የተጠናቀቀውን የ25ኛ ሳምንት የሊጉ ጨዋታዎችን ተንተርሰን ነጥረው የወጡ ተጫዋቾች እና አሰልጣኝ መርጠናል። አሰላለፍ (4-3-3) ግብ ጠባቂ ዳንኤል ተሾመ – ድሬዳዋ ከተማ ድሬዳዋ ከወራጅነት ስጋት ለመላቀቅ ወልቂጤ ከተማን ባሸነፈበት ጨዋታው ግብ ጠባቂው ዳንኤል ያደረገው እንቅሰቃሴ በምርጥ ስብስባችን ውስጥ ልናካተው ችለናል። ጨዋታው እንደተጀመረ የጌታነህ ከበደ እና በአጋማሹ የአቤል ነጋሽን ኳሶች ያከሸፈበት እንዲሁምRead More →

እንደ ሁልጊዜው ባሳለፍነው ሳምንት በተደረጉ ጨዋታዎች ላይ ጎልተው የወጡ ተጫዋቾችን እና አሰልጣኝ ያካተተ ቡድን ሰርተናል። አሰላለፍ (4-4-2 ዳይመንድ) ግብ ጠባቂ ፔፔ ሰይዶ – ሀዲያ ሆሳዕና በዚህ የጨዋታ ሳምንት የነጠረ ብቃት ያሳዩ ግብ ጠባቂዎች ማግኘት ባንችልም በአንጻራዊነት ግን ከወልቂጤ ከተማ ጋር ከ 75 ደቂቃዎች በላይ በጎዶሎ ተጫውተው ያለ ግብ የተለያዩት ሀዲያRead More →

በ23ኛ ሳምንት የሊጉ ጨዋታዎች ላይ ጎልተው የወጡ ተጨዋቾች እና አሰልጣኝን የመረጥንበት ምርጥ ቡድን የሲዳማ ቡና እና ኢትዮጵያ መድን ጨዋታ ሳይፀድቅ በይደር በመቆየቱ ምክንያት በተለመደው ጊዜ ሳንገልፅ የቆየን ሲሆን አሁን ላይ ሙሉ የጨዋታ ሳምንቱ ውጤቶች በመፅደቃቸው እንደሚከተለው አሰናድተናል። አሰላለፍ 4-1-3-2 ግብ ጠባቂ ዳንኤል ተሾመ – ድሬዳዋ ከተማ ድሬዳዋ ከተማ ኤሌክትሪክን በመጨረሻRead More →

በ21ኛው የሊጉ የጨዋታ ሳምንት ላይ ጎልተው የወጡ ተጨዋቾች እና አሰልጣኝን የመረጥንበት የሳምንቱ ምርጥ ቡድን ይህንን ይመስላል። አሰላለፍ 3-5-2 ግብ ጠባቂ ሚኬል ሳማኬ – ፋሲል ከነማ ፋሲሎች ሀዋሳን በረቱበት ጨዋታ ላይ ቡድኑ ሦስት ነጥብ ለማግኘቱ ይህ ማሊያዊ ግብ ጠባቂ ያለው ድርሻ ከፍ ያለ ነው። በሁለት አጋጣሚዎች በአንድ ለአንድ ግንኙነት ሙጂብ ቃሲምRead More →

በ20ኛ የፕሪምየር ሊጉ ጨዋታዎች በአንፃራዊነት ደምቀው የወጡ ተጫዋቾችን በምርጥ ቡድናችን አካተናል። አሰላለፍ 4-4-2 ዳይመንድ ግብ ጠባቂ ፍሬው ጌታሁን – ድሬዳዋ ከተማ ድሬዳዋ ከተማ ከሀዋሳ ላይ ሦስት ነጥብ ሲሸምት የግብ ጠባቂው ሚና የላቀ ነበር። በመጀመሪያው የጨዋታ አጋማሽ ሀዋሳዎች በዓሊ ሱለይማን ሁለት አጋጣሚዎችን ፈጥረው ወደ ጎልነት እንዳይለወጡ ከማድረጉ በዘለለ መረቡን ሳያስደፈር በመውጣቱRead More →

