መረጃዎች | 28ኛ የጨዋታ ቀን

የ7ኛ ሳምንት ሦስተኛ የጨዋታ ቀን ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች በሚከተለው መልኩ ቀርበዋል። አርባምንጭ ከተማ ከ ባህር ዳር…

ሪፖርት | ፈረሰኞቹ እና አዞዎቹ ነጥብ ተጋርተዋል

በታሪክ የመጀመሪያ ሴት የፊፋ ዋና ጸሐፊ የሆኑት ሴኔጋላዊቷ ፋትማ ሳሞራ ስታዲየም ተገኝተው የተከታተሉት የቅዱስ ጊዮርጊስ እና…

መረጃዎች | 24ኛ የጨዋታ ቀን

ስድስተኛ ሳምንት የሊጉ መርሃግብር ነገም በሁለት ጨዋታዎች ቀጥሎ ሲውል ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎች በተከታዩ መልክ ቀርበዋል። ሀዋሳ…

አርባምንጭ ከተማ ሥራ አስኪያጅ ለውጧል

አርባምንጭ ከተማ ሥራ አስኪያጁን ከኃላፊነት በማንሳት በምትኩ አቶ ታምሩ ናሳን ሾሟል፡፡ በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተሳታፊው…

ሪፖርት | ቡናማዎቹ ወደ ሰንጠረዡ አናት ፉክክር ተቀላቅለዋል

በመጀመርያው አጋማሽ በተቆጠሩ ሁለት ጎሎች ኢትዮጵያ ቡና አርባምንጭ ከተማን 2-0 አሸንፏል። ኢትዮጵያ ቡና ሲዳማ ቡናን ከረታበት…

መረጃዎች | 20ኛ የጨዋታ ቀን

የሊጉ የባህር ዳር ከተማ መደበኛ የአምስት የጨዋታ ሳምንታት መርሃግብር ነገ ፍፃሜውን የሚያገኝባቸው ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎችን…

ሪፖርት | አዞዎቹ እና ነብሮቹ ነጥብ ተጋርተዋል

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የአራተኛ ሳምንት ሦስተኛ ጨዋታ የነበረው የአርባምንጭ ከተማ እና ሀድያ ሆሳዕና ፍልሚያ ያለ…

መረጃዎች | 14ኛ የጨዋታ ቀን

የአራተኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎችን እንደሚከተለው አሰናድተንላችኋል። አርባምንጭ ከተማ ከ ሀዲያ ሀሳዕና የምሳ ሰዓቱ…

ሁለት ክለቦች ላይ የገንዘብ ቅጣት ተጥሏል

በሦስተኛ ሳምንት ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች ላይ በተከሰቱ ግድፈቶች ዙሪያ ሊግ ካምፓኒው ውሳኔዎችን አሳልፏል። የቤትኪንግ…

ሪፖርት | አዞዎቹ የመጀመርያ ድላቸውን ሲያሳኩ መቻል ተከታታይ ሽንፈት አስተናግዷል

3ኛው የሊጉ የጨዋታ ሳምንት ዛሬ ሲጀምር አርባምንጭ ከተማ በመጀመሪያው አጋማሽ በተቆጠሩ ግቦች መቻልን 2-1 ረቷል። ከሽንፈት…