ፊሊፕ ኦቮኖ ወደ አሰልጣኝነት ገብቷል

ከመቐለ 70 እንደርታ ጋር የሊጉን ዋንጫ ያነሳው ግብ ጠባቂ በ31 ዓመቱ ጓንቱን ሰቅሏል። በ2010 የደቡብ አፍሪካውን…

የተከላካዩ አሁናዊ ሁኔታ

የነጻነት ገብረመድኅን ጉዳይ መቋጫ ለማግኘት ተቃርቧል። በውድድር ዓመቱ አጋማሽ የዝውውር መስኮት አነጋጋሪ ከነበሩ የዝውውር ሂደቶች አንዱ…

መቐለ 70 እንደርታ የዝውውር መስኮቱ ሦስተኛ ፈራሚ ለማግኘት ተቃርቧል

ካሜሮናዊው አጥቂ ምዓም አናብስቱን ለመቀላቀል ከጫፍ ደርሷል። ቀደም ብለው በሲዳማ ቡና ቆይታ የነበራቸው ጋናዊው አማካይ ኢማኑኤል…

መቐለ 70 እንደርታ ግብ ጠባቂ አስፈረመ

መድንን ለመቀላቀል ተስማምቶ ከቡድኑ ጋር ልምምድ ሲሠራ የሰነበተው ግብ ጠባቂ ምዓም አናብስትን መቀላቀሉ እርግጥ ሆኗል። ከሦስት…

ጋናዊው የተከላካይ አማካይ ምዓም አናብስትን ተቀላቀለ

መቐለ 70 እንደርታ አማካዩን ሲያስፈርም የተጣለበት እገዳም ተነስቷል። በዝውውር መስኮቱ ተሳትፎ ሳያደርጉ የቆዩት መቐለ 70 እንደርታዎች…

የታገዱ ክለቦች እነማን ናቸው?

አምስት ክለቦች ዝውውር እንዳይፈጽሙ ታግደዋል። አምስት ክለቦች በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ዝውውር እንዳይፈጽሙ ዕግድ ተጥሎባቸዋል። በ2016 የውድድር…

ስሑል ሽረ ከአምበሉ ጋር ተለያይቷል

ነጻነት ገብረመድኅን ከስሑል ሽረ ጋር መለያየቱ እርግጥ ሆኗል። ባለፈው ክረምት ኢትዮ ኤሌክትሪክን ለቆ ስሑል ሽረን በመቀላቀል…

ዮሴፍ ታረቀኝ በይፋ አዲሱን ክለብ ተቀላቅሏል

ከዚህ ቀደም ባጋራናቹሁ መረጃ መሰረት ከሰሞኑ ወደ አዲስ ክለብ ለማምራት በድርድር ላይ የቆየው ዮሴፍ ታረቀኝ ጉዳይ…

ሪፖርት | ፈረሰኞቹን ከብርቱካናማዎቹ ያገናኘው ጨዋታ ያለግብ ተጠናቋል

በሳምንቱ መዝጊያ መርሐግብር የተገናኙት ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ድሬዳዋ ከተማ 0-0 ተለያይተዋል። በኢዮብ ሰንደቁ ባሳላፍነው ሳምንት በወላይታ…

ሪፖርት | በጎል ፌሽታ የደመቀው ጨዋታ በዐፄዎቹ አሸናፊነት ተቋጭቷል

በስድስት ጎሎች ያሸበረቀው የፋሲል ከነማ እና መቻል ጨዋታ በዐፄዎቹ የ4ለ2 አሸናፊነት ተደምድሟል። ባለፈው የጨዋታ ሳምንት መቻል…