ከፍተኛ ሊግ | ኢትዮጵያ ንግድ ሦስት ተጫዋቾችን አስፈርሟል

የምድብ \’ሀ\’ መሪው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለሁለተኛው ዙር የውድድር ጉዞው ሦስት ተጫዋቾችን የስብስቡ አካል አድርጓል። ከፈረሰ…

ንግድ ባንክ የመጀመሪያዋን ሴት የውጪ ተጫዋች ሊያስፈርም ነው

በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የሚሳተፈው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የመጀመሪያዋን የውጪ ዜጋ ተጫዋች ለማስፈረም የሙከራ ዕድል ሰጥቷል።…

ከፍተኛ ሊግ | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ወደ ዝውውር ገብቷል

ሁለተኛውን የውድድር ዓመት በከፍተኛ ሊጉ የሚያሳልፈው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሰባት አዳዲስ ተጫዋቾችን ዝውውር አገባዷል፡፡ ከፈረሰበት በድጋሚ…

ንግድ ባንክ የአማካዩን ውል አድሷል

ከቀናት በፊት የአራት ነባር ተጫዋቾችን ውል አድሶ አንድ አዲስ ተጫዋች ወደ ስብስቡ የቀላቀለው ንግድ ባንክ ዛሬ…

ሻምፒዮኖቹ የአራት ወሳኝ ተጫዋቾቻቸውን ውል አድሰዋል

የወቅቱ የሊጉ አሸናፊ የሆኑት ንግድ ባንኮች የወሳኝ ተጫዋቾቻቸውን ውል ሲያድሱ አንድ ተጫዋቾችም ወደ ስብስባቸው ቀላቅለዋል። በአሠልጣኝ…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አሰላለፍ ታውቋል

10 ሰዓት ላይ ከዋሪየርስ ኩዊን ጋር የሴካፋ የቻምፒየንስ ሊግ ማጣሪያ የምድብ የመጀመሪያ ጨዋታውን የሚያደርገውን የንግድ ባንክ…

ወደ ታንዛኒያ የሚያቀናው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ልዑክ ቡድን ዝርዝር ታውቋል

የሴካፋ ዞን የአፍሪካ ቻምፒየንስ ሊግ ማጣሪያ ውድድር ላይ ለመሳተፍ የማጣሪያ ውድድር ለማድረግ ከነገ በስትያ ወደ ዳሬ…

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ስድስት ተጫዋቾችን አስፈርሟል

በሴካፋ የሴቶች ቻምፒዮንስ ሊግ ላይ ተካፋይ የሆነው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በውድድሩ ላይ ጠንካራ ሆኖ ለመገኘት ይረዳው…

ከሦስት ክለቦች ጋር ስድስት ዋንጫዎችን ያጣጣሙት ሰናይት ቦጋለ እና እፀገነት ብዙነህ ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ቆይታ አድርገዋል

“አንድነታችን እና የቡድን መንፈሳችን ጥሩ ነበር” ሰናይት ቦጋለ “ዓመቱ ደስ የሚል ነበር” እፀገነት ብዙነህ የ2014 የኢትዮጵያ…

“ዓመቱ ለእኔ እጅግ ደስ የሚል ነበር” ሎዛ አበራ

ለተከታታይ ሁለተኛ በድምሩ ለስድስተኛ ጊዜ የሴቶች ፕሪምየር ሊግ ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪ በመሆን ያጠናቀቀችው እና ከንግድ ባንክ…