ድሬዳዋ ከተማ የዲሲፕሊን ውሳኔ ተላልፎበታል
ድሬዳዋ ከተማ በተጫዋቹ በቀረበበት አቤቱታ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የዲሲፕሊን ኮሚቴ ውሳኔ አስተላልፏል። በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ እየተሳተፈ የሚገኘው ድሬዳዋ ከተማ የዘንድሮ ውድድር ዓመት ከመጀመሩ በፊት ከአራት ተጫዋቾቹ ጋር ለመለያየት ድርድር ተቀምጦ እንደነበር ይታወሳል። ከአራቱ ተጫዋቾች መካከል አንዱ የሆነው አማካዩ ዳንኤል ኃይሉ በድርድሩ ሳይስማማ ቀርቶ ጉዳዩን ወደ ኢትዮጵያ እግርኳስ ፌደሬሽን ዲሲፕሊንRead More →