ሲዳማ ቡና የግብ ዘቡን ለማስፈረም ከጫፍ ደርሷል

ያለፈውን አንድ ዓመት በቡርትካናማዎቹ ቤት ቆይታ አድርጎ የነበረው የግብ ዘብ ወደ ሌላ የሊጉ ክለብ ለማምራት ተስማምቷል።…

ሲዳማ ቡና ቅድመ ዝግጅቱን ጀምሯል

ሲዳማ ቡናዎች ለመጪው የውድድር ዘመን ቅድመ ዝግጅታቸውን ዛሬ መጀመራቸውን አረጋግጠናል። በአሰልጣኝ ያሬድ ገመቹ የሚሰለጥኑት ሲዳማ ቡናዎች…

አጥቂው በእናት ክለቡ ለመቆየት ተስማምቷል

የ2014 ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪ የነበረው አጥቂ በክለቡ ለተጨማሪ ዓመት ለመቆየት ተስማምቷል። አዳዲስ ተጫዋቾችን በማስፈረም የነባር ተጫዋቾችን…

ሲዳማ ቡናዎች የቀድሞ ተጫዋቻቸውን ለማስፈረም ተስማምተዋል

በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት በመቐለ 70 እንደርታ ቆይታ የነበረው ተጫዋች ከአራት ዓመታት በኋለ ወደ ሲዳማ ቡና ለመመለስ…

የመስመር ተከላካዩ ከሲዳማ ቡና ጋር ለመቀጠል ተሰምቷል

ሲዳማ ቡናዎች የነባር ተጫዋቾችን ውል ለማራዘም መስማማታቸውን ቀጥለዋል። ቅድመ ዝግጅታቸውን ከቀናት በኋላ የሚጀምሩት ሲዳማ ቡናዎች አስቀድመው…

የተከላካይ አማካዩ ውሉን አራዝሟል

ያለፉትን ሁለት ዓመታት በሲዳማ ቡና ቆይታ የነበረው የአማካይ መስመር ተጫዋቹ ውሉን ማራዘሙ ታውቋል። በአሰልጣኝ ያሬድ ገመቹ…

ሲዳማ ቡና ሁለት ተከላካይ ከከፍተኛ ሊግ ለማስፈረም ተስማምቷል

የሁለት ነባር ተጫዋቾን ውል በማራዘም ወደ ዝውውሩ የገቡት ሲዳማ ቡናዎች ፊታቸውን ወደ ከፍተኛ ሊግ አዙረዋል። ከሰዓታት…

ሦስቱም ክለቦች የሚጠበቅባቸው የቅጣት ገንዘብ ፈፅመዋል

የሊጉ ሦስት ክለቦች ለፈፀሙት የህግ ጥሰት የሚጠበቅባቸውን የቅጣት ክፍያ መፈፀማቸው ታውቋል። የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ አክስዮን ማህበር…

ሲዳማ ቡና የተጫዋቹን ውል ለማራዘም ተስማማ

የመስመር ተከላካዩ በአሳዳጊው ክለብ ለተጨማሪ ሁለት አመት ለመቆየት ተስማማ። አራት አመታትን በሲዳማ ቡና ቆይታ ያደረገው ደግፌ…

ሲዳማ ቡና የኢትዮጵያ ዋንጫ በተመለከተ ከውሳኔ ደርሷል

የኢትዮጵያ ዋንጫን አስመልክቶ ሲዳማ ቡና አዲስ ውሳኔ አሳልፏል። የ2017 የውድድር ዘመን በተካሄደው የኢትዮጵያ ዋንጫ የፍጻሜ ጨዋታ…