ሚኬል ሳማኬ ድንቅ በነበረበት የካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ 2ኛ ዙር ቅድመ ማጣሪያ የመልስ ጨዋታ ፋሲል ከነማ በሴፋክሲያን 1-0 ተሸንፏል። ዓምና ሊጉን በሁለተኛ ደረጃ በማጠናቀቅ በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ላይ ተሳታፊ የነበረው ፋሲል ከነማ ከቱኒዚያው ሴፋክሲያን ጋር ባህር ዳር ላይ ከነበረው የመጀመሪያ ጨዋታ ተከላካይ ክፍል ላይ አስቻለው ታመነን በመናፍ ዐወል በመተካት ብቻ ለመልሱRead More →

ፋሲል ከነማዎች በሳምንቱ መጨረሻ ላለባቸው የካፍ ኮንፌዴሬሽን የሁለተኛ ዙር ማጣሪያ የመልስ ጨዋታ ወደ ቱኒዚያ የሚያደርጉትን ጉዞ አስመልክቶ ወቅታዊ መረጃ እናጋራቹሁ። የካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ 2ኛ ዙር ቅድመ ማጣሪያ ላይ የደረሱት ዐፄዎቹ የመጀመርያ ጨዋታቸውን ባሳለፍነው እሁድ ከቱኒዚያው ክለብ ሴፋክሲያን ጋር በባህር ዳር ስታዲየም አከናውነው ያለ ጎል አቻ መለያየታቸው ይታወሳል። ፋሲሎች ዛሬ ማለዳRead More →

ፋሲል ከነማ ከቱኒዚያው ሴፋክሲያንን ጋር ያለ ጎል ካጠናቀቀበት ጨዋታ ፍፃሜ በኋላ አሰልጣኝ ኃይሉ ነጋሽ እና የሴፋክሲያን የአሰልጣኞች ቡድን አባል አካል የሆነው የሱፍ ከሬይ ድህረ ጨዋታ አስተያየትን ሰጥተዋል፡፡ “በመልሱ ጨዋታ ያሉንን ክፍተቶች አርመን የተሻለ ነገር ይዘን ለመምጣት እንጥራለን” አሰልጣኝ ኃይሉ ነጋሽ ስለ ጨዋታው እና ሜዳ ላይ ስለ ነበረው እንቅስቃሴ… “ጨዋታውን እንደጠበቅነውRead More →

በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የሁለተኛ ዙር ማጣርያ የመጀመሪያ ጨዋታ ሴፋክሲያንን ያስተናገዱት ፋሲል ከነማዎች 0-0 ተለያይተዋል። በመጀመሪያው አጋማሽ በኳስ ቁጥጥሩ እና የግብ ዕድል በመፍጠሩ በኩል ፋሲል ከነማዎች የተሻሉ የነበሩ ሲሆን ጨዋታው በጀመረ አንድ ደቂቃ ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ሴፋክሲያኖች መሪ ሊሆኑ የሚችሉበት አጋጣሚ አግኝተው ነበር።  በዚህም ከግራ መስመር ሁሴን ዓሊ ያሻማውን ኳስ በግንባሩ ለመግጨትRead More →

በኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ጨዋታ የቱኒዚያውን ክለብ ሴፋክሲያንን የሚገጥመው ፋሲል ከነማ አሰልጣኝ ኃይሉ ነጋሽ ስለ ወሳኙ ጨዋታ ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡ በነገው ዕለት ዕሁድ በካፍ ኮንፌድሬሽን ዋንጫ የሁለተኛው ዙር መርሐግብር ተካፋይ የሆነው ፋሲል ከነማ የመጀመሪያ የማጣሪያ ጨዋታን ሳያደርግ በቀጥታ ወደ ሁለተኛው ዙር ከተሻገረው የቱኒዚያው ክለብ ሴፋክሲያን ጋር በባህር ዳር ዓለምአቀፍ ስታድየምRead More →

