የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ መድን 0-2 ወልቂጤ ከተማ
“የሜዳው ጭቃማነት እና የኛ የተቀዛቀዘ አቀራረብ ጨዋታውን ከባድ አድርጎብናል።” – ምክትል አሰልጣኝ ለይኩን ታደሰ “በዚህ ዓይነት ብቃት ልንወርድ አይገባም። ያንንም ተጫዋቾቼ ያሳካሉ ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ።” – አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ ወልቂጤ ከተማ በጌታነህ ከበደ ግቦች ኢትዮጵያ መድንን 2-0 ከረታ በኋላ አሰልጣኝ የሚከተለውን አስተያየት ሰጥተዋል። ምክትል አሰልጣኝ ለይኩን ታደሰ – ኢትዮጵያ መድንRead More →