ጥራት ያላቸውን የግብ ዕድሎች ብዙም ያላስመለከተን የወልቂጤ ከተማ እና አዳማ ከተማ ጨዋታ 0ለ0 በሆነ ውጤት ተጠናቋል።…
አዳማ ከተማ

መረጃዎች | 43ኛ የጨዋታ ቀን
በአስራ አንደኛው የጨዋታ ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ዕለት የሚደረጉ ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች በተከታዩ መልክ ቀርበዋል። ወላይታ ድቻ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሲዳማ ቡና 0-0 አዳማ ከተማ
“ፍፁም ለግብ የቀረቡ ኳሶችን የመፍጠር አቅማችን ደካማ ነው” አሰልጣኝ ዘላለም ሽፈራው “አንዳንዴ እንደዚህ ይሆናል ብትጫወትም ዕድለኝነትን…

ሪፖርት | እጅግ ቀዝቃዛው ጨዋታ ያለ ግብ ተጠናቋል
ለተመልካች ሳቢ ያልነበረው የሲዳማ ቡና እና የአዳማ ከተማ ጨዋታ 0-0 ተጠናቋል። በምሽቱ መርሐግብር ሲዳማ ቡና እና…

መረጃዎች | 38ኛ የጨዋታ ቀን
10ኛ ሳምንቱ ላይ በደረሰው የሊጉ መርሃግብር የመጀመሪያ የጨዋታ ዕለት ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች በዚህ መልኩ ቀርበዋል።…

የአሰልጣኞች አስተያየት | አዳማ ከተማ 0-1 ሀዲያ ሆሳዕና
“በተጋጣሚያችን እንቅስቃሴ ልክ ነው እኛም ተዘጋጅተን የመጣነው” አሰልጣኝ ግርማ ታደሠ “በጥድፊያ ከዚህ በፊትም አላገባንም አሁንም የሚመጣ…

ሪፖርት | ነብሮቹ ተከታታይ ድል ተቀዳጅተዋል
በምሽቱ መርሐግብር አዳማ ከተማን የገጠሙት ሀዲያ ሆሳዕናዎች በሠመረ ሀፍተይ ብቸኛ ግብ 1ለ0 በመርታት ተከታታይ ድል አሳክተዋል።…

መረጃዎች | 34ኛ የጨዋታ ቀን
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ከሳምንታት በኋላ ሲመለስ የዘጠነኛው ሳምንት መክፈቻ ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል። ኢትዮጵያ መድን…

የኢትዮጵያ ዋንጫ መረጃዎች | የሦስተኛ ዙር ሦስተኛ ቀን ጨዋታዎች
የኢትዮጵያ ዋንጫ ሦስተኛ ዙር ነገም ሲቀጥል አዲስ አበባ አበበ ቢቂላ ስታዲየም ላይ አራት የፕሪምየር ሊጉን ክለቦች…

ሪፖርት | ሻሸመኔ እና አዳማ ነጥብ ተጋርተዋል
የሣምንቱ ብቸኛ የአቻ ውጤት በተመዘገበበት የምሽቱ መርሐግብር ሻሸመኔ እና አዳማ 1-1 ተለያይተዋል። በሣምንቱ የመጨረሻ መርሐግብር ሻሸመኔ…