የአሰልጣኞች አስተያየት| ባህርዳር ከተማ 1-2 ሀድያ ሆሳዕና
“ተጫዋቾቼ ውጤቱን ለመቀየር የተጫወቱበት መንገድ ሳላደንቅ አላልፍም” ደግአረግ ይግዛው “በዚህ ስብስብ ይሄን ውጤት ማስመዝገባችን ጥሩ ነው” ያሬድ ገመቹ ባህር ዳር ከተማ ከአስራ ሁለት ጨዋታዎች በኋላ ሽንፈት ባስተናገደበት ጨዋታ የሁለቱም ቡድን አሰልጣኞች ለሶከር ኢትዮጵያ የሰጡትን አስተያየት እንደሚከተለው አቅርበነዋል። አሰልጣኝ ደግአረግ ይግዛው ስለ ጨዋታው… ጨዋታው ጥሩ ነበር ፤ ግን በዝናብ ምክንያት ሜዳውRead More →