የፊታችን ቅዳሜ ካይሮ ላይ የሚደረገው የአል ሀሊ እና ማሜሎ ዲ ሰንዳውንስ ተጠባቂ የካፍ ቻምፒየንስ ሊግ ጨዋታ በኢትዮጵያውያን አራት ዳኞች ይመራል። የ2022/23 የካፍ ቻምፒየንስ ሊግ የምድብ ሦስተኛ ጨዋታዎች ከነገ ጀምሮ ቀጥለው ይደረጋሉ። በሳምንቱ ከሚደረጉ ጨዋታዎች መካከል ቅዳሜ ምሽት 1፡00 ሰዓት ላይ በካይሮው አል ሰላም ስታዲየም በምድብ ሦስት ተደልድለው የሚገኙት አል ሀሊRead More →

ሚኬል ሳማኬ ድንቅ በነበረበት የካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ 2ኛ ዙር ቅድመ ማጣሪያ የመልስ ጨዋታ ፋሲል ከነማ በሴፋክሲያን 1-0 ተሸንፏል። ዓምና ሊጉን በሁለተኛ ደረጃ በማጠናቀቅ በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ላይ ተሳታፊ የነበረው ፋሲል ከነማ ከቱኒዚያው ሴፋክሲያን ጋር ባህር ዳር ላይ ከነበረው የመጀመሪያ ጨዋታ ተከላካይ ክፍል ላይ አስቻለው ታመነን በመናፍ ዐወል በመተካት ብቻ ለመልሱRead More →

ፋሲል ከነማዎች በሳምንቱ መጨረሻ ላለባቸው የካፍ ኮንፌዴሬሽን የሁለተኛ ዙር ማጣሪያ የመልስ ጨዋታ ወደ ቱኒዚያ የሚያደርጉትን ጉዞ አስመልክቶ ወቅታዊ መረጃ እናጋራቹሁ። የካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ 2ኛ ዙር ቅድመ ማጣሪያ ላይ የደረሱት ዐፄዎቹ የመጀመርያ ጨዋታቸውን ባሳለፍነው እሁድ ከቱኒዚያው ክለብ ሴፋክሲያን ጋር በባህር ዳር ስታዲየም አከናውነው ያለ ጎል አቻ መለያየታቸው ይታወሳል። ፋሲሎች ዛሬ ማለዳRead More →

ፋሲል ከነማ ከቱኒዚያው ሴፋክሲያንን ጋር ያለ ጎል ካጠናቀቀበት ጨዋታ ፍፃሜ በኋላ አሰልጣኝ ኃይሉ ነጋሽ እና የሴፋክሲያን የአሰልጣኞች ቡድን አባል አካል የሆነው የሱፍ ከሬይ ድህረ ጨዋታ አስተያየትን ሰጥተዋል፡፡ “በመልሱ ጨዋታ ያሉንን ክፍተቶች አርመን የተሻለ ነገር ይዘን ለመምጣት እንጥራለን” አሰልጣኝ ኃይሉ ነጋሽ ስለ ጨዋታው እና ሜዳ ላይ ስለ ነበረው እንቅስቃሴ… “ጨዋታውን እንደጠበቅነውRead More →

በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የሁለተኛ ዙር ማጣርያ የመጀመሪያ ጨዋታ ሴፋክሲያንን ያስተናገዱት ፋሲል ከነማዎች 0-0 ተለያይተዋል። በመጀመሪያው አጋማሽ በኳስ ቁጥጥሩ እና የግብ ዕድል በመፍጠሩ በኩል ፋሲል ከነማዎች የተሻሉ የነበሩ ሲሆን ጨዋታው በጀመረ አንድ ደቂቃ ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ሴፋክሲያኖች መሪ ሊሆኑ የሚችሉበት አጋጣሚ አግኝተው ነበር።  በዚህም ከግራ መስመር ሁሴን ዓሊ ያሻማውን ኳስ በግንባሩ ለመግጨትRead More →

በኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ጨዋታ የቱኒዚያውን ክለብ ሴፋክሲያንን የሚገጥመው ፋሲል ከነማ አሰልጣኝ ኃይሉ ነጋሽ ስለ ወሳኙ ጨዋታ ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡ በነገው ዕለት ዕሁድ በካፍ ኮንፌድሬሽን ዋንጫ የሁለተኛው ዙር መርሐግብር ተካፋይ የሆነው ፋሲል ከነማ የመጀመሪያ የማጣሪያ ጨዋታን ሳያደርግ በቀጥታ ወደ ሁለተኛው ዙር ከተሻገረው የቱኒዚያው ክለብ ሴፋክሲያን ጋር በባህር ዳር ዓለምአቀፍ ስታድየምRead More →

👉”የመልሱን ጨዋታ የሚያቀልልን ውጤት እናስመዘግባለን” የሱፍ ከሬይ 👉”እንደ ኢትዮጵያ ባሉ ሀገሮች የመጫወት ልምድ ስላለን ብዙም አንቸገርም” ቻዲ ሃማሚ 👉”አስተናጋጁ ክለብ ጥሩ አቀባበል እና እንክብካቤ ስላደረገልን እናመሠግናለን” የሱፍ ከሬይ 👉”በእርግጠኝነት እናሸንፋለን ፤ በደንብ ተዘጋጅተናል” ቻዲ ሃማሚ በተጠናቀቀው የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሁለተኛ ደረጃን ይዞ ያጠናቀቀው ፋሲል ከነማ ሀገራችንን በኮንፌደሬሽን ዋንጫ የመወከልRead More →

በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የቅድመ ማጣሪያ የመልስ ጨዋታ ታንዛኒያ ላይ ቡማሙሩን የገጠሙት ፋሲል ከነማዎች 3-1 በሆነ የድምር ውጤት በማሸነፍ ተከታዩን ዙር ተቀላቅለዋል። ፋሲል ከነማዎች ከቀናት በፊት ባህር ዳር ስታዲየም ላይ የቡሩንዲውን ቡማሙሩን 3-0 በረቱበት ጨዋታ የተጠቀሙበት የመጀመሪያ ተመራጭ ስብስብ ላይ ለውጥ ሳያደርግ የዛሬውን ጨዋታ ማድረግ ችለዋል። በመጀመሪያው ጨዋታ ሽንፈት ያስተናገዱት ቡማሙሩዎችRead More →

ከነገ በስትያ በባህር ዳር ስታዲየም የአፍሪካ ቻምፒየንስ ሊግ የቅድመ ማጣሪያ የመልስ ጨዋታቸውን የሚያደርጉት የሱዳኑ ክለብ ኤል-ሜሪክ እና የጂቡቲው ክለብ አርታ ሶላር ከተማዋ እየገቡ ሲሆን የስታዲየም መግቢያ ዋጋም ይፋ ሆኗል። የአህጉራችን የክለቦች ውድድር ላይ ለመሳተፍ የሀገራት ቡድኖች እንደየደረጃቸው የቅድመ ማጣሪያ ጨዋታዎችን እያደረጉ የሚገኝ ሲሆን የሱዳኑ ክለብ ኤል-ሜሪክም በቅድመ ማጣሪያው ከጂቡቲው አርታRead More →

በዚህ ሳምንት መጨረሻ በአፍሪካ ቻሚፒየንስ ሊግ የመልስ ጨዋታቸውን የሚከውኑት ፈረሰኞቹ ወደ ሱዳን ተጓዥ ተጫዋቾቻቸው ተለይተዋል። በአፍሪካ ቻምፒዮንስ ሊግ የቅድመ ማጣርያ የመጀመርያ ጨዋታቸውን ከቀናት በፊት በባህር ዳር ስታዲየም የሱዳኑን አል ሂላል ኡምዱሩማንን 2-1 በሆነ ውጤት ፈረሰኞቹ ማሸነፋቸው ይታወሳል። የፊታችን እሁድ መስከረም ስምንት ደግሞ በሱዳንዋ መዲና ካርቱም ከተማ ላይ ለሚኖራቸው የመልስ ጨዋታRead More →