አምስት ግቦች በተቆጠሩበት እና ለተመልካች ሳቢ የሆነ ፉክክር በተደረገበት የምሽቱ ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ድሬዳዋ ከተማን…
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

መረጃዎች| 13ኛ የጨዋታ ቀን
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አራተኛ ሳምንት ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ጅማሮውን ያደርጋል። ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችንም እንደሚከተለው አሰናድተንላችኋል።…

የአሰልጣኞች አስተያየት | መቻል 1-1 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
“አስለቃሽ ጭስ የተተኮሰ ይመስል እንዲህ ሲሆን ደግሞ እግር ኳሱ ለዛውን ያጣል” አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ “በእንቅስቃሴ ደረጃ…

ሪፖርት | መቻል በጭማሪ ደቂቃ ግብ ከንግድ ባንክ ነጥብ ተጋርቷል
በዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር መቻል እና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1-1 ተለያይተዋል። በዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር መቻል እና ኢትዮጵያ…

መረጃዎች | 11ኛ የጨዋታ ቀን
ሦስተኛ ሳምንት ላይ የደረሰው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ሲቀጥል ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችን እንደሚከተለው…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1-0 ሀድያ ሆሳዕና
“በኳስ ቁጥጥሩም የግብ ዕድሎችን በመፍጠርም የተሻልን ነበርን ብዬ አስባለሁ” አሰልጣኝ በፀሎት ልዑልሰገድ – ንግድ ባንክ “ካለማስቆጠር…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በጭማሪ ደቂቃ ግብ ጣፋጭ ድል ተጎናፅፏል
የግብ ዕድሎች በብዛት ባልተፈጠሩበት እና ለተመልካች ሳቢ ባልነበረው ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሀዲያ ሆሳዕናን በመጨረሻ ደቂቃ…

መረጃዎች | 5ኛ የጨዋታ ቀን
ነገ በሚከናወኑት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የሁለተኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዙሪያ ተከታዮቹን መረጃዎች አሰናድተናል። ሊጉ ነገ በሁለተኛ ሳምንት…

ሪፖርት | የሊጉ የመክፈቻ ጨዋታ ያለ ጎል ተጠናቋል
የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመጀመሪያ ጨዋታ በአዳማ ከተማ እና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መካከል ተከናውኖ 0-0 ተቋጭቷል።…

የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በነገው ዕለት ይጀመራል
የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በነገው ዕለት በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች በአዳማ ጅማሮውን ሲያደርግ የአራቱን ክለቦች የቅድመ ዝግጅት…