የአሰልጣኞች አስተያየት | ድሬዳዋ ከተማ 1-2 አዳማ ከተማ
“ማሸነፍ አስበን ብቻ ነው የገባነው” አሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለ “እንደጠበቅነው ጨዋታው ጠንካራ ነበር” አሰልጣኝ አስራት አባተ አዳማ ከተማ ከመመራት ተነስቶ ድሬዳዋ ከተማን ካሸነፈበት ጨዋታ በኋላ የሁለቱም ቡድን አሰልጣኞች ለሶከር ኢትዮጵያ የሰጡት አስተያየት እንደሚከተለው ቀርቧል። አሰልጣኝ አስራት አባተ ስለ ጨዋታው… እንደጠበቅነው ጨዋታው ጠንካራ ነበር። በሁለታችን መካከል የነበረው የነጥብ ልዩነት ተቀራራቢ ስለነበር በአግባቡRead More →