“ማሸነፍ አስበን ብቻ ነው የገባነው” አሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለ “እንደጠበቅነው ጨዋታው ጠንካራ ነበር” አሰልጣኝ አስራት አባተ አዳማ ከተማ ከመመራት ተነስቶ ድሬዳዋ ከተማን ካሸነፈበት ጨዋታ በኋላ የሁለቱም ቡድን አሰልጣኞች ለሶከር ኢትዮጵያ የሰጡት አስተያየት እንደሚከተለው ቀርቧል። አሰልጣኝ አስራት አባተ ስለ ጨዋታው… እንደጠበቅነው ጨዋታው ጠንካራ ነበር። በሁለታችን መካከል የነበረው የነጥብ ልዩነት ተቀራራቢ ስለነበር በአግባቡRead More →

አዳማ ከተማ በሁለተኛው አጋማሽ ከጥሩ እንቅስቃሴ ጋር ታግዞ ከመመራት ተነስቶ ባስቆጠራቸው ሁለት ግቦች ድሬዳዋ ከተማን አሸንፏል። ድሬዳዋ በፋሲሉ ድል ላይ ይዞት የገባውን አሰላለፍ ሳይለውጥ ለጨዋታው ሲቀርብ በአንፃሩ በለገጣፎ ሽንፈት ያስተናገዱት አዳማዎች የአምስት ተጫዋቾችን ቅያሪ አድርገዋል። እዮብ ማቲዮስ ፣ ዳንኤል ደምሱ ፣ አማኑኤል ጎበና ፣ ቦና ዓሊ እና ቢኒያም አይተንን በአዲሱRead More →

በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ27ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበናል። ሀዋሳ ከተማ ከ ወላይታ ድቻ ሁለት ተቀራራቢ ነጥብ ያላቸው ቡድኖች የሚያገናኘው ይህ ጨዋታ ከሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታዎች አንዱ ነው ፤ ስለዚህ ጨዋታ ያዘጋጀናቸው አጫጭር መረጃዎችም እንደሚከትለው አዘጋጅተነዋል። ወልቂጤ ከነማን ሦስት ለሁለት ካሸነፉ በኋላ በቀሩት አራት የሊግ ጨዋታዎችRead More →

“የሆነ ሰዓት ላይ ልናሸንፋቸው እንደምንችል ገምተን ነበር” ዘማርያም ወልደግዮርጊስ “በዚህ ዓመት እንደዚህ የወረድንበት ጨዋታ የለም” ይታገሱ እንዳለ ዘማርያም ወልደማርያም – ለገጣፎ ለገዳዲ ስለ ጨዋታው ጨዋታው ጥሩ ነበር ፤ አዳማ በይበልጥ ኳስ ለመቆጣጠር እንደሚጥር ስለተረዳን ጥቅጥቅ ብለን በመልሶ ማጥቃት ለመጫወት ሞክረናል። የሆነ ሰዓት ላይ ልናሸንፋቸው እንደምንችል ገምተን ነበር ፤ ጨዋታው ያሳይRead More →

ለተመልካች ሳቢ ባልነበረው የሳምንቱ የመጀመሪያ ጨዋታ ከሊጉ የወረደው ለገጣፎ ለገዳዲ አዳማ ከተማን 1ለ0 ረቷል። ለገጣፎ ለገዳዲ ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ነጥብ የተጋራበትን አሰላለፍ ዛሬም ይዞ ሲገባ ከአርባምንጭ ከተማ የአቻ ውጤት አንፃር አዳማ ከተማ በአራቱ ላይ ለውጥን አድርጓል። ጀሚል ያዕቆብ ፣ አድናን ረሻድ ፣ ዮሴፍ ታረቀኝ እና ነቢል ኑሪን በአቡበከር ወንድሙ ፣Read More →

26ኛው የጨዋታ ሳምንት ነገ ሲጀምር የሚከናወኑትን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎችን እነሆ ! ለገጣፎ ለገዳዲ ከ አዳማ ከተማ መውረዱን ካረጋገጠው ለገጣፎ ለገዳዲ ይልቅ ደረጃውን ለማሻሻል እና ከመጨረሻ ሳምንታት ትንቅንቆች ለመራቅ ተጨማሪ ነጥቦችን ለሚፈልገው አዳማ ከተማ ትርጉም የሚኖረው ይህ ጨዋታ 09:00 ላይ ይጀምራል። በመጣበት ዓመት ወደ ከፍተኛ ሊግ መውረዱን ያረጋገጠው ለገጣፎ ከጊዜRead More →

አዳማ ከተማ እና አርባምንጭ ከተማ ጨዋታቸውን ያለጎል አጠናቀዋል። አዳማዎች ባለፈው ሳምንት ሽንፈት ካጋጠመው ስብስብ ኩዋሜ ባህ ፣ አማኑኤል ጎበና እና አቡበከር ወንድሙን በሰይድ ሀብታሙ ፣ ጀሚል ያዕቆብ እና ነቢል ኑሪ ተክተው ሲገቡ ፤ አርባምንጮች በበኩላቸው ባለፈው ሳምንት አቻ ከወጣው አሰላለፍ አካሉ አትሞ ፣ ቡታቃ ሸመና እና አሕመድ ሁሴንን በወርቅይታደስ አበበRead More →

የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ሽፋን የማያገኙት የ25ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን የሊጉን ጨዋታዎች በተመለከተ ተከታዮቹ መረጃዎች ተሰባስበዋል። አዳማ ከተማ ከአርባምንጭ ከተማ በደረጃ ሰንጠረዡ አካፋይ እንዲሁም በወራጅ ቀጠናው አፋፍ ላይ ተምጠው ነገ የሚገናኙት አዳማ ከተማ እና አርባምንጭ ከተማ ከድል ጋር ዳግም ለመገናኘት የሚያደርጉት የነገ ፍልሚያ ጥሩ ፉክክር እንደሚደረግበት ይታመናል፡፡ ምንም እንኳን ወደ አስተማማኝRead More →

ተቀይሮ የገባው አደም አባስ ቡድኑ ባህር ዳር ከተማ ከአዳማ ከተማ ሦስት ነጥብ ወስዶ ከመሪው ጋር ያለው ልዩነት ወደ አንድ እንዲያጠብ አድርጓል። በ23ኛ ሳምንት ከወላይታ ድቻ ጋር ነጥብ የተጋራው አዳማ ከተማ ሁለት ነጥብ ከጣለበት ቋሚ አሰላለፍ ሁለት ተጫዋቾችን ለውጧል። በዚህም አዲስ ተስፋዬ እና አሜ መሐመድ አርፈው አቡበከር ወንድሙ እና ቦና ዓሊRead More →

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 24ኛ ሣምንት የመጀመሪያ ቀን የሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል። ኢትዮጵያ ቡና ከ ኢትዮ ኤሌክትሪክ በሳምንቱ ቀዳሚ መርሐግብር 31 ነጥቦችን በመያዝ 9ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጡትን ኢትዮጵያ ቡናዎች በ 11 ነጥቦች 15ኛ ደረጃ ላይ ከተቀመጡት ኤሌክትሪኮች ሲያገናኝ ሁለቱም ማሳካት ከሚፈልጉት ግብ አንጻር ጥሩ ፉክክር ያደርጉበታል ተብሎRead More →