ሪፖርት | ሻሸመኔ እና አዳማ ነጥብ ተጋርተዋል

የሣምንቱ ብቸኛ የአቻ ውጤት በተመዘገበበት የምሽቱ መርሐግብር ሻሸመኔ እና አዳማ 1-1 ተለያይተዋል። በሣምንቱ የመጨረሻ መርሐግብር ሻሸመኔ…

መረጃዎች | 32ኛ የጨዋታ ቀን

ስምንተኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ይገባደዳል ፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎች እነሆ !…

ሪፖርት| ጦሩ ከመመራት ተነስቶ ድል አድርጓል

አዳማ ከተማዎች የውድድር ዓመቱ የመጀመርያ ሽንፈት በቀመሱበት ጨዋታ መቻል ተከታታይ አራተኛ ጨዋታውን አሸንፏል። መቻሎች መድንን አንድ…

መረጃዎች| 26ኛ የጨዋታ ቀን

በሰባተኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ የሚደረጉትን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል።   መቻል ከ አዳማ…

አዳማ ከተማ ተጫዋቾቹ ላይ የዲሲፒሊን ውሳኔ አስተላለፈ

በተደጋጋሚ የዲሲፕሊን ጥሰት በፈፀሙ ሁለት ተጫዋቾች ላይ አዳማ ከተማ የቅጣት ውሳኔ ወስኗል። በአሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለ እየተመሩ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 2-2 አዳማ ከተማ

“ከእኛ ቡድን ጋር ማንም ቡድን ቢጫወት ተመሳሳይ ሁለት መቶ ፐርሰንት ኢነርጂ ነው የሚሰጥህ” አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ…

ሪፖርት | ፈረሠኞቹ በሁለት ግብ ከመመራት ተነስተው ነጥብ ተጋርተዋል

በበርካታ ደጋፊዎች ታጅቦ የተደረገው የቅዱስ ጊዮርጊስ እና የአዳማ ከተማ ጨዋታ እጅግ ማራኪ ፉክክር ተደርጎበት 2-2 ተጠናቋል።…

መረጃዎች| 14ኛ የጨዋታ ቀን

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የአራተኛ ሳምንት ጨዋታዎች ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ይቀጥላል። ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አሰናድተንላችኋል።…

የአሰልጣኞች አስተያየት | አዳማ ከተማ 2-2 ሀምበርቾ

“ጎሎችን ማግባት በምንችልበት ሰዓት ትንሽ ስለ ዘገየን አቻ ወጥተናል” አሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለ “ለእኛ አንድ ነጥቡ መጥፎ…

ሪፖርት | አዳማ ከተማ እና ሀምበርቾ ነጥብ ተጋርተዋል

አራት ግቦች የተቆጠሩበት እና ለተመልካች ሳቢ የነበረው የአዳማ ከተማ እና የሀምበርቾ ጨዋታ 2-2 ተጠናቋል። በዕለቱ ቀዳሚ…