19ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ አራት መርሐግብሮች ይጀመራል፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል…
ዝ ክለቦች
ቅዱስ ጊዮርጊስ ከአጥቂያቸው ጋር ሊለያዩ ነው
ያለፉትን አንድ ዓመት ተኩል በፈረሰኞቹ ቤት ቆይታ የነበረው አጥቂ ከክለቡ ለመለያየት መቃረቡን ሰምተናል። ከወላይታ ድቻ የታዳጊ…
ሪፖርት | መቐለ 70 እንደርታ እና ኢትዮጵያ ቡና ነጥብ ሲጋሩ ነገሌ አርሲዎች ወሳኝ ድል አሳክተዋል
ምዓም አናብስት እና ቡናማዎቹ ያፋለመው ጨዋታ 1-1 ሲጠናቀቅ ሰጎኖቹ ከመሪው ያላቸውን ልዩነት ያጠበቡበትን ወሳኝ ድል አስመዝግበዋል…
ሪፖርት| አዞዎቹ እና ዐፄዎቹ ጣፋጭ ድል ተጎናፀፉ
አርባምንጭ ከተማዎች ከ17 ጨዋታዎች በኋላ የውድድር ዓመቱ የመጀመሪያ ድላቸው ሲያሳኩ ዐፄዎቹ ፈረሰኞቹን 1 ለ 0 አሸንፈዋል…
መረጃዎች | የ18ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች
18ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ አራት ተጠባቂ ጨዋታዎች የሚጠናቀቅ ሲሆን ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም…
ሪፖርት | ድሬዳዋ ከተማ እና ሸገር ከተማ ወሳኝ ድል አስመዝግበዋል
ድሬዳዋ ከተማ ከስድስት ጨዋታዎች እንዲሁም ሸገር ከተማ ከዘጠኝ ተከታታይ ጨዋታዎች በኋላ በማሸነፍ ከናፈቃቸው ድል ጋር ታርቀዋል።…
ሪፖርት | ሲዳማ ቡና እና ባህር ዳር ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል
ሁለት ድንቅ ግቦች በተቆጠሩበት ጨዋታ ሲዳማ ቡና እና ባህር ዳር ከተማ 1ለ1 ተያይተዋል። በአዳማ የተካሄደ የዕለቱ…
መረጃዎች | 18ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች
18ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ ሦስት ጨዋታዎች ቀጥሎ ይደረጋል። ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችንም እንደሚከተለው…
ሪፖርት| ሐይቆቹ ወደ መሪው የተጠጉበት ድል ሲቀዳጁ ወላይታ ድቻ እና አዳማ ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል
ሀዋሳ ከተማ ኢትዮ ኤሌክትሪክን 2 ለ 0 ሲያሸንፍ የወላይታ ድቻ እና አዳማ ከተማ ጨዋታ 1 ለ…
ሪፖርት| ሽረ ምድረ ገነት እና ኢትዮጵያ መድን ነጥብ ተጋርተዋል
ሽረ ምድረ ገነት እና ኢትዮጵያ መድንን ያገናኘው ጨዋታ 0 – 0 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቋል። …