👉”የመልሱን ጨዋታ የሚያቀልልን ውጤት እናስመዘግባለን” የሱፍ ከሬይ 👉”እንደ ኢትዮጵያ ባሉ ሀገሮች የመጫወት ልምድ ስላለን ብዙም አንቸገርም” ቻዲ ሃማሚ 👉”አስተናጋጁ ክለብ ጥሩ አቀባበል እና እንክብካቤ ስላደረገልን እናመሠግናለን” የሱፍ ከሬይ 👉”በእርግጠኝነት እናሸንፋለን ፤ በደንብ ተዘጋጅተናል” ቻዲ ሃማሚ በተጠናቀቀው የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሁለተኛ ደረጃን ይዞ ያጠናቀቀው ፋሲል ከነማ ሀገራችንን በኮንፌደሬሽን ዋንጫ የመወከልRead More →

በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የቅድመ ማጣሪያ የመልስ ጨዋታ ታንዛኒያ ላይ ቡማሙሩን የገጠሙት ፋሲል ከነማዎች 3-1 በሆነ የድምር ውጤት በማሸነፍ ተከታዩን ዙር ተቀላቅለዋል። ፋሲል ከነማዎች ከቀናት በፊት ባህር ዳር ስታዲየም ላይ የቡሩንዲውን ቡማሙሩን 3-0 በረቱበት ጨዋታ የተጠቀሙበት የመጀመሪያ ተመራጭ ስብስብ ላይ ለውጥ ሳያደርግ የዛሬውን ጨዋታ ማድረግ ችለዋል። በመጀመሪያው ጨዋታ ሽንፈት ያስተናገዱት ቡማሙሩዎችRead More →

👉”ፋሲል ትልቅ ክለብ ነው ፤ ትልቅነቱን ደግሞ ሊጉ ላይ ብቻ ሳይሆን በዚህ መድረክም ማሳየት እንፈልጋለን” 👉”ኢትዮጵያ ቡናን ስቀላቀል ደስተኛ ነበርኩ ፤ ግን ከተወሰነ ወቅት በኋላ ብዙም ደስተኛ አልነበርኩም” 👉”ጎል በማግባቴ ደግሞ ደስ ብሎኛል። ከዚህ በኋላም ያሉትን ጨዋታዎች በጥሩ ብቃት ፋሲልን ለማገልገል ተዘጋጅቻለው” 👉”ከዲሲፕሊንም ጋር ተያይዞ ከዚህ በኋላ ፈፅሞ የፋሲል ከነማንRead More →

ፋሲል ከነማ በአፍሪካ ኮፌዴሬሽን ካፕ ቅድመ ማጣርያ የመልስ ጨዋታውን ሲያደርግ ወደ ታንዛኒያ የሚጓዙ ተጫዋቾች ታውቀዋል። ባሳለፍነው ሳምንት የሜዳ ላይ ጨዋታቸው 3-0 በሆነ ውጤት የብሩንዲው ቡማሙሩን በማሸነፍ ወደ ቀጣዩ ዙር የማለፍ ዕድላቸውን ያሰፉት ዐፄዎቹ የፊታችን አርብ የመልስ ጨዋታቸውን የሚያደርጉ ይሆናል። ለበዓል ለተጫዋቾቹ የቀናት ዕረፍት ከሰጡ በኋላ ትናንት በመዲናችን በመሰባሰብ የመጀመርያ ልምምዳቸውንRead More →

የቡሙማሩ ዋና አሰልጣኝ ከጨዋታው መጠናቀቅ በኋላ ኃሳባቸውን አጋርተዋል። በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ቅድመ ማጣሪያ በፋሲል ከነማ ሽንፈት ያስተናገደው የቡሙማሩ ቡድን አሰልጣኝ ቪቪየር ባሃቲ ተከታዩን አስተያየት ሰጥተዋል። ስለጨዋታው… “ጨዋታው ጥሩ ነበር። ፋሲሎች ጨዋታውን በማፍጠን ጥሩ ተንቀሳቅሰዋል። የመጀመሪያውን ጨዋታ ተሸንፈናል። ነገር ግን በመልሱ ጨዋታ የተሻለ ነገር ለማስመዝገብ እንዘጋጃለን። ስለመልሱ ጨዋታ… “ተስፋ እናደርጋለን በመልሱRead More →