መረጃዎች| 12ኛ የጨዋታ ቀን

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሦስተኛ ሳምንት ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ይገባደዳል። ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችንም እንደሚከተለው አሰናድተንላችኋል። አዳማ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወላይታ ድቻ 0-1 አዳማ ከተማ

“ዋጋ እያስከፈለን ያለው የአጨራረስ ችግራችን ነው” አሰልጣኝ ያሬድ ገመቹ “በሁለተኛው አጋማሽ በተቻለ መጠን ኳስ ይዘን ለመጫወት…

ሪፖርት | አዳማ ከተማ ወሳኝ ድል ተቀዳጅቷል

በምሽቱ ጨዋታ አዳማ ከተማ በኤልያስ ለገሰ ብቸኛ ግብ ወላይታ ድቻን 1-0 ረቷል። የምሽቱ መርሐግብር ወላይታ ድቻን…

መረጃዎች | 11ኛ የጨዋታ ቀን

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሁለተኛ ሳምንት ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ይቀጥላል ፤ ሁለቱን ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች እነሆ…

አዳማ ከተማ የሁለት የውጪ ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቋል

የመጀመርያ የሊጉን ጨዋታ ያለጎል ያጠናቀቀው አዳማ ከተማ ሁለት ተጫዋቾችን ማስፈረሙ ታውቋል። በአሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለ የሚመሩት አዳማ…

ሪፖርት | የሊጉ የመክፈቻ ጨዋታ ያለ ጎል ተጠናቋል

የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመጀመሪያ ጨዋታ በአዳማ ከተማ እና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መካከል ተከናውኖ 0-0 ተቋጭቷል።…

የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በነገው ዕለት ይጀመራል

የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በነገው ዕለት በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች በአዳማ ጅማሮውን ሲያደርግ የአራቱን ክለቦች የቅድመ ዝግጅት…

ዮሴፍ ታረቀኝ ወደ ሀገር ቤት ተመልሷል

በግብፁ ክለብ አረብ ኮንትራክተርስ በሙከራ ጊዜ የቆየው ዮሴፍ ታረቀኝ ወደ ሀገር ቤት ተመልሷል። ዮሴፍ ታረቀኝ ወደ…

አዳማ ከተማ ዳግመኛ የዕግድ ውሳኔ ተወሰነበት

አዳማ ከተማ የዲሲፕሊን ኮሚቴ የሰጠውን ቀነ ገደብ ተግባራዊ ባለማድረጉ በድጋሚ የዕግድ ውሳኔ ተላልፎበታል። ከዚህ ቀደም ለአዳማ…

አዳማ ከተማ በዮሴፍ ታረቀኝ የዝውውር ጉዳይ አቋሙን አሳውቋል

የግብፁ ክለብ አረብ ኮንትራክተር ያቀረበውን ጥያቄ አስመልክቶ አደማ ከተማ ምላሽ ሰጥቷል። ዮሴፍ ታረቀኝ ወደ ግብፅ በማቅናት…