ጌታነህ ከበደ ደምቆ ባመሸበት ጨዋታ ወልቂጤዎች ከሁለት ለባዶ መመራት ተነስተው ለገጣፎን አሸንፈዋል። ወልቂጤዎች ባለፈው ሳምንት ሽንፈት ከገጠመው ቋሚ 11 ፍፁም ግርማን ብቻ በአዲስዓለም ተስፋዬ ተክተው ሲጀምሩ ፤ ለገጣፎዎች በተመሳሳይ ሽንፈት ከገጠመው ስብስብ ሚክያስ ዶጂ ፣ ያሬድ ሀሰን ፣ ኤልያስ አታሮ ፣ ጋብሬል አሕመድ እና ሙልጌታ ወልደጊዮርጊስን በበሽር ደሊል ፣ አስናቀRead More →

የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 23ኛ ሳምንት ማገባደጃ የሆኑ ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰናድተናል። መቻል ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቀን 9 ሰዓት ላይ 29 ነጥቦችን በመያዝ 11ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጡትን መቻሎች በ 51 ነጥቦች የሊጉ መሪ ከሆኑት ፈረሰኞቹ የሚያገናኘው ጨዋታ ሲደረግ መቻሎች ከወራጅ ቀጠናው በአስተማማኝ ሁኔታ ለመራቅ ጊዮርጊሶች ደግሞ ከተከታያቸው ያላቸውንRead More →

ወላይታ ድቻ እና ለገጣፎ ለገዳዲን ያገናኘው የ22ኛ ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታ በጦና ንቦች ሁለት ለባዶ አሸናፊነት ተጠናቋል። ወላይታ ድቻዎች መቻልን ካሸነፈው አሰላለፍ ቢንያም ፍቅሬን በስንታየሁ መንግስቱ ተክተው ሲገቡ በለገጣፎዎች በኩልም ከሀድያ ሆሳዕና አቻ ከተለያየው ስብስብ ሱራፌል ዐወል እና ተስፋዬ ነጋሽ በጋብርኤል አሕመድ እና ያሬድ ሀሰን ተለውጠው ጨዋታውን ጀምረዋል። በመጀመርያዎቹ ደቂቃዎች በሁሉምRead More →

ነገ በሚጀመረው የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 22ኛ ሣምንት የሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እነሆ! ወላይታ ድቻ ከ ለገጣፎ ለገዳዲ  በሳምንቱ ቀዳሚ መርሐግብር 27 ነጥቦችን በመያዝ 9ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠውን ወላይታ ድቻን 11 ነጥቦች በመያዝ በደረጃው ግርጌ ላይ ከተቀመጠው ለገጣፎ ለገዳዲ ሲያገናኝ ድቻዎች ናፍቀው ያገኙትን ድል በተከታታይ ለማስመዝገብ ጣፎዎች በሊጉ ለመቆየትRead More →

ለገጣፎ ለገዳዲ እና ሀድያ ሆሳዕና በተገናኙበት የሳምንቱ ቀዳሚ ጨዋታ 0-0 ተለያይታዋል። ለገጣፎዎች ባለፈው ሳምንት ከተሸነፈው ስብስብ አቤል አየለ ፣ ያሬድ ሀሰን እና ጋብርኤል አህመድን በመዝገቡ ቶላ ፣ ፍቅሩ አለማየሁ ፣ ሱራፌል ዐወል ለውጠው ገብተዋል። ሀድያዎች በበኩላቸው ባለፈው ሳምንት ከተጠቀሙበት ቀዳሚ አሰላለፍ ዘካርያስ ፍቅሬ እና ስቴቨን ናይራኮን በፍቅረየሱስ ተ/ብርሀን እና ራምኬልRead More →

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 21ኛ ሳምንት በመጀመሪያ ቀን የሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል። ለገጣፎ ለገዳዲ ከ ሀዲያ ሆሳዕና በዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር በ 11 ደረጃዎች እና በ 20 ነጥቦች ተበላልጠው 16ኛ እና 5ኛ ደረጃ ላይ ያሉት ለገጣፎ ለገዳዲ እና ሀዲያ ሆሳዕና ሲገናኙ ጣፎዎች ካሉበት የደረጃ ሰንጠረዡ ግርጌ ውስጥ ተስፋንRead More →

ግሩም ጎሎች በተስተናገዱበት ጨዋታ ባህር ዳር ከተማ ለገጣፎ ለገዳዲን 3-1 አሸንፏል። የሊጉን ዋንጫ በታሪክ ለመጀመርያ ጊዜ ለማንሳት ብርቱ ፉክክር እያደረጉ የሚገኙት ባህር ዳር ከተማዎች ባሳለፍነው ሳምንት ድሬደዋ ከተማን ከረቱበት ስብስባቸው አደም አባስን በፋሲል አስማማው ብቻ በመቀየር ወደ ጨዋታ ሲገቡ ለከርሞ በሊጉ የመቆየታቸውን ጉዳይ ጥያቄ ምልዕክት ውስጥ ያስገቡት ለገጣፎ ለገዳዲዎች በበኩላቸውRead More →

የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ20ኛ ሳምንት የመክፈቻ ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰባስበናል። አርባምንጭ ከተማ ከ ኢትዮጵያ ቡና በአምስት ነጥቦች እና አምስት ደረጃዎች ተበላልጠው በሊጉ የደረጃ ሰንጠረዥ አስራ ሁለተኛ እና ሰባተኛ ቦታ ላይ የተቀመጡት አርባምንጭ እና ቡና በተመሳሳይ በ18ኛ ሳምንት ካሳኩት ድል ጋር ዳግም ተገናኝቶ ደረጃዎችን ለማሻሻል ጥሩ ፉክክር እንደሚያደርጉRead More →

ሁለት ላለመውረድ እየተፋለሙ የሚገኙትን ክለቦች ያገናኘው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል። ለገጣፎ ለገዳዲ ባለፈው ሳምንት ከተሸነፈው ስብስብ ያሬድ ሃሰን እና ሱራፌል ዐወልን በመዝገቡ ቶላ እና አስናቀ ተስፋዬ ለውጠው ገብተዋል። ኢትዮ ኤሌክትሪኮች በበኩላቸው ባለፈው ሳምንት አቻ ከተለያየው ስብስብ ጌቱ ኃይለማርያም ፣ አብዱልራህማን ሙባረክ ፣ አብነት ደምሴ እና ማታይ ሉይን በታፈሰ ሰርካ ፣Read More →

ነገ በሚከናወኑት ሁለት ጨዋታዎች ዙሪያ ተከታዮቹን ነጥቦች አንስተናል። ለገጣፎ ለገዳዲ ከ ኢትዮ ኤሌክትሪክ የዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ በሊጉ ሰንጠረዥ ግርጌ የሚገኙትን ቡድኖች ያገናኛል። ዘንድሮ ከኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ወደ ፕሪምየር ሊጉ አብረው ቢያድጉም በተመሳሳይ ሁኔታ የውድድር ዓመቱ የከበዳቸው ለገጣፎ ለገዳዲ እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ በሁለተኛው ዙር መልካቸውን ቀይረው ለመምጣት ሞክረዋል። ሆኖም ግን መጠነኛRead More →