“በእርግጠኝነት የምናገረው የክለቡ አመራሮች ውጤቱን አይፈልጉትም!” አሰልጣኝ ግርማ ታደሠ “ብልጫ እንደ መውሰዳችን ውጤቱ አይገባንም።” አሰልጣኝ አብዲ…
ሀዲያ ሆሳዕና

ሪፖርት | ነብሮቹ በድል ግስጋሴያቸው ቀጥለዋል
ሀዲያ ሆሳዕናዎች አራተኛ ተከታታይ ድላቸውን በማስመዝገብ ደረጃቸውን አሻሽለዋል። ሀዲያ ሆሳዕናዎች ስሑል ሽረን ካሸነፈው ቋሚ አሰላለፍ ላይ…

መረጃዎች | 40ኛ የጨዋታ ቀን
የ10ኛው ሳምንት ነገ በሚደረጉ ጨዋታዎች ይገባደዳል፤ መርሐግብሮቹን አስመልክተን ያዘጋጀናቸውን መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበናቸዋል። ስሑል ሽረ ከ ኢትዮ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ስሑል ሽረ 0-1 ሀዲያ ሆሳዕና
“በዚህ ዓይነት ሁኔታ በሊጉ መቆየት የሚታሰብ አይደለም።” አሰልጣኝ ጌታቸው ዳዊት “ግብ ካልተቆጠረብን እንደምናገባ እርግጠኛ ነኝ።” አሰልጣኝ…

ሪፖርት | ነብሮቹ ሦስተኛ ተከታታይ ድላቸውን አሳክተዋል
ሀዲያ ሆሳዕና የ1ለ0 ውጤትን በተመሳሳይ በተከታታይ ሦስተኛ ጨዋታቸው ስሑል ሽረን በመርታት አስመዝግበዋል። በባህር ዳር ከተማ በተጠናቀቀው…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወላይታ ድቻ 1-1 ሀዋሳ ከተማ
“የእውነት አምላክ ይፍረድ ብቻ ነው የምለው።” አሰልጣኝ ዘርዓይ ሙሉ “በመጨረሻ ደቂቃዎች የምናስተናግዳቸው ጎሎች በጣም ያስቆጫሉ።” አሰልጣኝ…

መረጃዎች | 36ኛ የጨዋታ ቀን
የዘጠነኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ሁለት ወሳኝ ጨዋታዎችን የተመለከቱ ዝርዝር ጥንቅሮችን በተከታዩ ዘገባችን ይዘንላችሁ ቀርበናል። ወላይታ ድቻ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዲያ ሆሳዕና 1-0 ኢትዮጵያ ቡና
ሀዲያ ሆሳዕና በተመስገን ብርሃኑ ብቸኛ ግብ ኢትዮጵያ ቡናን በማሸነፍ ተከታታይ ድል ካስመዘገበበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ አሰልጣኞቹ…

ሪፖርት | ሀድያ ሆሳዕና ሁለተኛ ተከታታይ ድላቸውን አሳክተዋል
ነብሮቹ በተመስገን ብርሀኑ የሁለተኛ አጋማሽ ብቸና ግብ ቡናማዎቹን 1ለ0 በመርታት ሁለተኛውን ተከታታይ ድላቸውን ተቀዳጅተዋል። ሀድያ ሆሳዕና…

መረጃዎች | 31ኛ የጨዋታ ቀን
የ8ኛ ሳምንት የሦስተኛ ቀን ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ተሰናድተዋል። ሀዲያ ሆሳዕና ከ ኢትዮጵያ ቡና በድል…