ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 14ኛ ሳምንት ጨዋታዎችን በመመርኮዝ ቀጣዮቹን ምርጥ 11 እና አሰልጣኝ መርጠናል። አሰላለፍ – 4-3-3 ግብ ጠባቂ አቡበከር ኑራ – ኢትዮጵያ መድን ኢትዮጵያ መድን ከአዳማ ከተማ ጋር ባደረገው ጨዋታ ድል ባይቀናውም አንድ ነጥብ ይዞ እንዲወጣ የአቡበከር ሚና ከፍተኛ ነበር። ግብ ጠባቂው በተለይም በመጀመሪያው አጋማሽ የመጨረሻ አምስት ደቂቃዎች ውስጥRead More →

በ13ኛው የጨዋታ ሳምንት በተደረጉ ጨዋታዎች መነሻነት የሳምንቱን ምርጥ 11 እና አሰልጣኝ መርጠናል። አሰላለፍ – 4-3-3 አቡበከር ኑራ – ኢትዮጵያ መድን ሰባት ግብ ጠባቂዎች መረባቸውን ባላስደፈሩበት በዚህ ሳምንት ጥሩ አቋም ያሳዩ ተጫዋቾች ተበራክተዋል። ሆኖም አቡበከር በሁለተኛው አጋማሽ ያዳናቸው የኢትዮጵያ ቡና ሙከራዎች መድን ሦስት ነጥብ እንዲያሳካ ከማድረጋቸው አኳያ የሳምንቱ ምርጥ አድርገነዋል። ተከላካዮችRead More →

የነጠረ ብቃት ያሳዩ ተጫዋቾች እምብዛም ባልታዩበት የ12ኛ ሳምንት የሊጉ ጨዋታዎች በአንፃራዊነት የተሻሉትን በመምረጥ ተከታዩን ምርጥ ቡድን ሰርተናል። የተጫዋች አደራደር ቅርፅ : 4-4-2 (ዳይመንድ) ግብ ጠባቂ ፔፔ ሰይዶ – ሀዲያ ሆሳዕና በሊጉ በስድስት ጨዋታዎች መረቡን ያላስደፈረው የሀዲያ ሆሳዕናው ግብ ጠባቂ ፔፔ ሰይዶ ባሳለፍነው የጨዋታ ሳምንት ቡድኑ በአዳማ ከተማ ጫናዎች በዝተውበት በነበረበትRead More →

በ11ኛ ሳምንት የተደረጉ ጨዋታዎችን በመንተራስ ተከታዩን ምርጥ ቡድን አዋቅረናል። የተጫዋች አደራደር ቅርፅ : 4-2-1-3 ግብ ጠባቂ ሚኬል ሳማኬ – ፋሲል ከነማ በጨዋታ ሳምንቱ የነጠረ ብቃት ያሳዩ የግብ ዘቦችን መመልከት ባንችልም በአንፃራዊነት ሳማኬ በግሉ ጥሩ ምሽት በማሳለፉ በግብ ብረቶቹ መካከል እንዲቆም አድርገነዋል። ቡድኑ በድሬዳዋ ሁለት ጎሎች ተቆጥረውበት ቢሸነፍም ሌሎች እጅግ ለግብRead More →

በ10ኛ ሳምንት የሊጉ ጨዋታዎች የተሻለ ብቃት ያሳዩ ተጫዋቾችን በሚከተለው መልኩ በምርጥ ቡድናችን አካተናል። የተጫዋች አደራደር ቅርፅ : 4-4-2 ግብ ጠባቂ ፋሲል ገብረሚካኤል – ባህር ዳር ከተማ የግብ ዘቡ ፋሲል ቡድኑ ሀዲያን 2ለ0 ሲረታ ከብዙዎች አድናቆት እንዲያስቸረው ያደረገ ብቃት አሳይቷል። ምናልባት የጨዋታው ልዩነት ልትሆን የነበረችውን የ6ኛ ደቂቃ ፍፁም ቅጣት ምት ጨምሮRead More →

