫወተው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ለሚያደርገው ሁለተኛ ዙር ዝግጅት አሰልጣኝ ውበቱ አባተ 28 ተጫዋቾች ጠርተዋል። በወሩ መጀመርያ በጅማ በነበረው የአጭር ጊዜ ዝግጅት 28 ተጫዋቾች ተጠርተውዝርዝር
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከሁለት ቀናት በኋላ ዝግጅቱን ይጀምራል2021-01-08 By: ቴዎድሮስ ታከለ On: January 8, 2021 In: ብሔራዊ ቡድን, አፍሪካ, ዋልያዎቹ, ዜና, የአፍሪካ ዋንጫ ዋልያዎቹ ለአፍሪካ ዋንጫ አምስተኛ የምድብ ጨዋታ ቅድመ ዝግጅት ከወዲሁ ይጀምራሉ፡፡ በ2021 አፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ አራት ጨዋታዎችን አድርጎ ስድስት ነጥቦች የሰበሰበው ብሔራዊ ቡድኑ ለቀጣዩ አምስተኛ የምድቡ ማጣሪያ መጋቢት ወር አጋማሽ ላይዝርዝር