በስድስት ዘርፎች የስፖርት ዞን የዓመቱ የዕዉቅና ፕሮግራም አሰጣጥ አስመልክቶ ዛሬ በቤዝ ኢትዮጵያ ኢንተርናሽናል ሆቴል ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጥቷል። ያለፉትን ስድስት ዓመታት በሀገር ውስጥ እግርኳስ ላይ ትኩረቱን በማድረግ በፋና ኤፌም 98.1 ከሰኞ እስከ አርብ በጋዜጠኛ ሰዒድ ኪያር እና ጋዜጠኛ መኳንንት በርሄ ዋና አዘጋጅነት ተሰናድቶ የሚቀርበው ስፖርት ዞን በእግርኳሱ ዘርፍ ኮከቦችን ለመሸለም ከወራትRead More →

የዘንድሮ የውድድር ዘመን ኮከብ አሠልጣኝ ተብለው የተመረጡት አሠልጣኝ ሥዩም ከበደ የተሰማቸውን ስሜት አጋርተዋል። የፋሲል ከነማው ዋና አሠልጣኝ ሥዩም ከበደ ቡድናቸውን ሻምፒዮን በማድረጋቸውም ከአሠልጣኝ ሰውነት ቢሻው የዋንጫ እና 2 መቶ ሺ ብር ሽልማት ተቀብለዋል። አሠልጣኙም ሽልማታቸውን ከተቀበሉ በኋላ ተከታዩን አጭር ሀሳብ ሲናገሩ ተደምጧል። ” በቅድሚያ ፈጣሪዬን አመሠግናለሁ። ይሄንንም ከፍተኛ ክብር በቅርቡRead More →

የዘንድሮ የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ ተጫዋች የሆነው አቡበከር ናስር የዋንጫ እና የገንዘብ ሽልማቱን ተረክቧል። 29 ግቦችን ያስቆጠረው አቡበከር ናስር የውድድሩ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ በመሆኑ የዋንጫ እና የ2 መቶ ሺ ብር ሽልማቱን ከክብር እንግዳው ዮርዳኖስ ዓባይ ተቀብሏል። ተጫዋቹም ሽልማቱን ከተረከበ በኋላ ተከታዩን ሀሳብ በመድረኩ ተናግሯል። “በቅድሚያ ፈጣሪዬን አመሠግናለሁ። ዓመቱRead More →

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ኮከብ ተጫዋቾች ምርጫ ታሪክ የመጀመርያውና ብቸኛው ግብ ጠባቂ ሆኖ ተሸለመው ጀማል ጣሰው የትውስታ አምዳችን የዛሬ እንግዳ ነው። ኢትዮጵያ ከሦስት አስርት ዓመታት በኋላ ወደ ትልቁ አፍሪካ ዋንጫ መድረክ ስትመለስ የግብ ጠባቂነት ቦታውን በአግባቡ የተወጣው ጀማል ጣሰው ከ1997- 2000 በአሳዳጊ ክለቡ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከታችኛው እስከ ዋናው ቡድን መጫወት ችሏል።Read More →

የኮከቦች ሽልማት በጊዜው አለመጠናቀቅ ቅሬታ እያስነሳ ነው። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ታኅሣሥ 27 በኢንተርኮንቲኔንታል ሆቴል በ2011 በተካሄዱ ውድድሮች ኮከኮች ላላቸው አካላት ሽልማት ማበርከቱ የሚታወቅ ነው። ሆኖም ባለፉት ሁለት ዓመታት የዚህን ሽልማት ክፍያ በግዜው መክፈል ያልቻለው ፌደሬሽኑ ዘንድሮም በተመሳሳይ ለኮከቦቹ ሽልማቱ ሳይሰጣቸው ወራቶች ተቆጥረዋል። በወንዶች ዘርፍ ከአንደኛ ሊግ እስከ ፕሪምየር ሊግRead More →

የ2011 የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የኮከቦች ምርጫ ባሳለፍነው ቅዳሜ በካፒታል ሆቴልና ስፓ ተካሂዷል። መርሐ ግብሩን ከቀደሙት ዓመታት የተሻለ ለማድረግ የተደረጉ ጥረቶች ቢኖሩም አሁንም በቀጣይ መደገም የሌለባቸው መሠረታዊ ስህተቶችን አስመልክቶን አሳልፏል። በቀጣይ ይህን ምርጫ በተሻለ መልኩ ለማካሄድ ይረዳ ዘንድ የተወሰኑ ዐበይት ጉድለቶች ብለን የታዘብናቸውን በቀጣዩ መልክ አቅርበነዋል። 1. ሽልማት ለተጫዋቾች የሚኖረው ትርጉምRead More →

በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ስር በተካሄዱ ስድስት የውድድር ዓይነቶች የ2011 ኮከቦች የሽልማት መርሃግብር ዛሬ ምሽቱን በካፒታል ሆቴልና ስፓ ተካሂዷል። የ2011 ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተጫዋቾችና አሰልጣኞች እጩዎች ከነበረባቸው ጨዋታ መልስ በመርሃግብሩ እንዲታደሙ በማሰብ ከተያዘለት ሰዓት እጅጉን ዘግይቶ በጀመረው በዚሁ መርሃግብር በፌደሪሽኑ ስር በሚካሄዱ ውድድሮች በዓመቱ የተሻለ አፈፃፀም የነበራቸው ተጫዋቾች አሰልጣኞችና ዳኞች እውቅናRead More →

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በ2011 ባካሄዳቸው 6 ሊጎች ላይ ጎልተው የወጡ ተጫዋቾች እና የተለያዩ የእግርኳስ ባለሙያዎችን ቅዳሜ ኅዳር 27 ቀን 2012 በካፒታል ሆቴል ከምሽቱ 12፡00 በሚደረግ ሥነ-ሥርዓት ለመሸለም ተዘጋጅቷል። የሽልማቶቹ ዘርፍ ኮከብ አሠልጣኝ፣ ኮከብ ተጫዋች፣ ኮከብ ግብ አስቆጣሪ፣ ኮከብ ግብ ጠባቂ እንዲሁም ምስጉን ዋና ዳኛ እና ምስጉን ረዳት ዳኛ ሲሆኑRead More →

የመካሄድ ነገሩ ጥያቄ ውስጥ ገብቶ የነበረው የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌደሬሽን የኮከቦች ሽልማት በቀጣይ ሳምንት እንደሚካሄድ ታውቋል። የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ጥላ ስር በሚካሄዱት ውድድሮች ላይ የላቀ እንቅስቃሴ ላደረጉ አካላት እውቅና የሚሰጥበት ይህ መርሐ ግብር በመጪው ህዳር 27 በስካይ ላይት ሆቴል የሚካሄድ ይሆናል። ከፌደሬሽኑ ጠቅላላ ጉባዔ አንድ ቀን ቀደም ብሎ በሚደረገው በዚህ መርሐግብርRead More →

የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ላለፉት ሁለት ዓመታት በአዲስ መልክ ያካሄደው የኮከቦች ሽልማት ዘንድሮ እስካሁን የመካሄድ ያለመካሄዱ ጉዳይ አለየለትም፡፡ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌደሬሽን በስሩ የሚያከናውናቸው የተለያዩ ውድድሮች ላይ የተሻለ የውድድር ዘመን ላሳለፉ ተጫዋቾችና አሰልጣኞች በተነጣጠለ መልኩ ይከናወን የነበረውን ሽልማት በማስቀረት ወጥነት ባለው መልኩ በአንድ ቦታ ላይ የሽልማት መርሃግብርን ላለፉት ሁለት ዓመታት ሲያካሂድ መቆየቱRead More →