የነገውን ተጠባቂ የጨዋታ ቀን የተመለከተው ዳሰሳችን እንዲህ ይነበባል። ወደ ፍፃሜው እየቀረበ በሚገኘው ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ እጅግ አጓጊ የሆነ የጨዋታ ቀን ይጠበቃል። ፋሲል ከነማ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ በተመሳሳይ ቀን በተከታታይ ጨዋታቸውን የሚያደርጉ በመሆኑ ዕለቱ የሊጉን ቻምፒዮን የማመላከት አቅም ሊኖረው የሚችል ስለሆነ ተጠባቂነቱ ከፍ ብሏል። ከዚህ በተጨማሪ በመጀመሪያው ጨዋታ ደግሞRead More →

28ኛው ሳምንት ደካማ ፉክክር በታየበት እና 0-0 በተጠናቀቀው የመከላከያ እና አዳማ ከተማ ጨዋታ ተቃጭቷል። መከላከያ ከወላይታ ድቻ ያለግብ ከጨረሰበት ጨዋታ ከአምስት ቢጫ ካርድ ቅጣት የተመለሰው ኢማኑኤል ላሪያን በኢብራሂም ሁሴን ምትክ በመጀመሪያ አሰላለፉ ውስጥ አካቷል። አዳማ ከተማዎች ደግሞ ከፋሲሉ ሽንፈት ባደረጓቸው ለውጦች ከቅጣት የተመለሰው ሚሊዮን ሰለሞንን በእዮብ ማቲያስ ፣ ፀጋአብ ዮሐንስንRead More →

አዲስ አበባን ባለ ድል ካደረገው እና ሰበታ ከተማ ከጅማ አባ ጅፋር ጋር ተያይዞ መውረዱን ካረጋገጠበት ጨዋታ ፍፃሜ በኋላ አሰልጣኞች አስተያየት ሰጥተዋል፡፡ አሰልጣኝ ጳውሎስ ጌታቸው – አዲስ አበባ ከተማ ስለድሉ “ከዕረፍት በፊት በጥሩ መንገድ ሄደናል፡፡ ከዕረፍት በኋላ ግን ትንሽ ያው ዝናቡ ጨዋታ አበላሽቶብኛል ብዬ እገምታለው፡፡ ምክንያቱም እንደተመለከታችሁት ሜዳው ከዕረፍት በፊት ለመጫወትRead More →

ነገ ቀጥለው በሚደረጉት የሊጉ ሦስት ጨዋታዎች ዙሪያ ተከታዮቹን ነጥቦች አንስተናል። ጅማ አባ ጅፋር ከ ወላይታ ድቻ የጨዋታ ቀኑ ረፋድ ላይ እየሰመጠ የሚገኘው ጅማ አባ ጅፋርን እና ቀድሞ የሰበሰባቸው ነጥቦችን እየመነዘረ የሚገኘው ወላይታ ድቻን ያገናኛል። ጅማ ከበላዩ ያለው ድሬዳዋ ዛሬ መሸነፉን ተከትሎ የመጨረሻ ዕድሉን ተጠቅሞ የስድስት ነጥብ ልዩነቱን ለማጥበብ በማሰብ ወደRead More →

ሁለቱ የመዲናይቱ ክለቦች ነጥብ ከተጋሩበት ጨዋታ በኋላ አሰልጣኞች አስተያየት ሰጥተዋል፡፡ አሰልጣኝ ካሣዬ አራጌ – ኢትዮጵያ ቡና ሰለ ጨዋታው…? “ጨዋታውን በምንፈልገው መጠን መቆጣጠር አልቻልንም፡፡ እነርሱ ካለባቸው ውጥረት አንፃር ጫና ፈጥረው ሊጫወቱ እንደሚችሉ ገምተናል ፤ ያም ሆኖ ጨዋታውን መቆጣጠር የምንችልበት ዕድል ነበር። ብልጭ ድርግም የሚል አይነት ነገር ነበረው፡፡ አንዳንዴ ጥሩ ይሄዳል የኳሱRead More →

በሳምንቱ የማሳረጊያ ጨዋታ አዲስ አበባ እና ኢትዮጵያ ቡና አቻ ሲለያዩ የወራጅ ቀጠናውም አዲስ ክለብ አግኝቷል። በ26ኛ ሳምንት አዳማ ከተማ እና ወላይታ ድቻን በአንድ ጎል ልዩነት ያሸነፉት ቡና እና አዲስ አበባ ሦስት ነጥብ ካሳኩበት ፍልሚያ አንድም ተጫዋች ሳይቀይሩ ወደ ሜዳ ገብተዋል። በዝናባማ የዐየር ሁኔታ ሞቅ ብሎ የጀመረው የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ ገናRead More →

በደረጃ ሰንጠረዡ አናት እና ግርጌ ትልቅ ትርጉም የሚኖራቸውን የነገ የሊጉ ሦስት ጨዋታዎች እንደሚከተለው ቃኝተናል። አዳማ ከተማ ከ ፋሲል ከነማ በዋንጫ ፉክክሩም ሆነ በወራጅነት ትንቅንቁ ላይ የሚገኙ ክለቦች እኩል በትኩረት የሚያዩት የነገ ረፋድ ጨዋታ ጥሩ ፉክክር ይደረግበታል ተብሎ ይጠበቃል። ከወራጅ ቀጠናው በሁለት ነጥቦች ብቻ ርቆ 11ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠው አዳማ ከተማRead More →

ብዙዓየሁ ሰይፈ በመጨረሻው ደቂቃ ባስቆጠራት ግብ አዲስ አበባ ከተማ በመጨረሻም ወላይታ ድቻን ከረታበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኃላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ ሰጥተዋል። ጳውሎስ ጌታቸው – አዲስ አበባ ከተማ በውጤቱ ደስተኛ ስለመሆኑ “ከታችኛው ቀጠና ባያወጣንም ቀጣይ ጨዋታዎችን በጥንቃቄ እንድናደርግ ያደርገናል ፤ ሌላኛው ልጆቹን በስነልቦና ገንብተን የተሻለ ነገር ለመስራት እንደመምጣቴ የተሻለ ነገርRead More →

አሰልቺ በነበረው ጨዋታ አዲስ አበባ ከተማ ተቀይሮ በገባው ብዙዓየሁ ሰይፈ የመጨረሻ ደቂቃ ጎል ከድል ጋር ተገናኝቷል። ቀዝቀዝ ብሎ የጀመረው የወላይታ ድቻ እና አዲስ አበባ ከተማ ጨዋታ የመጀመሪያውን ሙከራ ለማስመልከት12 ደቂቃዎችን መጠበቅ ግድ ብሎታል። በተጠቀሰው ደቂቃም የድቻው አማካይ ሀብታሙ ንጉሴ ከስንታየሁ መንግስቱ የተቀበለውን ኳስ ከሳጥን ውጪ አክርሮ መትቶት ለጥቂት ወጥቶበታል። በእንቅስቃሴRead More →

ነገ ቀትር ላይ ወላይታ ድቻን የሚገጥመው አዲስ አበባ ከተማ አምስት ቀናትን ያለ ልምምድ አሳልፎ ነገ ጨዋታውን ያከናውን ይሆን ? በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ላይ ከታችኛው የሊግ ዕርከን በማደግ በሊጉ ላይ ለሁለተኛ ጊዜ በመሳተፍ ላይ የሚገኘው የመዲናይቱ ክለብ አዲስ አበባ ከተማ ዓመቱን ሲጀመር በተሻለ የውጤት ጎዳና ላይ መጓዝ ቢችልም በሂደት ግን ወደRead More →