ሴካፋ U-20 | አሰልጣኝ ተመስገን ዳና ስለዛሬው ድል…
አሰልጣኝ ተመስገን ዳና ቡድናቸው በሴካፋ ዋንጫ ሁለተኛ ጨዋታው ድል ካደረገ በኋላ ለሶከር ኢትዮጵያ ሀሳባቸውን ሰጥተዋል፡፡ በምድብ ሦስት ተደልድሎ በመጀመሪያው የማጣሪያ ጨዋታ በኬንያ 3ለ0 የተረታው ቡድኑ በዛሬው ዕለት በምድቡ ሁለተኛ ጨዋታዝርዝር
አሰልጣኝ ተመስገን ዳና ቡድናቸው በሴካፋ ዋንጫ ሁለተኛ ጨዋታው ድል ካደረገ በኋላ ለሶከር ኢትዮጵያ ሀሳባቸውን ሰጥተዋል፡፡ በምድብ ሦስት ተደልድሎ በመጀመሪያው የማጣሪያ ጨዋታ በኬንያ 3ለ0 የተረታው ቡድኑ በዛሬው ዕለት በምድቡ ሁለተኛ ጨዋታዝርዝር
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ሦስተኛ የአቋም መለኪያ ጨዋታቸውን ከሱዳን ጋር በዛሬው ዕለት አከናውኖ 2-2 በሆነ ውጤት ጨዋታውን አገባዷል። በቀጣይ ቀናት ከኒጀር አቻቸው ጋር ለካሜሩኑ የ2022 የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ የምድብ የማጣሪያ ጨዋታቸውንዝርዝር
ዓርብ ጥቅምት 27 ቀን 2013 FT’ ኢትዮጵያ 🇪🇹 2-2 🇸🇩 ሱዳን 3′ ጌታነህ ከበደ 88′ አማኑኤል ገ/ሚካኤል 52′ መሐመድ አብዱራህማን 58′ አቲር ኤል ጣሂር ቅያሪዎች 46′ አማኑኤል ዮ ይሁን 46′ አቡበከር ጋዲሳ 64′ዝርዝር
በዘጠናዎቹ ከታዩ ምርጥ ተጫዋቾች መሐል የሚመደበው እንድርያስ ብርሀኑ ለኢትዮጵያ 17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝነት በፌዴሬሽኑ ተመርጧል። ከወራት በኃላ በሩዋንዳ አስተናጋጅነት ከታህሳስ 13-28 ጀምሮ የሚደረገውን ከ17 ዓመት በታች የሴካፋ ዋንጫዝርዝር
ዛሬ በተካሄደው የሴካፋ ዋንጫ ፍፃማ ዩጋንዳ አስደናቂ ጉዞ ያደረገችው ኤርትራን 3-0 በማሸነፍ የሴካፋ ዋንጫ አነሳች። ላለፉት ሳምንታት በዩጋንዳ አዘጋጅነት ሲካሄድ የቆየውና ኢትዮጵያ ያልተሳተፈችበት የሴካፋ ዋንጫ በዩጋንዳ አሸናፊነት ሲጠናቀቅ ሳይጠበቁ ለፍፃሜዝርዝር
Copyright © 2021