በመጡበት ዓመት ከፕሪምየር ሊጉ ወደ ከፍተኛ ሊግ የወረዱት ሻሸመኔ ከተማዎች አዲስ አሰልጣኝ ቀጥረዋል። በ2016 የኢትዮጵያ ፕሪምየር…
ሻሸመኔ ከተማ

ሪፖርት | ሀምራዊ ለባሻቹ ወደ ዋንጫው አንድ እርምጃ የሚያስጠጋቸው ወሳኝ ድል ተጎናፀፉ
ሁለት አዲስ አዳጊ ቡድኖች ያገናኘው ጨዋታ ሻሸመኔ ከተማን ወደ ከፍተኛው ሊጉ ሲሸኝ ንግድ ባንክ ወደ ዋንጫው…

ሪፖርት | ፋሲል ከነማ ከተከታታይ ሽንፈቶች መልስ ከድል ጋር ታርቋል
ሻሸመኔ ከተማዎች ሊያሻሽሉት ባልቻሉት አባካኝነታቸው መቀጣታቸውን ቀጥለው ዛሬም በፋሲል ከነማ 2ለ1 ተሸንፈዋል። በ28ኛ ሳምንት የመጀመሪያ መርሐግብር…

መረጃዎች | 111ኛ የጨዋታ ቀን
28ኛ ሳምንት የሊጉ መርሐግብር ነገ ሲጀምር ላለመውረድ በሚደረገው ፉክክር ወሳኝ ሚና ያላቸውን ሁለት ጨዋታዎች ያስተናግዳል ፤…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን 7ኛ ተከታታይ ድሉን አሳክቷል
በ27ኛ ሳምንት የማሳረጊያ መርሐግብር ኢትዮጵያ መድን በሁለቱ አጋማሾች የመጨረሻ ደቂቃዎች ላይ በተገኙ ግቦች ሰባተኛ ተከታታይ ድላቸውን…

መረጃዎች | 110ኛ የጨዋታ ቀን
የ27ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ በሚከናወኑ ሁለት የጨዋታ ሳምንቱ መገባደጃ መርሐግብሮች መቋጫውን ያገኛል ፤ ጨዋታዎቹን አስመልክተን…

ሪፖርት | እጅግ ወሳኙ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተፈፅሟል
በሰንጠረዡ ሁለት ዕንፎት ትልቅ ዋጋ የነበረው እና ማራኪ ፉክክር የተደረገበት የመቻል እና የሻሸመኔ ከተማ ጨዋታ 2ለ2…

መረጃዎች | 104ኛ የጨዋታ ቀን
በ26ኛ ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ዕለት የሚደረጉ ሁለት መርሀ-ግብሮችን አስመልክተን ያሰናዳናቸው መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል። መቻል ከ ሻሸመኔ…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ ቡና በመጨረሻ ደቂቃ ግብ ተከታታይ ድል ተቀዳጅቷል
በሳምንቱ የመጨረሻ መርሐግብር ራምኬል ጀምስ ለሦስተኛ ጊዜ ባስቆጠረው ወርቃማ የመጨረሻ ደቂቃ ግብ ቡናማዎቹ ሻሸመኔ ከተማን 2ለ1…

መረጃዎች| 102ኛ የጨዋታ ቀን
የጨዋታ ሳምንቱ መገባደጃ መርሀ-ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰናድተናል አዳማ ከተማ ከ ሲዳማ ቡና በሰባት ነጥቦች ቢራራቁም…