የሀዲያ ሆሳዕና እና አሠልጣኝ ሙሉጌታ ጉዳይ ላይ ይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ ውሳኔ አስተላልፏል
የአሠልጣኝ ሙሉጌታ ምህረት እና ሀዲያ ሆሳዕናን አለመስማማት ተከትሎ የቀረበውን ይግባኝ የተመለከተው የይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ ውሳኔ አስተላልፏል። ሀዲያ ሆሳዕና በተጠናቀቀው የ2014 የውድድር ዓመት በአሠልጣኝ ሙሉጌታ ምህረት እየተመራ እንደነበር አይዘነጋም። የውድድር ዓመቱ ከተጠናቀቀ በኋላ ግን አሠልጣኙ እና ክለቡ ከውል ስምምነት ማቋረጥ ጋር በተያያዘ አለመስማማት ውስጥ የነበሩ ሲሆን ጉዳያቸውም ወደ ሀገሪቱ የእግርኳስ የበላይRead More →