ከተጠናቀቀው ዓመት የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ ወደ ታችኛው የሊግ ዕርከን የወረደው አዲስ አበባ ከተማ 15 አዳዲስ ተጫዋቾችን ሲያስፈርም የሦስት ነባሮችን ውል አድሷል፡፡ አዲስ አበባ ከተማ በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ላይ በ2014 የውድድር ዘመን ሲወዳደር ከቆየ በኋላ በመጨረሻው የቅዱስ ጊዮርጊስ ጨዋታ ላይ ሽንፈት በማስተናገዱ በደረጃ ሰንጠረዡ 13ኛ ላይ ተቀምጦ በታሪኩ ለሁለተኛ ጊዜRead More →

በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ላይ ተወዳዳሪ የሆነው አዲስ አበባ ከተማ የአሰልጣኝ ሽግሽግ በማድረግ አስራ ዘጠኝ አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈርሞ ዝግጅት ጀምሯል፡፡ በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ላይ ከሚወዳደሩ ክለቦች መካከል የመዲናይቱ ክለብ የሆነው አዲስ አበባ ከተማ ይጠቀሳል፡፡ ያለፈው የውድድር ዓመት በሀያ አምስት ነጥቦች በሊጉ የደረጃ ሰንጠረዥ ስድስተኛ ላይ ተቀምጦ የፈፀመው ቡድኑ ለዘንድሮውRead More →

በወቅታዊ ጉዳይ ዙርያ አዲስ አበባ ከተማ ለሊጉ አክስዮን ማኅበር ደብዳቤ ማስገባቱ ታውቋል። ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ2014 የውድድር ዘመን የመጨረሻው ጨዋታ በቅዱስ ጊዮርጊስ 4-0 የተሸነፈው አዲስ አበባ ከተማ ወደ ከፍተኛ ሊግ መውረዱን ተከትሎ ፋሲል ከነማ ከድሬዳዋ ከተማ ጋር ያደረጉት ጨዋታ ከአቅም በታች የተካሄደ ነው በማለት ከሳምንት በፊት ቅሬታውን ለአወዳዳሪው አካልRead More →

👉 “አዲስ አበባ ከተማ ፍትሀዊ ውሳኔ ካልተሰጠው ምን አልባት በኢትዮጵያ እግርኳስ የሚኖረው ተሳትፎ ያበቃል” አቶ ዳዊት ትርፉ – የክለቡ ቦርድ ፀሀፊ  👉 “ከጊዮርጊስ ጋር የምናደርገው ጨዋታ ብናሸንፍ ጥቅማጥቅማችን በአምስት እጥፍ እንደሚያድግ ፣ የጋራ መኖሪያ ቤት እንደሚሰጠን እና ከአምስት ድርጅት አምስት ዓይነት ሽልማት እንደሚሰጠን ተነግሮናል።” አሰልጣኝ ጳውሎስ ጌታቸው ከሰሞኑ በእግርኳሱ ማህበረሰብRead More →

በመጣበት ዓመት ዳግመኛ ወደ ከፍተኛ ሊጉ እንደወረደ ያረጋገጠው አዲስ አበባ ከተማ ከጨዋታ በፊት ስጋቱን ገልፆ የነበረ ሲሆን ከጨዋታው በኋላ ደግሞ አቤቱታውን አሰምቷል። ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ2014 የውድድር ዘመን በዛሬው ዕለት በቅዱስ ጊዮርጊስ አሸናፊነት መጠናቀቁ ይታወቃል። ከዚህ ውጪ በባህር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም ረፋድ ላይ በቅዱስ ጊዮርጊስ 4-0 የተሸነፈው አዲስRead More →

ድሬዳዋ ከተማ ፋሲል ከነማን 3-2 ያሸነፈበትን ሂደት አሰልጣኝ ጳውሎስ ጌታቸው አምርረው ኮንነዋል። ዛሬ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሊጉን ማሸነፉን ከማረጋገጡ ባለፈ አነጋጋሪ የነበረው ፋሲል ከነማ በድሬዳዋ ከተማ ተሸንፎ አዲስ አበባ ከተማ ሦስተኛ ወራጅ ቡድን መሆኑ የተረጋገጠበት ሂደት ነው። እስከ 77ኛው ደቂቃ ድረስ በፋሲል ከነማ 2-0 መሪነት የቀጠለው ጨዋታ በቀሪ ደቂቃዎች በድሬዳዋ 3-2Read More →

ዛሬ በተመሳሳይ ሰዓት በተደረጉ ሦስት ጨዋታዎች ፈረሰኞቹ የሊጉን ክብር ሲቀዳጁ አዲስ አበባ ሦስተኛው ወራጅ ቡድን ሆኗል። የሊጉን አሸናፊ እና ቀሪውን ወራጅ ቡድን ለመለየት ዛሬ 04:00 ላይ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከአዲስ አበባ በባህር ዳር ኢንተርናሽናል ስታዲየም ፣ ድሬዳዋ ከተማ ከፋሲል ከነማ በባህር ዳር ዩኒቨርስቲ ስታዲየም እንዲሁም ሀዋሳ ከተማ ከአዳማ ከተማ በአፄ ቴዎድሮስRead More →

በሲዳማ ቡና ሽንፈት ያስተናገድው የአዲስ አበባ ከተማ የቡድን አባላት ከጨዋታው መጠናቀቅ በኋላ ዝርፊያ እንደተፈፀመባቸው ሶከር ኢትዮጵያ አውቃለች። ረፋድ ላይ በ29ኛ ሳምንት ወሳኙን ጨዋታቸውን ከሲዳማ ቡና ጋር ያደረጉት አዲስ አበባ ከተማዎች 2-1 መሸነፋቸው ይታወሳል። ከጨዋታው መጠናቀቅ በኋላ ወደ መልበሻ ክፍል ባመሩበት ወቅት የሰባት ተጫዋቾች የእጅ ስልክ መሰረቁን አረጋግጠናል። ብዙም ያልተለመደው ይህRead More →

የዕለቱ የመጀመሪያ ከነበረው የአዲስ አበባ ከተማ እና ሲዳማ ቡና መርሐ-ግብር መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ ሰጥተዋል። ጳውሎስ ጌታቸው – አዲስ አበባ ከተማ ስለጨዋታው “መጀመሪያም እንዳልኩት ተጫዋቾቼ ላይ ያለ ልክ መጓጓት ነበር በተለይ የመሀል ተከላካዮቻችን ፍፁም አልተረጋጉም የተቆጠረብን ግብ ያንን ያሳያል። እንደ አጠቃላይ አስጠብቀን ለመውጣት የነበረን ግረት ልክ አልነበረምRead More →

የዕለቱ የመጀመሪያ በነበረው መርሐ-ግብር ሲዳማ ቡና አዲስ አበባ ከተማን በመርታት ሦስተኛ ደረጃን ይዞ ለማጠናቀቅ ያለው እድል ሲያሰፋ አዲስ አበባ ከተማዎች ደግሞ በአንፃሩ በሊጉ የመቆየት ተስፋቸው ዳግም አጣብቂኝ ውስጥ ገብቷል። አዲስ አበባ ከተማዎች ሰበታ ከተማን ከረታው ስብስብ ባደረጉት ብቸኛ ለውጥ በአምስት ቢጫ መሰለፍ ባልቻለው ሪችሞንድ አዶንጎ ምትክ ቢኒያም ጌታቸውን ብቻ ቀይረውRead More →