በሁለተኛው ዙር የመጀመሪያ ጨዋታ ባህር ዳር ከተማ እና ኢትዮጵያ መድን 0-0 ተለያይተዋል። የሁለተኛው ዙር የመጀመሪያ ጨዋታ…
ባህር ዳር ከተማ

መረጃዎች | 62ኛ የጨዋታ ቀን
እድሳት በተደረገለት ድሬዳዋ ስታዲየም የሚካሄደው የሁለተኛው ዙር የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ ይጀምራል። የሁለተኛው ዙር መክፈቻ ጨዋታዎች…

ባህርዳር ከተማ አጥቂ አስፈርሟል
የውድድር አጋማሽ የዝውውር መስኮትን በመጠቀም የጣና ሞገዶቹ ሦስተኛውን ተጫዋች የግላቸው አድርገዋል። በዘንድሮው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ውድድር…

ሙጅብ ቃሲም የጣና ሞገዶቹን ተቀላቅሏል
በአጋማሹ የዝውውር መስኮት በንቃት እየተሳተፉ የሚገኙት ባህር ዳር ከተማዎች አጥቂ አስፈርመዋል። ከፋሲል ከነማ ጋር ከተለያየ በኋላ…

የጣና ሞገዶቹ የመስመር አጥቂ አስፈርመዋል
ዘንድሮው የውድድር ዓመት እንደ ዕቅዳቸው ያልሄደላቸው ባህር ዳር ከተማዎች የመስመር አጥቂ ወደ ስብስባቸው ቀላቅለዋል። ባለፈው የውድድር…

ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ ከስድስት ጨዋታዎች በኋላ ወደ ድል ተመልሰዋል
የጣና ሞገዶቹ በቸርነት ጉግሳ ብቸኛ ግብ የጦና ንቦችን በማሸነፍ የመጀመርያውን ዙር አገባደዋል። ወላይታ ድቻዎች ከቅዱስ ጊዮርጊስ…

መረጃዎች| 60ኛ የጨዋታ ቀን
የ15ኛ ሳምንት ሦስተኛ የጨዋታ ቀን ላይ የሚካሄዱ ሁለት መርሀ-ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰናድተንላችኋል። ወላይታ ድቻ ከ…

ባህር ዳር ከተማ አንድ ተጫዋች ከሆቴሉ ለቆ እንዲወጣ አድርጓል
ከትናንቱ ሽንፈት ማግስት ባህር ዳር ከተማዎች አንድ ተጫዋቹ ካረፉበት ሆቴል እንዲገለል ትዕዛዝ ማስተላለፋቸው ተሰምቷል። በአስራ አራተኛ…

ሪፖርት | ነብሮቹ የድል ረሃባቸውን አስታግሰዋል
ሀድያ ሆሳዕና በዳዋ ሆቴሳ ብቸኛ ጎል ከአራት ተከታታይ የአቻ ውጤቶች በኋላ ባህርዳር ከተማን 1ለ0 በመርታት ወደ…

መረጃዎች | 55ኛ የጨዋታ ቀን
ዛሬ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች የጀመረው 14ኛ ሳምንት ነገም ሲቀጥል በነገው ዕለት የሚካሄዱትን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች…