በምሽቱ ጨዋታ የጣና ሞገዶቹን የገጠሙት አዳማዎች 2ለ1 በማሸነፍ ተከታታይ ድል አሳክተዋል። በምሽቱ መርሐግብር ባህር ዳር ከተማ…
ባህር ዳር ከተማ

መረጃዎች | 52ኛ የጨዋታ ቀን
13ኛ ሳምንቱ የሊጉ መርሃግብር ነገም ቀጥሎ ሲውል የሶስተኛ የጨዋታ ዕለትን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ይቀርባሉ። መቻል ከሲዳማ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ባህርዳር ከተማ 1-2 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተጠባቂው ጨዋታ ባህርዳር ከተማን 2ለ1 በመርታት የሊጉን መሪነት ካጠናከረበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ አሰልጣኞች…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መሪነቱን አስጠብቋል
በሣምንቱ ተጠባቂ ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከመመራት ተነስቶ ባህር ዳር ከተማን 2ለ1 መርታት ችሏል። ተጠባቂ በነበረው…

መረጃዎች | 47ኛ የጨዋታ ቀን
የ12ኛ የጨዋታ ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ዕለት መርሃግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች በተከታዩ ፅሁፍ ቀርበዋል። ባህር ዳር ከተማ ከኢትዮጵያ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ባህር ዳር ከተማ 0-2 ሲዳማ ቡና
“ከወትሮው በተለየ በከፍተኛ ሁኔታ የማጥቃት ጫና ነበረን” አሰልጣኝ ዘላለም ሽፈራው “ውጤቱ ጨዋታውን አይገልጸውም” አሰልጣኝ ደግአረገ ይግዛው…

መረጃዎች| 42ኛ የጨዋታ ቀን
የአስራ አንደኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች ነገ ይጀምራሉ፤ የሳምንቱ መክፈቻ ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርቧል…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ባህርዳር ከተማ 0-0 ሀምበርቾ
“ለተመልካች ምቾት የሚሰጥ ጨዋታ አይደለም” አሰልጣኝ ደግአረገ ይግዛው “አንድም ነጥብ ቢሆን ቡድንህን ያነሳሳል” አሰልጣኝ ብሩክ ሲሳይ…

ሪፖርት | ሀምበርቾዎች ከተከታታይ አምስት ሽንፈቶች በኋላ ነጥብ አግኝተዋል
ቀዝቃዛ የነበረው የባህር ዳር ከተማ እና የሀምበርቾ ጨዋታ 0-0 ተጠናቋል። በምሽቱ መርሐግብር ባህር ዳር ከተማ እና…