“ውጤቱ አደጋ ለደረሰባቸው ደጋፊዎቻችን መታሰቢያ ይሁንልን” ደግአረግ ይግዛው “በመጀመርያው አጋማሽ የሰራናቸው ስህተቶች ውጤቱን እንዳናገኝ አድርጎናል” ፋሲል ተካልኝ ደግአረግ ይግዛው – ባህር ዳር ከተማ ስለ ጨዋታው ጨዋታው ጥሩ ነበር። ጨዋታው በመጀመርያው አጋማሽ ለመጨረስ ስራዎች ሰርተናል። የፉዐድ አስገዳጅ ቅያሪም ትንሽ በማጥቃቱ እንድንቀንስ አድርጎናል ፤ በተረፈ ግን ከሽንፈት ነው የመጣነው። መድንም እየተጠጋ ነውRead More →

ጠንካራ ፉክክርን ያስመለከተን የባህርዳር ከተማ እና መቻል ጨዋታ በመጨረሻም በባህርዳር ከተማ 3ለ2 አሸናፊነት ተጠናቋል። መቻሎች በመጨረሻ ደቂቃ ጎል ከሀዋሳ ጋር ነጥብ በተጋሩበት ጨዋታ ከተጠቀሙት አሰላለፍ በሁለቱ ላይ ለውጥ አድርገዋል። ሳሙኤል ሳሊሶ እና ግርማ ዲሳሳን በበረከት ደስታ እና ከነዐን ማርክነህ ሲተኳቸው በ25ኛው ሳምንት ጨዋታ ባህርዳሮች በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ከገጠመው ስብስባቸው አደምRead More →

በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ27ኛ ሳምንት መገባደጃ ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርቧል። ሀድያ ሆሳዕና ከ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ሀድያ ሆሳዕና እና መውረዱን ያረጋገጠው እና የአሰልጣኝ ለውጥ ያደረገው ኢትዮ ኤሌክትሪክ የሚያደርጉት ጨዋታ 7:00 ላይ ይጀመራል። ባለፉት አምስት ጨዋታዎች ሁለት አቻ ፤ ሁለት ሽንፈትና አንድ ድል አስመዝግበው ሠላሳ ስድስት ነጥቦች የሰበሰቡት ሀድያዎችRead More →

26ኛው የጨዋታ ሳምንት ነገ ሲጀምር የሚከናወኑትን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎችን እነሆ ! ለገጣፎ ለገዳዲ ከ አዳማ ከተማ መውረዱን ካረጋገጠው ለገጣፎ ለገዳዲ ይልቅ ደረጃውን ለማሻሻል እና ከመጨረሻ ሳምንታት ትንቅንቆች ለመራቅ ተጨማሪ ነጥቦችን ለሚፈልገው አዳማ ከተማ ትርጉም የሚኖረው ይህ ጨዋታ 09:00 ላይ ይጀምራል። በመጣበት ዓመት ወደ ከፍተኛ ሊግ መውረዱን ያረጋገጠው ለገጣፎ ከጊዜRead More →

“ተጫዋቾቼ ውጤቱን ለመቀየር የተጫወቱበት መንገድ ሳላደንቅ አላልፍም” ደግአረግ ይግዛው “በዚህ ስብስብ ይሄን ውጤት ማስመዝገባችን ጥሩ ነው” ያሬድ ገመቹ ባህር ዳር ከተማ ከአስራ ሁለት ጨዋታዎች በኋላ ሽንፈት ባስተናገደበት ጨዋታ የሁለቱም ቡድን አሰልጣኞች ለሶከር ኢትዮጵያ የሰጡትን አስተያየት እንደሚከተለው አቅርበነዋል። አሰልጣኝ ደግአረግ ይግዛው ስለ ጨዋታው… ጨዋታው ጥሩ ነበር ፤ ግን በዝናብ ምክንያት ሜዳውRead More →

ጠንካራ ፉክክር በታየበት ጨዋታ ባህር ዳር ከተማ በሀዲያ ሆሳዕና 2-1 ተረቶ በዋንጫ ፉክክሩ ወሳኝ ነጥቦችን አጥቷል። ባህርዳር ከተማ ከፈታኙ የአዳማ ጨዋታ ሦስት ነጥብን ሲያገኝ ከተጠቀመበት አሰላለፍ ፍፁም ጥላሁንን በአደም አባስ የተካበት ብቸኛ ቅያሪው ሲሆን ከወልቂጤው የአቻ ውጤት አንፃር ሀድያ ሆሳዕናዎች በአራቱ ላይ ለውጥን አድርገዋል። ብርሀኑ በቀለ ፣ ፍሬዘር ካሳ ፣Read More →

በዋንጫ ፉክክር ውስጥ ወሳኝ የሆኑትን የነገ ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎችን እንደሚከተለው አሰናድተናል። ባህር ዳር ከተማ ከ ሀዲያ ሆሳዕና በእስካሁኑ ግንኙነታቸው የአቻ ውጤት የማያውቃቸው ባህር ዳር ከተማ እና ሀዲያ ሆሳዕና ዘንድሮ በርካታ ግቦችን የሚያስቆጥር እና ጥቂት ግቦች የሚያስተናግድ ቡድን ባህሪን ተላበሰው ነገ 09:00 ሲል ለሁለተኛ ዙር ጨዋታ ይገናኛሉ። ባሳለፍናቸው ሁለት የጨዋታ ሳምንታትRead More →

ተቀይሮ የገባው አደም አባስ ቡድኑ ባህር ዳር ከተማ ከአዳማ ከተማ ሦስት ነጥብ ወስዶ ከመሪው ጋር ያለው ልዩነት ወደ አንድ እንዲያጠብ አድርጓል። በ23ኛ ሳምንት ከወላይታ ድቻ ጋር ነጥብ የተጋራው አዳማ ከተማ ሁለት ነጥብ ከጣለበት ቋሚ አሰላለፍ ሁለት ተጫዋቾችን ለውጧል። በዚህም አዲስ ተስፋዬ እና አሜ መሐመድ አርፈው አቡበከር ወንድሙ እና ቦና ዓሊRead More →

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 24ኛ ሣምንት የመጀመሪያ ቀን የሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል። ኢትዮጵያ ቡና ከ ኢትዮ ኤሌክትሪክ በሳምንቱ ቀዳሚ መርሐግብር 31 ነጥቦችን በመያዝ 9ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጡትን ኢትዮጵያ ቡናዎች በ 11 ነጥቦች 15ኛ ደረጃ ላይ ከተቀመጡት ኤሌክትሪኮች ሲያገናኝ ሁለቱም ማሳካት ከሚፈልጉት ግብ አንጻር ጥሩ ፉክክር ያደርጉበታል ተብሎRead More →

የጣና ሞገዶች ከመመራት ተነስተው ኢትዮጵያ ቡናን 3-1 በመርታት ለዋንጫው የሚያደርጉትን ግስጋሴ ቀጥለዋል። መጠነኛ ፉክክር እያስመለከተን የጀመረው ጨዋታ 7ኛው ደቂቃ ላይ ለግብ የቀረበ ሙከራ ተደርጎበታል። ሮቤል ተክለሚካኤል ያቀበለውን ኳስ የቀኙ የሜዳ ክፍል ላይ ሆኖ ያገኘው አንተነህ ተፈራ ያደረገውን ሙከራ በኳሱ አቅጣጫ  የነበረው ግብ ጠባቂው ፋሲል ገ/ሚካኤል መልሶታል። ሆኖም የራሳቸው የግብ ክልልRead More →