የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 8ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በሳምንቱ መጨረሻ ተከናውነዋል። በዚህም በስምንቱ ጨዋታዎች በንፅፅር ጥሩ አቋም ያሳዩ 11 ተጫዋቾችን እንደሚከተለው አቅርበናቸዋል።  * ምርጫው የሚከናወነው የሶከር ኢትዮጵያ ሪፖርተሮች እንዲሁም ጨዋታዎችን በሚከታተሉ ባሙያዎች ለተጫዋቾች በሚሰጡት የተናጠል ነጥብ መነሻነት ነው። አሰላለፍ፡ 4-4-2 ግብ ጠባቂ አቤር ኦቮኖ (ሀዲያ ሆሳዕና) ሀድያ ሆሳዕና በዓመቱ የመጀመርያው የሜዳ ውጭ ድል እንዲያስመዘግብRead More →

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ7ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ማክሰኞ እና ረቡዕ መካሄዳቸው ይታወሳል። በጨዋታዎቹ በንፅፅር ጥሩ እንቅስቃሴ ያሳዩ 11 ተጫዋቾችንም እንደሚከተለው አናድተናል። * ምርጫው የሚከናወነው የሶከር ኢትዮጵያ ሪፖርተሮች እንዲሁም ጨዋታዎችን በሚከታተሉ ባሙያዎች ለተጫዋቾች በሚሰጡት የተናጠል ነጥብ መነሻነት ነው። አሰላለፍ፡ 3-5-2 ግብ ጠባቂ ቤሊንጋ ኢኖህ (ሀዋሳ ከተማ) ወጣ ገባ አቋም በማሳየት ላይ የሚገኘው ካሜሩናዊው አንጋፋRead More →

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ስድስተኛ ሳምንት ጨዋታዎች አርብ ፣ ቅዳሜ እና እሁድ ተከናውነዋል። በስምንቱ ጨዋታዎች የተሻለ እንቅስቃሴ ያሳዩ 11 ተጫዋቾችንም እንደሚከተለው አሰናድተናል። * ምርጫው የሚከናወነው የሶከር ኢትዮጵያ ሪፖርተሮች በየጨዋታዎቹ ለተጫዋቾች በሚሰጡት የተናጠል ነጥብ መነሻነት ነው። አሰላለፍ፡ 3-5-2 ግብ ጠባቂ ፍሬው ጌታሁን (ድሬዳዋ ከተማ) በሊጉ የመክፈቻ ጨዋታዎች በርከት ያሉ ግቦችን ሲያስተናግድ የነበረውRead More →

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አምስተኛ ሳምንት ጨዋታዎች ቅዳሜ፣ እሁድ እና ሰኞ ተከናውነዋል። በስምንቱ ጨዋታዎች የተሻለ እንቅስቃሴ ያሳዩ 11 ተጫዋቾችንም እንደሚከተለው አሰናድተናል። * ምርጫው የሚከናወነው የሶከር ኢትዮጵያ ሪፖርተሮች በየጨዋታዎቹ ለተጫዋቾች በሚሰጡት የተናጠል ነጥብ መነሻነት ነው። አሰላለፍ፡ 3-4-3 ግብ ጠባቂ ይድነቃቸው ኪዳኔ – ወልቂጤ ከተማ በጉዳት መሰለፍ ባልቻለው ሶሆሆ ሜንሳህ ምትክ የገባው አንጋፋውRead More →

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አራተኛ ሳምንት ጨዋታዎች ቅዳሜ እና እሁድ ተከናውነዋል። በስምንቱ ጨዋታዎች የተሻለ እንቅስቃሴ ያሳዩ 11 ተጫዋቾችንም እንደሚከተለው አሰናድተናል። * ምርጫው የሚከናወነው የሶከር ኢትዮጵያ ሪፖርተሮች በየጨዋታዎቹ ለተጫዋቾች በሚሰጡት የተናጠል ነጥብ መነሻነት ነው። አሰላለፍ፡ 4-4-3 ግብ ጠባቂ ሰዒድ ሀብታሙ – ጅማ አባ ጅፋር በክረምቱ የዝውውር መስኮት ከከፍተኛ ሊጉ አርባምንጭ ከተማ በሶስተኛRead More →

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሦስተኛ ሳምንት ጨዋታዎች ቅዳሜ እና እሁድ ተከናውነዋል። በስምንቱ ጨዋታዎች የተሻለ እንቅስቃሴ ያደረጉ 11 ተጫዋቾችንም እንደሚከተለው አሰናድተናል። * ምርጫው የሚከናወነው የሶከር ኢትዮጵያ ሪፖርተሮች በተመለከቷቸው ጨዋታዎች ላይ ለተጫዋቾች በሰጡት የተናጠል ነጥብ ላይ የተመረኮዘ ነው። *አሰላለፍ፡ 4-1-3-2 ግብ ጠባቂ ሀሪስተን ሄሱ (ባህር ዳር ከተማ) የባህር ዳር ከተማው ግብጠባቂ ምንም እንኳንRead More →

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 2ኛ ሳምንት ቅዳሜ ተጀምሮ ትላንት ተገባዷል። በስምንቱ ጨዋታዎች ነጥረው የወጡ 11 ተጫዋቾችን እንደሚከተለው አቅርበነዋል። * ምርጫው የሚከናወነው የሶከር ኢትዮጵያ ሪፖርተሮች በተመለከቷቸው ጨዋታዎች ላይ ለተጫዋቾች በሰጡት የተናጠል ነጥብ ላይ የተመረኮዘ ነው። *አሰላለፍ፡ 3-4-3 ግብ ጠባቂ ቤሌንጋ ኢኖህ (ሀዋሳ ከተማ) ግዙፉ ግብጠባቂ መከላከልን መርጠው የገቡት ሀዋሳ ከተማዎች ከሀዲያ ሆሳዕናRead More →

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ2012 የውድድር ዘመን ባሳለፍነው እሁድ እና ሰኞ በተደረጉ ስምንት የአንደኛ ሳምንት ጨዋታዎች ጅማሮውን አድርጓል። የሳምንቱ ቅድመ ዳሰሳ፣ ቀጥታ ስርጭት፣ መረጃዎች፣ ሪፖርት፣ አስተያየቶች እና ቃለመጠይቆች ያቀረበችላችሁ ሶከር ኢትዮጵያ አሁን ደግሞ የሳምንቱን ምርጥ 11 በዚህ መልኩ አሰናድታለች። * የሳምንቱ ምርጥ 11 ምርጫ የሶከር ኢትዮጵያ ሪፖርተሮች በተመለከቷቸው ጨዋታዎች ላይ ለተጫዋቾቹRead More →