በግማሹ የውድድር ዓመት ምርጡ ውህደት የነበረው የኋላ ጥምረት… በጥምረት ረገድ እንደ የኢትዮጵያ መድን የተከላካይ ክፍል ውጤታማ…
ዝ ክለቦች

ፋሲል ገብረሚካኤል እና ስሑል ሽረ ተለያይተዋል
በክረምቱ የዝውውር መስኮት ስሑል ሽረን ተቀላቅሎ የነበረው ግብ ጠባቂ ከክለቡ ጋር በስምምነት ተለያይቷል። በክረምቱ የዝውውር መስኮት…

ከፍተኛ ሊግ | ዱራሜ ከተማ አዲስ አሰልጣኝ ቀጥሯል
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊጉ የምድብ “ሀ” ተካፋዩ ክለብ አዲስ አሰልጣኝ ሾሟል። በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የምድብ “ሀ” ተወዳዳሪ…

ዮሴፍ ታረቀኝ አዲስ ክለብ ለማግኘት ተቃርቧል
በዘንድሮው የውድድር ዓመት ሀዋሳ ከተማን ተቀላቅሎ የቆየው ዮሴፍ ታረቀኝ ወደ ሌላኛው የሊጉ ክለብ የሚያደርገውን ዝውውር ለማጠናቀቅ…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን መሪነቱን አጠናክሯል
ኢትዮጵያ መድኖች ድሬዳዋ ከተማን 3-0 በሆነ ሰፊ ውጤት በማሸነፍ በመጀመሪያው ዙር ከተከታያቸው ጋር ያላቸውን የነጥብ ልዩነት…

ሪፖርት | ኢትዮ ኤሌክትሪክ ተከታታይ ድል አስመዝግቧል
ኢትዮ ኤሌክትሪክ በአቤል ሀብታሙ እና ኢዮብ ገብረማርያም ግቦች አርባ ምንጭ ከተማን 2ለ1 በማሸነፍ የመጀመርያውን ዙር በ7ኛ…

ሪፖርት | ወላይታ ድቻ እና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አቻ ተለያይተዋል
ከ60 ደቂቃ በላይ በጎዶሎ ተጫዋች ለመጫወት የተገደዱት ወላይታ ድቻዎች ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር 1-1 በሆነ ውጤት…

ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ በደርቢው ደምቀዋል
በተጠባቂው የደርቢ ጨዋታ ቸርነት ጉግሳ ለጣና ሞገዶቹ በሁለተኛው አጋማሽ ጅማሮ እና መጠናቀቂያ ባስቆጠራቸው ሁለት ግቦች ታግዘው…

መረጃዎች | 76ኛ የጨዋታ ቀን
ተጠባቂውን ደርቢ ጨምሮ ቻምፒዮኖቹ እና የጦና ንቦቹ በመጀመርያው ዙር የበላይ ሆኖ ለማጠናቀቅ የሚያደርጓቸው ተጠባቂ መርሐግብሮች በነገው…

ሪፖርት | ሀዲያ ሆሳዕና ከሦስት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፏል
ነብሮቹ በሄኖክ አርፊጮ የቅጣት ምት ጎል ፈረሰኞቹን 1ለ0 አሸንፈዋል። ሀዲያ ሆሳዕናዎች በ18ኛው ሳምንት ከአርባምንጭ ከተማ ጋር…