የዘንድሮው የቤት ኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመጀመሪያ ሦስት ሳምንት ጨዋታዎች ተካሂደዋል። በ36ቱ ጨዋታዎች ላይ በመመስረትም እንደተለመደው በ30% የአንባቢያን እና በ70% የድረ-ገፃችን ባልደረቦች ድምፅ ተከታዮቹን የወሩ ምርጦች በኮከብነት ሰይመናል። የወሩ ኮከብ ተጫዋች – ሀብታሙ ተከስተ (ፋሲል ከነማ) ከእስከዛሬ የወሩ ምርጥ ተጫዋቾች ምርጫ ብርቱ ፉክክር በተደረገበት ውድድር የዐፄዎቹ አማካይ በአንድ ነጥብ ብልጫRead More →

አብዛኛው የጨዋታ ሳምንታቱ በወርሀ የካቲት ላይ ያረፈው የባህር ዳር ከተማውን የቤት ኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ቆይታ በመንተራስ በ30% የአንባቢያን እና በ70℅ የድረገፃችን ባልደረቦች ድምፅ ተከታዮቹን በወሩ ኮከብነት ሰይመናል። የወሩ ምርጥ ተጫዋች – ፍፁም ዓለሙ (ባህር ዳር ከተማ) በጅማ ቆይታው ተዳክሞ የሰነበተው ባህር ዳር ከተማ ውድድሩ ወደ መቀመጫ ከተማው ሲመጣ ዳግምRead More →

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አምስት የጨዋታ ሳምንታት በሦስተኛዋ አስተናጋጅ ከተማ ባህር ዳር ተከናውነው መጋቢት 3 መጠናቀቃቸው ይታወሳል። በነዚህ አምስት የጨዋታ ሳምንታት ላይ ተመርኩዘን ከዚህ ቀደም እንደምናደርገው የወሩን ምርጦች ይፋ የምናደርግ ሲሆን ከድረ-ገፃችን በተጨማሪ የአንባቢዎቻችን ምርጫ 30 በመቶ ለማከል እንዲሳተፉ ጋብዘናል። በዚህም መሠረት ከየካቲት 12-መጋቢት 3 በተደረጉት ጨዋታዎች ላይ የተመለከታችኋቸው ምርጥRead More →

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ እስካሁን የስድስት የጨዋታ ሳምንት መርሐ ግብር አከናውናል። ልክ የዛሬ ወር በተጀመረው የ2013 የውድድር ዘመን በታኅሣሥ ወር የተመዘገቡ ቁጥራዊ መረጃዎች እና የወሩ ምርጦችን እንደሚከተለው አሰናድተናል። አጠቃላይ የወሩ መረጃ የጨዋታ ብዛት – 36 የተቆጠሩ ጎሎች ብዛት – 107 በአማካይ በጨዋታ – 3 ጎሎች የማስጠንቀቂያ ካርድ ብዛት – 159Read More →

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ2013 የውድድር ዘመን ጅማሮውን ካደረገ እነሆ አንድ ወር አስቆጥሯል። ሶከር ኢትዮጵያም ከዚህ ቀደም እንደምታደርገው የወሩን ምርጦች ይፋ የምታደርግ ሲሆን ዘንድሮ የአንባቢዎቻችን ምርጫ 30 በመቶ ለማከል በማሰብ እንዲሳተፉ ጋብዘናል። በዚህም መሠረት በታኅሣሥ ወር በተደረጉ የስድስት ሳምንት ጨዋታዎች ላይ የተመለከታችኋቸው ምርጥ ተጫዋቾች፣ ምርጥ ግብ ጠባቂዎች እና ምርጥ አሰልጣኝRead More →

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመጀመርያ የውድድር ዘመን አጋማሽ በዚህ ሳምንት መጀመርያ መጠናቀቁ ይታወቃል። ሶከር ኢትዮጵያም ከውድድር ዓመቱ ጅማሮ አንስቶ በየወሩ ጠቅለል ያሉ ቁጥራዊ መረጃዎች እና የወሩ ምርጦችን ስታቀርብ የቆየች ሲሆን በ3ኛው ወር መሰናዷችንም እንደተለመደው ከጥር 24 ወዲህ በተደረጉ አራት ሳምንታት የተደረጉ ጨዋታዎችን ተመርኩዘን የወሩን ምርጦች አዘጋጅተናል። አጠቃላይ የወሩ መረጃ የጨዋታ ብዛትRead More →

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ከተጀመረ ሁለት ወር ሞልቶታል። ባለፈው ወር ከኅዳር 21-ታኅሣሥ 20 በነበሩት ስምንት ሳምንታት ጨዋታዎች ላይ ተንተርሰን ማቅረባችን የሚታወስ ሲሆን አሁን ደግሞ በአንድ ወር ውስጥ የተከናወኑ 6 ሳምንታት ጨዋታዎችን ተንተርሰን በዚህ መልኩ የወሩን ምርጦች አዘጋጅተናል።  አጠቃላይ የወሩ መረጃ  የጨዋታ ብዛት – 48 የተቆጠሩ ጎሎች ብዛት – 108 በአማካይ በጨዋታRead More →

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ2012 የውድድር ዘመን ከተጀመረ አንድ ወር አስቆጥሯል። በአንድ ወር ውስጥ የ5 ሳምንታት 40 ጨዋታዎች የተከናወኑ ሲሆን በነዚህ ጨዋታዎች በተመዘገቡ ቁጥራዊ መረጃዎች መሠረት የተጫዋቾች ደረጃ እና የወሩ ኮከቦችን እንደሚከተለው አቅርበናቸዋል። * ሊጉ ኅዳር 21 የተጀመረ ሲሆን ታኅሳስ 20 አንደኛ ወሩን አስቆጥሯል። የወሩ ኮከብ ተጫዋች ፍፁም ዓለሙ (ባህር ዳርRead More →

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 2ኛ የውድድር ዘመን አጋማሽ ከተጀመረ የ4 ሳምንታት ጨዋታዎች ተካሂደዋል፡፡ ሶከር ኢትዮጵያም እንደተለመደው በመጋቢት እና በሚያዝያ ወር መጀመርያ የተካሄዱትን 4 ሳምንታት ጨዋታዎች መሰረት ባደረገ መልኩ የወሩ ምርጦችን ተመልክታለች፡፡ ዳንኤል አጃዬ (ጅማ አባ ጅፋር) የጅማ አባ ጅፋሩ ጋናዊ ግብ ጠባቂ ዳግም ወደ ክለቡ ከተመለሰ በኃላ የተረጋጋ ጊዜ እያሳለፈ ይገኛል።Read More →

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ2010 የውድድር አመት የመጀመሪያ ምዕራፍ ነገ በሚደረግ አንድ ጨዋታ ይጠናቀቃል። ሶከር ኢትዮጵያም በአንደኛው ዙር የመጨረሻዎቹ አምስት ሳምንታት ጨዋታዎች እና የተስተካካይ መርሀ ግብሮች የተስተናገዱባቸውን የጥር እና የካቲት ወራትን ማዕከል በማድረግ ምርጦቿን በዚህ መልኩ ይፋ አድርጋለች። ​የወሩ ኮከብ ተጨዋች – ከንዓን ማርክነህ በግል ክህሎት የበለፀጉ ተጨዋቾች ችግር የሌለበት አዳማRead More →