መረጃዎች | የ12ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች

12ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ መርሐግብሮች ይጠናቀቃል፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችንም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። መቻል…

ሪፖርት| ሀድያ ሆሳዕና ሦስተኛ ተከታታይ ድሉን ሲያሳካ ሲዳማ ቡናም የሊጉን አናት የተቆናጠጠበት ድል አግኝቷል

ሀድያ ሆሳዕናዎች በጫላ ተሺታ ብቸኛ ግብ ሀይቆቹን ሲረቱ ሲዳማ ቡናዎችም ሸገር ከተማን በማሸነፍ የሊጉ መሪነት መልሰው…

ሪፖርት| ነጌሌ አርሲ እና አዳማ ከተማ ድል ቀንቷቸዋል

በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረጉ ጨዋታዎች ነጌሌ አርሲዎች ድሬዳዋ ከተማን 3-0 ሲያሸንፉ፤ አዳማ ከተማዎች በቢንያም አይተን ብቸኛ…

ቡናማዎቹ አዲስ አሰልጣኝ ለማግኘት ተቃርበዋል

ከአሰልጣኝ አብይ ካሳሁን ጋር በስምምነት የተለያዩት ቡናማዎቹ አዲስ አሰልጣኝ ለመቅጠር ከጫፍ ደርሰዋል። ከውጤት ማጣት ጋር ተያይዞ…

መረጃዎች| የ12ኛው ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች

12ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ አራት መርሐ-ግብሮች ይቀጥላል፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እነሆ! ድሬዳዋ…

ሪፖርት | አዳማ ላይ የተካሄዱት የዕለቱ ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀዋል

ወላይታ ድቻን ከ አርባ ምንጭ እንዲሁም መቐለ 70 እንደርታን ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ ያገናኙት የ12ኛ ሳምንት መክፈቻ…

ሪፖርት | ዐፄዎቹ በጊዜያዊነት የሊጉን መሪነት ሲረከቡ ቢጫዎቹ እና የጣና ሞገዶቹ ነጥብ ተጋርተዋል

በ12ኛ ሳምንት በመጀመሪያ ቀን አዲስ አበባ ላይ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ፋሲል ከነማ በአንዋር ሙራድ ብቸኛ ግብ…

መረጃዎች | የ12ኛው ሳምንት የመጀመርያ ቀን  ጨዋታዎች

12ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ አራት መርሐግብሮች ይጀመራል፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል።…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን እና ሲዳማ ቡና ነጥብ ተጋርተዋል

የ11ኛ ሳምንት መዝጊያ የነበረው እና በፈጣን ሽግግሮች የታጀበው የኢትዮጵያ መድን እና ሲዳማ ቡና ፍልሚያ 1-1 ተጠናቋል።…

ሪፖርት | መቻል ወደ ድል ተመልሷል

በ11ኛ ሳምንት የአዲስ አበባ የመጨረሻ ጨዋታ መቻል አዳማ ከተማን 3ለ1 በመርታት ወደ ድል ተመልሷል። 10፡00 ሲል…