ከፍተኛ ሊግ | አዲስ አበባ ከተማ በርካታ አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈረመ
ከተጠናቀቀው ዓመት የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ ወደ ታችኛው የሊግ ዕርከን የወረደው አዲስ አበባ ከተማ 15 አዳዲስ ተጫዋቾችን ሲያስፈርም የሦስት ነባሮችን ውል አድሷል፡፡ አዲስ አበባ ከተማ በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ላይ በ2014 የውድድር ዘመን ሲወዳደር ከቆየ በኋላ በመጨረሻው የቅዱስ ጊዮርጊስ ጨዋታ ላይ ሽንፈት በማስተናገዱ በደረጃ ሰንጠረዡ 13ኛ ላይ ተቀምጦ በታሪኩ ለሁለተኛ ጊዜRead More →