ወላይታ ድቻ ሁለት ተጫዋቾች ለማስፈረም ተስማማ

የጦና ንቦቹ ሁለት የውጭ ዜጎች ለማስፈረም ከስምምነት ደርሰዋል። በ16 ነጥብ 19ኛ ደረጃ ተቀምጠው የመጀመሪያው ዙር ያጠናቀቁት…

ሳሙኤል ሳሊሶ አዲስ ክለብ አግኝቷል

በሲዳማ ቡና ቆይታ የነበረው የመስመር ተጫዋች ከቡድኑ ጋር በስምምነት ተለያይቶ ወደ ሌላ ክለብ ለማምራት ከስምምነት ደርሷል…

ባህር ዳር ከተማ ሁለተኛ ተጫዋች አስፈርሟል

ከደቂቃዎች በፊት አንተነህ ተፈራን የግሉ ያደረገው ባህር ዳር የቀድሞ ተጫዋቹን ዳግም መልሷል በአሠልጣኝ ደግአረገ ይግዛው የሚመራው…

ኢትዮጵያ ቡና ከግብ ጠባቂው ጋር ተለያየ

በውድድር ዓመቱ መጀመሪያ ቡናማዎቹን የተቀላቀለው ተጫዋች ከክለቡ ጋር በስምምነት ተለያይቷል። በ23 ነጥቦች በ13ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠው…

ቢኒያም ፍቅሩ ወደ ሸገር ከተማ ለማቅናት ከስምምነት ደርሷል

ሸገር ከተማዎች የፊት መስመት ተጫዋቹን ለማስፈረም ተስማሙ። ከአንድ ዓመት ከመንፈቅ የቅዱስ ጊዮርጊስ ቆይታ በኋላ ከቀናት በፊት…

ዐፄዎቹ አጥቂ ለማፈረም ተስማሙ

ታምራት ኢያሱ ወደ ፋሲል ከነማ ለማምራት ከስምምነት ደርሶ ዛሬ ስብስቡን ተቀላቀለ የመጀመሪያውን ዙር በ33 ነጥቦች 4ኛ…

ኢትዮጵያ መድን ከአማካዩ ጋር ተለያየ

የዓምናው የሊጉ አሸናፊ ኢትዮጵያ መድን ከአማካዩ ጋር መለያየቱ ታውቋል። ከባለፈው ዓመት ከነበረው ጠንካራ ስብስባቸው በርከት ያሉ…

ቡናማዎቹ ከተጫዋቾቻቸው ጋር ሊለያዩ ነው

በአሰልጣኝ ሳምሶን አየለ የሚሰለጥነው ኢትዮጵያ ቡና ከአራት ተጫዋቾቹ ጋር ለመለያየት ተቃርቧል። ኢትዮጵያ ቡና የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ…

ሪፖርት| ነብሮቹ ከፍተኛ የደረጃ መሻሻል ያስገኘላቸው ወሳኝ ድል ተጎናፀፉ

በ16ኛ ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታ ሀድያ ሆሳዕና በሱራፌል ተመስገን ብቸኛ ግብ ፋሲል ከነማን አሸነፈ   ፋሲል ከነማ…

ሪፖርት | ቡናማዎቹ ደረጃቸውን ያሻሻሉበትን ወሳኝ ድል ተጎናጽፈዋል

በመጨረሻ ቀን አዳማ ላይ በተደረገ ብቸኛ ጨዋታ ቡናማዎቹ ወላይታ ድቻን 1ለ0 በማሸነፍ የመጀመሪያውን ዙር አጠናቀዋል። ኢትዮጵያ…