ሲዳማ ቡና ሁለት ተጫዋቾችን አስፈረሟል
በዝውውር ፍፃሜው ዕለት ሲዳማ ቡና ከሀገር ውስጥ ተከላካይ ከሀገር ውጪ ደግሞ አጥቂ ማስፈረም ችሏል። በአሰልጣኝ ሥዩም ከበደ የሚመራው ሲዳማ ቡና በሁለተኛው ዙር የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ላይ ተጠናክሮ ለመቅረብ አለብኝ ባለው ክፍተት ላይ ከአራት ዓመታት ቆይታ በኋላ ከፈረሰኞቹ ጋር በስምምነት የተለያየውን የመስመር እና የመሀል ተከላካይ ስፍራ ተጫዋቹ ደስታ ደሙ እናRead More →