በ19ኛው የጨዋታ ሳምንት በተደረጉ ጨዋታዎች መነሻነት የሳምንቱን ምርጥ 11 እና አሰልጣኝን እንደሚከተለው መርጠናል። አሰላለፍ – 4-3-3 ግብ ጠባቂ ፔፔ ሰይዶ – ሀዲያ ሆሳዕና ነብሮቹ አዞዎቹን ሲረቱ በቀጥተኛ አጨዋወት ይሰነዘሩበት የነበሩ ኳሶችን በማስቀረት ለቡድኑ ሦስት ነጥብ መገኘት ትልቁን ድርሻ የተወጣው ሴኔጋላዊው ግብ ጠባቂ በተለይ ጨዋታው ሊገባደድ ጥቂት ደቂቃዎች ሲቀሩ የተመስገን ደረሰንRead More →

በ18ኛ ሳምንት የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በአንፃራዊነት የተሻለ ብቃት ያሳዩ ተጫዋቾችን እንደሚከተለው በምርጥ ቡድናችን አካተናል። የተጫዋች አደራደር ቅርፅ : 4-3-3 ግብ ጠባቂ ፍሬው ጌታሁን – ድሬዳዋ ከተማ በዚህ ሳምንት ምርጥ ብቃት አሳይተው ቡድናቸው ተሸክመው ከወጡ ተጫዋቾች መካከል አንዱ ፍሬው ጌታሁን ነው። ብርቱካናማዎቹ ከመመራት ተነስተው ባሸነፉበት ጨዋታ በርካታ ጎል ሊሆኑ የሚችሉRead More →

በ17ኛው ሳምንት ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በተደረጉ ጨዋታዎች ተከታዩን ምርጥ 11 እና አሰልጣኝ መርጠናል። አሰላለፍ – 4-3-3 ግብ ጠባቂ አቡበከር ኑራ – ኢትዮጵያ መድን በቋሚነት ቡድኑ እያገለገለ የሚገኘው አቡበከር ኑሪ በጥሩ ብቃት ላይ እንደሚገኝ በጉልህ እያስመሰከረ የሚገኛል። ይህ ወጣት ግብ ጠባቂ ቡድኑ ተፈትኖ አርባምንጭ ከተማን በረታበት ጨዋታ ወሳኝ ሦስት ነጥብRead More →

በሁለተኛው ዙር የመጀመሪያ ሳምንት ጨዋታዎች በአንፃራዊነት ጎልተው የወጡ ተጨዋቾች እና አሰልጣኝን እንደሚከተለው መርጠናል። አሰላለፍ 4-3-3 ግብ ጠባቂ ሰዒድ ሀብታሙ – አዳማ ከተማ አዳማ ከተማ ወሳኝ ድልን ሲያሳካ የግቡ ዘቡ ሚና ቀላል አልነበረም። በጨዋታው በፋሲል ከነማ ተደጋጋሚ ሙከራ ቡድኑ ቢያስተናግድም ግብ ጠባቂው ከታፈሰ የቅጣት ምት ጎል ውጪ ሌሎች ጥቃቶችን ሲመክት የነበረበትRead More →

በመጀመሪያ ዙር የመጨረሻው የሊጉ የጨዋታ ሳምንት ላይ ጎልተው የወጡ ተጨዋቾች እና አሰልጣኝን የመረጥንበት የሳምንቱ ምርጥ ቡድን ይህንን ይመስላል። አሰላለፍ 4-1-3-2 ግብ ጠባቂ ቢንያም ገነቱ – ወላይታ ድቻ በአንደኛው ዙር የመጨረሻ ጨዋታ ከባህር ዳር ከተማ ጋር ያለግብ የተለያዩት ወላይታ ድቻዎች ግብ ሳይቆጠርባቸው ላሳኩት አንድ ነጥብ ግብ ጠባቂያቸው ቢንያም ገነቱ ብቃት አስፈላጊRead More →