አዲስ አበባ ከተማ ተከላካዩን ዳግም አግኝቷል
በዘንድሮ የዝውውር መስኮት ወደ ጅማ አባ ጅፋር አምርቶ የነበረው የአዲስ አበባ ከተማው ተከላካይ ዳግም ቡድኑን ተቀላቅሏል። በአዲስ አበባ ከተማ ጋር በከፍተኛ ሊግ መልካም የወርድድር ጊዜ ያሳለፈው ኢያሱ ለገሠ በቅድመ ስምምነት ጅማ አባ ጅፋርን በመቀላቀል በቢሸፍቱ ከተማ ከቡድኑ ጋር ዝግጅት ሲሰራ መቆየቱ ይታወሳል። ሆኖም ከአዲስ አበባ ከተማ ጋር እስከ ጥቅምት 30Read More →