የአሰልጣኞች አስተያየት | ባህር ዳር ከተማ 1-0 አዳማ ከተማ
ባህር ዳር በሜዳው የመጀመርያ ድሉን ካሳካ በኋላ አሰልጣኞች ተከታዩን አስተያየት ሰጥተዋል። አሰልጣኝ አብርሀም መብራቱ - ባህር ዳር ከተማ ስለጨዋታው “ ባለፈው ካደረግነው ጨዋታ የዛሬው በምንፈልገው...
ሪፖርት | ባህር ዳር ከተማ ከድል ጋር ታርቋል
የወልቂጤውን ፎርፌ ሳይጨምር ለ11 ጨዋታዎች ማሸነፍ ያልቻሉት የጣና ሞገዶቹ ዛሬ በተመስገን ደረሰ ጎል አዳማ ከተማን 1-0 ረተዋል። ባህር ዳር ከተማዎች በፋሲል ከነማ ከተሸነፈው ቡድን ባደረጉት...
ቅድመ ዳሰሳ | የ24ኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ የሚቀጥልባቸውን ሦስት ጨዋታዎች የተመለከተው ዳሰሳችንን እነሆ። አዲስ አበባ ከተማ ከ ድሬዳዋ ከተማ የነገው የጨዋታ ዕለት በወራጅ ቀጠናው ውስጥ ከፍ ያለ...
የአሰልጣኞች አስተያየት | ፋሲል ከነማ 1-0 ባህር ዳር ከተማ
ፋሲል ከነማ በፍቃዱ ዓለሙ የፍፁም ቅጣት ምት ጎል ባህር ዳርን ካሸነፈበት ጨዋታ በኋላ አሰልጣኞች አስተያየት ሰጥተዋል፡፡ አሰልጣኝ ኃይሉ ነጋሽ - ፋሲል ከነማ ስለውጤቱ አስፈላጊነት መጀመሪያ...
ሪፖርት | ዐፄዎቹ ተከታታይ ድላቸውን አስቀጥለው በፉክክሩ ገፍተውበታል
የፍቃዱ ዓለሙ የፍፁም ቅጣት ምት ጎል ፋሲል ባህር ዳርን 1-0 አሸንፎ ከመሪው ጋር ያለውን ልዩነት እንዲያጠብ አድርጓል። ፋሲሎች ሲዳማ ቡናን አንድ ለምንም ከረቱበት ስብስባቸው አስቻለው...
ቅድመ ዳሰሳ | የ23ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች
የ23ኛ ሳምንት የመጨረሻ ሦስት ጨዋታዎች ቅድመ ዳሰሳ በሚከተለው መልኩ ተሰናድቷል። ሲዳማ ቡና ከ መከላከያ በዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ ከ12 ጨዋታዎች ያለ መሸነፍ ግስጋሴ በኋላ ሽንፈት ካስተናገደ...
የአሰልጣኞች አስተያየት | ወላይታ ድቻ 0-0 ባህር ዳር ከተማ
ያለ ጎል ከተጠናቀቀው የወላይታ ድቻ እና ባህር ዳር ከተማ ጨዋታ በኋላ አሰልጣኞች አስተያየት ሰጥተዋል፡፡ አሰልጣኝ አብረሃም መብራቱ - ባህርዳር ከተማ ወደ ውጤት ያለመቀየር ጫና "መግቢያ...
ሪፖርት | የድቻ እና የባህር ዳር ጨዋታ ያለግብ የተጠናቀቀ የዕለቱ ሁለተኛ ጨዋታ ሆኗል
በዛሬው የመጨረሻ ጨዋታ ወደ መቀመጫ ከተማቸው የተመለሱት ባህር ዳር ከተማዎች ከወላይታ ድቻ ጋር 0-0 ተለያይተዋል። ወላይታ ድቻ በፋሲል ከነማ ከተሸነፈበት ጨዋታ አሰላለፍ ውስጥ ለዛሬ ደጉ...
ቅድመ ዳሰሳ | የ22ኛ ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ቀን
በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የነገ ሦስት ጨዋታዎች ዙሪያ ተከታዮቹን ሀሳቦች አንስተናል።ፊ ሰበታ ከተማ ከ ሀዋሳ ከተማ ከሽንፈት መልስ የሚገናኙት ሰበታ እና ሀዋሳ ባሉበት የፉክክር ደረጃ...
የአሰልጣኞች አስተያየት | ባህር ዳር ከተማ 0-2 ጅማ አባ ጅፋር
በጅማ አሸናፊነት ከተጠናቀቀው የ21ኛው ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታ በኋላ አሰልጣኞች አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። አሰልጣኝ አብርሀም መብራቱ - ባህር ዳር ከተማ ስለጨዋታው "በመጀመሪያው አጋማሽ እንደአሰላለፋችን ብልጫ ነበረን ብዬ...