ጥሩ ፉክክርን ባስመለከተን የአዳማ ከተማ እና ሀድያ ሆሳዕና ጨዋታ አዳማ 3-0 ቢመራም ነብሮቹ ነጥብ መጋራት ችለዋል።…
ሀዲያ ሆሳዕና

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዲያ ሆሳዕና 2-1 ኢትዮ ኤሌክትሪክ
\”ሥራው የተበላሸው የመጀመሪያው ምልመላ ላይ ነው።\” – አሰልጣኝ ቅጣው ሙሉ \”በቀጣይ አዳማ ላይ ለሚኖረን ቆይታ ይህ…

ሪፖርት | የባዬ ገዛኸኝ ሁለት ጎሎች ሀድያ ሆሳዕናን ባለ ድል አድርገዋል
ሀድያ ሆሳዕና ኢትዮ ኤሌክትሪክን 2ለ1 በመርታት በደረጃ ሰንጠረዡ አራተኛ ላይ ተቀምጦ የሀዋሳ ቆይታውን አጠናቋል። ሀድያ ሆሳዕና…

መረጃዎች | የጨዋታ ቀን 103
በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ27ኛ ሳምንት መገባደጃ ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርቧል። ሀድያ ሆሳዕና ከ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዲያ ሆሳዕና 1-2 ኢትዮጵያ ቡና
\”በእንደዚህ ዓይነት ሜዳ እንደዚህ ዓይነት ጨዋታ ተጫውተህ ማሸነፍ ትልቅ ነገር ነው\” አሰልጣኝ ዮሴፍ ተስፋዬ \”ጭቃው ትንሽ…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ ቡና በመጀመሪያ አጋማሽ ጎሎች ድል አድርጓል
ኢትዮጵያ ቡና በአማኑኤል ዮሐንስ እና መስፍን ታፈሰ ጎሎች ሀድያ ሆሳዕናን 2-1 በማሸነፍ ደረጃውን ከፍ አድርጓል። ሀድያ…

የአሰልጣኞች አስተያየት| ባህርዳር ከተማ 1-2 ሀድያ ሆሳዕና
\”ተጫዋቾቼ ውጤቱን ለመቀየር የተጫወቱበት መንገድ ሳላደንቅ አላልፍም\” ደግአረግ ይግዛው \”በዚህ ስብስብ ይሄን ውጤት ማስመዝገባችን ጥሩ ነው\”…

ሪፖርት | ነብሮቹ የጣና ሞገደኞቹን የ12 ጨዋታ ያለመሸነፍ ጉዞ ገተዋል
ጠንካራ ፉክክር በታየበት ጨዋታ ባህር ዳር ከተማ በሀዲያ ሆሳዕና 2-1 ተረቶ በዋንጫ ፉክክሩ ወሳኝ ነጥቦችን አጥቷል።…

መረጃዎች | 93ኛ የጨዋታ ቀን
በዋንጫ ፉክክር ውስጥ ወሳኝ የሆኑትን የነገ ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎችን እንደሚከተለው አሰናድተናል። ባህር ዳር ከተማ ከ ሀዲያ…

ሪፖርት | ነብሮቹ እና ሠራተኞቹ ነጥብ ተጋርተዋል
ከ75 ደቂቃዎች በላይ በጎዶሎ ተጫዋቾች የተጫወቱት ሀዲያ ሆሳዕናዎች ከወልቂጤ ከተማ ጋር ያለግብ አቻ ተለያይተዋል። ባሳለፍነው የጨዋታ…