ቅድመ ዳሰሳ | ሲዳማ ቡና ከ ድሬዳዋ ከተማ
የሲዳማ እና ድሬዳዋን ጨዋታ የተመለከቱ ሀሳቦችን እንደሚከተለው አንስተናል። ከሽንፈት በተመለሱ ቡድኖች መካከል የሚደረገው ይህ ጨዋታ በቶሎ ወደ አሸናፊነት ለመመለስ በሚደረግ ጥረት ውስጥ እንደመደረጉ ጥሩ ፉክክርን ሊያስመለክት ቢችልም የቡድኖቹ የተዳከመ የፊትዝርዝር
የሲዳማ እና ድሬዳዋን ጨዋታ የተመለከቱ ሀሳቦችን እንደሚከተለው አንስተናል። ከሽንፈት በተመለሱ ቡድኖች መካከል የሚደረገው ይህ ጨዋታ በቶሎ ወደ አሸናፊነት ለመመለስ በሚደረግ ጥረት ውስጥ እንደመደረጉ ጥሩ ፉክክርን ሊያስመለክት ቢችልም የቡድኖቹ የተዳከመ የፊትዝርዝር
ረፋድ ላይ የተከናወነው የሰባተኛው ሳምንት የመጀመሪያ ጨዋታ ከተጠናቀቀ በኋላ ሱፐር ስፖርት ከተጋጣሚ አሰልጣኞች ተከታዮቹም አስተያየቶች ተቀብሏል። አሰልጣኝ ጳውሎስ ጌታቸው – ጅማ አባ ጅፋር ስለጨዋታው… የተሻለ ልምድ ካለው ቡድን ጋር ነውዝርዝር
በቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ እስካሁን በተካሄዱ የስድስት ሳምንት ጨዋታዎች የሶከር ኢትዮጵያ የወሩ ኮከብ በመባል የተመረጠው ግብጠባቂ ፍሬው ጌታሁን ምርጫውን አስመልክቶ ለድረገፃችን ተከታዩን ሀሳብ ሰጥቷል። ትውልዱ ሻሸመኔ ከተማ ነው። በዛው የጀመረው የግብጠባቂነትዝርዝር
ከውጤት መጥፋት ጋር ተያይዞ አሰልጣኙን አሰናብቶ አዲስ አሰልጣኝ ለመቅጠር በወጣው ማስታወቂያ ከሃያ ሦስት በላይ አሰልጣኞች የሥራ ማስረጃቸውን አስገቡ። ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ዋና አሰልጣኙ ደደለኝ ደቻሳ እና ምክትሉ ግዛቸው ጌታቸውን ያሰናበተውዝርዝር
Copyright © 2021