በ9ኛ የጨዋታ ሳምንት በአንፃራዊነት የተሻለ ብቃት ያሳዩ ተጫዋቾችን እንደሚከተለው መርጠናል። የተጫዋች አደራደር ቅርፅ : 4-1-3-2 ግብ ጠባቂ ዳንኤል ተሾመ – ድሬዳዋ ከተማ ዳንኤል ድሬዳዋ ከተማ ከሊጉ መሪ ኢትዮጵያ መድን ሦስት ነጥብ ሲወስድ ያሳየው ብቃት ጥሩ የሚባል ነው። በተለይ በመጀመሪያው አጋማሽ ቡድኑ 0ለ0 በነበረበት ሰዓት ፈጣኖቹ የመድን አጥቂዎች የሞከሯቸውን ወሳኝ ኳሶችRead More →

በመጨረሻው የሊጉ የጨዋታ ሳምንት ላይ ጎልተው የወጡ ተጨዋቾች እና አሰልጣኝን የመረጥንበት የሳምንቱ ምርጥ ቡድን ይህንን ይመስላል። አሰላለፍ 4-3-3 ግብ ጠባቂ ሚኬል ሳማኬ – ፋሲል ከነማ የ2013 የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኮከብ ግብ ጠባቂ ከሆነ በኋላ በብቃቱ ዙርያ ጥያቄ የሚነሳበት የዐፄዎቹ የግብ ዘብ በቅርብ ጨዋታዎች ጥሩ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል። ቡድኑ ከአርባምንጭ ጋርRead More →

በ6ኛ የጨዋታ ሳምንት በአንፃራዊነት የተሻለ ብቃት ያሳዩ ተጫዋቾችን እንደሚከተለው መርጠናል። የተጫዋች አደራደር ቅርፅ : 4-2-1-3 ግብ ጠባቂ ፍሊፕ ኦቮኖ – ሲዳማ ቡና ባሳለፍነው የጨዋታ ሳምንት የነጠረ ብቃት ያሳዩ የግብ ዘቦችን መመልከት ባንችልም በአንፃራዊነት ለግብ የቀረቡ ኳሶችን ሲያድን የተመለከትነውን ፍሊፕ ኦቮኖ በምርጥ ቡድናችን በግብ ብረቶቹ መካከል እንዲቆም አድርገነዋል። ተጫዋቹ ያን ያህልRead More →

በ5ኛ ሳምንት የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች በአንፃራዊ የተሻለ ብቃት ያሳዩ ተጫዋቾችን እንደሚከተለው መርጠናል። የተጫዋች አደራደር ቅርፅ : 4-2-3-1 ግብ ጠባቂ በረከት አማረ – ኢትዮጵያ ቡና ያለፉትን 270 ደቂቃዎች ግቡን ያላስደፈረው በረከት አልፎ አልፎ ጥቃቅን ስህተቶችን ቢሰራም ቡድኑን ከሽንፈት የሚጠብቅበት መንገድ የሚደነቅ ነው። በአርባምንጩም ጨዋታ አራት ጥሩ ጥሩ ኳሶችን ያዳነ ሲሆንRead More →

ከትናንት በስቲያ የተቋጨው የሊጉ 4ኛ ሳምንት ጨዋታዎችን በመንተራስ ተከታዩን ምርጥ ቡድን እና አሰልጣኝ መርጠናል። አሰላለፍ : 4-1-3-2 ግብ ጠባቂ ፍሬው ጌታሁን – ድሬዳዋ ከተማ ብርቱካናማዎቹ 4ኛው ሳምንት አንድ ነጥብ ይዘው እንዲወጡ የፍሬው ሚና እጅግ ወሳኝ ነበር። የጣና ሞገዶቹ ጫና በበረታባቸው የሁለተኛው አጋማሽ ደቂቃዎች ያሳየው እርጋታ እና ጎል ለመሆን የቀረቡ አራትRead More →