“አሁን በጉዟችን ላይ ምንም ችግር የለም” አቶ ልዑል ፍቃዴ

ለካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ቅድመ ማጣሪያ የመልስ ጨዋታ ወደ ቱኒዚያ የሚያቀኑት የጣና ሞገዶቹ ጉዞ የደረሰበትን ደረጃ የክለቡ…

“ጉዟችንን ለማደናቀፍ እየሰሩ ነው።” አቶ ልዑል ፍቃዴ

በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ላይ እየተሳተፈ የሚገኘው ባህር ዳር ከተማ ወደ ቱኒዚያ የሚያደርገው ጉዞ መስተጓጎል ገጥሞታል። በታሪኩ…

የግብፅ የፀጥታ አካላት የቀደመ ውሳኔያቸውን ቀይረዋል

የግብፅ የፀጥታ አካላት የቅዱስ ጊዮርጊስ እና አል አህሊን ጨዋታ በተመለከተ አዲስ ውሳኔ አስተላልፈዋል። የግብፅ መንግሥት ቅዱስ…

ክለብ አፍሪካንስ አሰልጣኙን ለማሰናበት ተቃርቧል

በጣና ሞገዶቹ ሽንፈት የገጠማቸው ክለብ አፍሪካንስ ከዋና አሰልጣኛቸው ጋር ያላቸው እህል ውሃ ሊያበቃ ተቃርቧል። በትናንትናው ዕለት…

የጣና ሞገዶቹ አሰልጣኝ ደግአረገ ይግዛው ከጨዋታው መጠናቀቅ በኋላ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል

“ቡድናችን ውስጥ ያለው የማሸነፍ ስነልቦና እጅግ ከፍ ያለ ነው” “ተጫዋቾቻችን የነበረንን የጨዋታ ዕቅድ በትክክል ሜዳው ላይ…

ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ በሀብታሙ ታደሰ ግቦች ክለብ አፍሪካን ረተዋል

በካፍ ኮንፌዴሬሽን ካፕ ሁለተኛ ዙር ማጣሪያ የመጀመሪያ ጨዋታ የቱኒዚያውን ክለብ አፍሪካን የገጠሙት ባህርዳር ከተማዎች በሀብታሙ ታደሰ…

ፈረሰኞቹ ተጠባቂውን የቻምፕዮንስ ሊግ ጨዋታ የት ያደርጋሉ ?

ፈረሰኞቹ ከቀያይ ሰይጣኖቹ ጋር የሚያደርጉት ጨዋታ የሚካሄድበት ስታዲየም የት እንደሆነ ለማጣራት ሞክረናል። በመጀመርያው ዙር የካፍ ቻምፒየንስ ሊግ…

ከድሉ በኋላ የፈረሰኞቹ አሠልጣኝ ምን አሉ?

የቅዱስ ጊዮርጊሱ ዋና አሠልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ ቡድናቸው ኬኤምኬኤም’ን በድምር ውጤት 5ለ2 አሸንፎ ወደ ቀጣዩ ዙር ካለፈ…

አራት ኢትዮጵያዊ ዳኞች የኮንፌዴሬሽን ካፕ ጨዋታን ለመምራት ታንዛኒያ ይገኛሉ

የካፍ ኮንፌዴሬሽን ካፕ የመጀመሪያ ዙር የቅድመ ማጣሪያ የመልስ ጨዋታዎች መካከል አንዱን ለመምራት ኢትዮጵያውያን ዳኞች ተመርጠዋል። የአህጉራችን…

“ጥንቃቄ በተሞላበት መንገድ በትኩረት እንጫወታለን ፤ ጨዋታው በሜዳችን ስለሆነ ከፍተህ አትጫወትም” ዘሪሁን ሸንገታ

በነገው ዕለት ከዛንዚባሩ ኬኤምኬኤም ጋር የቻምፒየንስ ሊግ የማጣሪያ የመልስ ጨዋታ ያለው የቅዱስ ጊዮርጊሱ ዋና አሠልጣኝ ዘሪሁን…