ለገጣፎ ለገዳዲ የታሪኩን የመጀመሪያ የፕሪምየር ሊግ ተሳትፎ ለማድረግ ከወትሮው የአዲስ አዳጊዎች መንገድ የተለየ አቅጣጫን መርጧል። ወደ ሀገሪቱ ከፍተኛ የሊግ ዕርከን ለማደግ ከፍ ያለ ፉክክር በሚደረግበት የከፍተኛ ሊግ ውድድር ከ2009 ጀምሮ ሲፋለም የቆየው ለገጣፎ ለገዳዲ በተለይም በ2011 እና በኮቪድ ምክንያት በተቋረጠው ቀጣዩ የውድድር ዓመት ሊጉን ለመቀላቀል ከጫፍ ደርሶ ሳይሳካለት ቀርቶ ነበር።Read More →

በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ ቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ ተሳትፎ የሚኖረው ለገጣፎ ለገዳዲ የቅድመ ውድድር ዝግጅቱን ሊጀምር ነው። ከኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የ2014 የውድድር ዘመን በምድብ ሐ ከሚገኙ ክለቦች መካከል አንዱ የነበረው ለገጣፎ ለገዳዲ ባስመዘገባቸው ውጤቶች ታግዞ የምድቡ የበላይ በመሆን ወደ 2015 የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ ለመጀመሪያ ጊዜ ማለፉ ይታወሳል፡፡ ለሊጉ እንግዳ የሆነው ክለቡRead More →

አዲስ አዳጊው ለገጣፎ ለገዳዲ የሦስት አዳዲስ ተጫዋቾችን ዝውውር አገባዷል። በ2015 የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተካፋይ የሆነው ለገጣፎ ለገዳዲ የአሰልጣኝ ጥላሁን ተሾመን ውል ከማራዘሙ በፊት በተጫዋቾች ዝውውሩ ላይ አስቀድሞ እየተካፈለ የሚገኝ ሲሆን በዛሬው ዕለትም ሦስት አዳዲስ ተጫዋቾችን ወደ ቡድኑ አካቷል፡፡ አጥቂው ምትኩ ጌታቸው የክለቡ አዲስ ፈራሚ ነው፡፡ በከፍተኛ ሊግ በቡታጅራ ከተማRead More →

በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ ፕሪምየር ሊጉን የተቀላቀለው ለገጣፎ ለገዳዲ የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር አገባዷል፡፡ ከታችኛው የሊግ ዕርከን ክለቡን ማሳደግ ከቻለው አሰልጣኝ ጥላሁን ተሾመ ጋር ለቀጣዩም አንድ ዓመት እንደሚቀጥል የታወቀው ለገጣፎ ለገዳዲ ተጨማሪ ሁለት ተጫዋቾችን ወደ ስብስቡ በአንድ ዓመት የውል ዕድሜ ቀላቅሏል፡፡ የተጠናቀቀውን የውድድር ዘመን በሰበታ ከተማ ያሳለፈው ወጣቱ አማካይ አንተነህ ናደው እንዲሁምRead More →

አዲስ አዳጊው ለገጣፎ ለገዳዲ ሦስተኛ ፈራሚውን ሲያገኝ የነባር ተጫዋቾቹን ውልም አራዝሟል። ከሳምንት በፊት የሁለት የመስመር አማካይ ያብቃል ፈረጃ እና አላዛር ሽመልስን ከኢትዮጵያ ቡና ወደ ቡድናቸው የቀላቀሉት ለገጣፎ ለገዳዲዎች ዛሬ ደግሞ አጥቂውን ኢብሳ በፍቃዱን ማስፈረማቸው ሲታወቅ የዘጠኝ ተጫዋቾቻቸውን ውል ማራዘማቸውን ሶከር ኢትዮጵያ አረጋግጣለች። በሀዲያ ሆሳዕና፣ በአዲስ አበባ ከተማ እንዲሁም በያዝነው የውድድርRead More →

ባሳለፍነው ሳምንት መጨረሻ ወደ ዝውውር ገበያው በይፋ የገቡት ለገጣፎ ለገዳዲዎች ዛሬም ተጨማሪ አንድ ተጫዋች ወደ ስብስብባቸው ቀላቅለዋል። ከቀናት በፊት ከኢትዮጵያ ቡና ጋር የነበረውን ወል ያቋረጠውን የዓብቃል ፈረጃን የመጀመሪያ ፈረሚያቸው ያደረጉት አዲስ አዳጊዎቹ ለገጣፎ ለገዳዲዎች በተመሳሳይ ከኢትዮጵያ ቡና በቅርቡ ውሉን ያቋረጠውን የመስመር አማካይ የግላቸው ማድረግ ችለዋል። አዲስ አበባ ከተማ የእድሜ እርከንRead More →

በቀጣይ ዓመት ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የሚሳተፈው ለገጣፎ ለገዳዲ የመጀመሪያ አዲስ ፈራሚውን አግኝቷል። ከኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ወደ ቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ ለመጀመሪያ ጊዜ ያደገው ለገጣፎ ለገዳዲ የአሰልጣኝ ጥላሁን እና የነባር ተጫዋቾችን ኮንትራት ከማራዘሙ በፊት የመጀመሪያ አዲስ ተጫዋቹን በይፋ አስፈርሟል፡፡ የአብቃል ፈረጃ የመጀመሪያው የለገጣፎ ፈራሚ ሆኗል፡፡ በኢትዮጵያ ቡና ያለፉትን ሦስት የውድድርRead More →

“ጣፎ እና እኔ እጅ እና ጓንት ነን ማለት ይቻላል” ልደቱ ለማ “ራሴን አዘጋጅቼ የተሻለ ነገር አሳያለሁ ብዬ ገምታለሁ” ፋሲል አስማማው ለገጣፎ ለገዳዲን ከአንደኛ ሊጉ እስከ ከከፍተኛ ሊጉ በወጥነት ማገልገል ችሏል፡፡ በተደጋጋሚ የከፍተኛ ሊግ ቀዳሚው ግብ አስቆጣሪ እየሆነ ስሙ በጉልህ ይጠራል፡፡ በስሑል ሽረ እንዲሁም በባህር ዳር ከተማ በፕሪምየር ሊጉ ቆይታም ነበረው።Read More →

“ረጅም ጊዜ ስላለን ቡድኑን በተሻለ ለማወቀር የሚከብደን አይመስለኝም… “ልምድ ያላቸው ተጫዋቾች በጣም ያስፈልጋሉ… “ከኪሳችን አውጥተን መሸፈን ያለብንን ከኪሳችን አውጥተን ነበር የምንሸፍነው… የ2015 ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አዲስ ስምን ይዞ ብቅ ይላል ፤ ለገጣፎ ለገዳዲ። ለገጣፎ ዘንድሮ በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ለ ስር ሲወዳደር ቆይቶ በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ በሀገሪቱ ከፍተኛ የሊግRead More →