“ተጫዋቾቼ ውጤቱን ለመቀየር የተጫወቱበት መንገድ ሳላደንቅ አላልፍም” ደግአረግ ይግዛው “በዚህ ስብስብ ይሄን ውጤት ማስመዝገባችን ጥሩ ነው” ያሬድ ገመቹ ባህር ዳር ከተማ ከአስራ ሁለት ጨዋታዎች በኋላ ሽንፈት ባስተናገደበት ጨዋታ የሁለቱም ቡድን አሰልጣኞች ለሶከር ኢትዮጵያ የሰጡትን አስተያየት እንደሚከተለው አቅርበነዋል። አሰልጣኝ ደግአረግ ይግዛው ስለ ጨዋታው… ጨዋታው ጥሩ ነበር ፤ ግን በዝናብ ምክንያት ሜዳውRead More →

ጠንካራ ፉክክር በታየበት ጨዋታ ባህር ዳር ከተማ በሀዲያ ሆሳዕና 2-1 ተረቶ በዋንጫ ፉክክሩ ወሳኝ ነጥቦችን አጥቷል። ባህርዳር ከተማ ከፈታኙ የአዳማ ጨዋታ ሦስት ነጥብን ሲያገኝ ከተጠቀመበት አሰላለፍ ፍፁም ጥላሁንን በአደም አባስ የተካበት ብቸኛ ቅያሪው ሲሆን ከወልቂጤው የአቻ ውጤት አንፃር ሀድያ ሆሳዕናዎች በአራቱ ላይ ለውጥን አድርገዋል። ብርሀኑ በቀለ ፣ ፍሬዘር ካሳ ፣Read More →

በዋንጫ ፉክክር ውስጥ ወሳኝ የሆኑትን የነገ ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎችን እንደሚከተለው አሰናድተናል። ባህር ዳር ከተማ ከ ሀዲያ ሆሳዕና በእስካሁኑ ግንኙነታቸው የአቻ ውጤት የማያውቃቸው ባህር ዳር ከተማ እና ሀዲያ ሆሳዕና ዘንድሮ በርካታ ግቦችን የሚያስቆጥር እና ጥቂት ግቦች የሚያስተናግድ ቡድን ባህሪን ተላበሰው ነገ 09:00 ሲል ለሁለተኛ ዙር ጨዋታ ይገናኛሉ። ባሳለፍናቸው ሁለት የጨዋታ ሳምንታትRead More →

ከ75 ደቂቃዎች በላይ በጎዶሎ ተጫዋቾች የተጫወቱት ሀዲያ ሆሳዕናዎች ከወልቂጤ ከተማ ጋር ያለግብ አቻ ተለያይተዋል። ባሳለፍነው የጨዋታ ሳምንት ከሀዋሳ ከተማ ጋር አቻ የተለያየው ሀዲያ ሆሳዕና ከጨዋታው አራት ተጫዋቾችን ለውጧል። በለውጦቹም በብሩክ ማርቆስ፣ ስቴፈን ንያርኮ፣ ፀጋዬ ብርሃኑ እና ሪችሞንድ አዶንጎ ምትክ እያሱ ታምሩ፣ ግርማ በቀለ፣ መለሰ ሚሻሞ እና ዘካሪያስ ፍቅሬ ጨዋታውን እንዲጀምሩRead More →

የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ24ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎችን በተመለከተ የቅድመ መረጃዎችን እንደሚመለከተው አሰናድተናል። አርባምንጭ ከተማ ከወላይታ ድቻ በ7 ነጥቦች እና በ3 ደረጃዎች ተበላልጠው የተቀመጡት እንዲሁም ባሳለፍነው የጨዋታ ሳምንት በተመሳሳይ የአንድ አቻ ውጤት ያስመዘገቡት አርባምንጭ ከተማ እና ወላይታ ድቻ ነገ እርስ በእርስ የሚያደርጉት ጨዋታ ከወራጅ ቀጠናው ለመውጣት እና የሊጉን የወገብRead More →

ሳቢ ያልነበረው የሀዋሳ ከተማ እና ሀዲያ ሆሳዕና ጨዋታ ያነሱ ግልፅ የግብ ማግባት ሙከራዎች ተደርገውበት 0ለ0 ተጠናቋል። ባሳለፍነው ሳምንት በመቀመጫ ከተማው ተጫውቶ በሲዳማ ቡና አንድ ለምንም የተረታው ሀዋሳ ከተማ ሦስት ነጥብ ካጣበት ፍልሚያ አንድ ተጫዋቾ ብቻ ለውጧል። በዚህም ዳዊት ታደሠን ተክቶ ፀጋአብ ዮሐንስ ወደ ሜዳ ገብቷል። በተመሳሳይ የጨዋታ ሳምንት በፋሲል ከነማRead More →

ፋሲል ከነማዎች በጭማሪ ደቂቃ ባስቆጠሯት ግብ ታግዘው ሀድያ ሆሳዕናን 2ለ1 በመርታት የአዳማ ቆይታቸውን በድል ፈፅመዋል። ፋሲል ከነማ ድል አድርጎ የመጣው ስብስቡ ላይ ምንም ቅያሪ ያላደረገ ሲሆን ሀድያ ሆሳዕና ከለገጣፎው የአቻ ውጤት አንፃር ባደረገው ለውጥ ራምኬል ሎክ እና ፀጋዬ ብርሀኑን ፣ በዳግም ንጉሴ እና ተመስገን ብርሀኑ ተክተዋል። የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ በመጀመሪያዎቹRead More →

ነገ በሚጀመረው የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 22ኛ ሣምንት የሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እነሆ! ወላይታ ድቻ ከ ለገጣፎ ለገዳዲ  በሳምንቱ ቀዳሚ መርሐግብር 27 ነጥቦችን በመያዝ 9ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠውን ወላይታ ድቻን 11 ነጥቦች በመያዝ በደረጃው ግርጌ ላይ ከተቀመጠው ለገጣፎ ለገዳዲ ሲያገናኝ ድቻዎች ናፍቀው ያገኙትን ድል በተከታታይ ለማስመዝገብ ጣፎዎች በሊጉ ለመቆየትRead More →

ለገጣፎ ለገዳዲ እና ሀድያ ሆሳዕና በተገናኙበት የሳምንቱ ቀዳሚ ጨዋታ 0-0 ተለያይታዋል። ለገጣፎዎች ባለፈው ሳምንት ከተሸነፈው ስብስብ አቤል አየለ ፣ ያሬድ ሀሰን እና ጋብርኤል አህመድን በመዝገቡ ቶላ ፣ ፍቅሩ አለማየሁ ፣ ሱራፌል ዐወል ለውጠው ገብተዋል። ሀድያዎች በበኩላቸው ባለፈው ሳምንት ከተጠቀሙበት ቀዳሚ አሰላለፍ ዘካርያስ ፍቅሬ እና ስቴቨን ናይራኮን በፍቅረየሱስ ተ/ብርሀን እና ራምኬልRead More →

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 21ኛ ሳምንት በመጀመሪያ ቀን የሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል። ለገጣፎ ለገዳዲ ከ ሀዲያ ሆሳዕና በዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር በ 11 ደረጃዎች እና በ 20 ነጥቦች ተበላልጠው 16ኛ እና 5ኛ ደረጃ ላይ ያሉት ለገጣፎ ለገዳዲ እና ሀዲያ ሆሳዕና ሲገናኙ ጣፎዎች ካሉበት የደረጃ ሰንጠረዡ ግርጌ ውስጥ ተስፋንRead More →