“አሁን በጉዟችን ላይ ምንም ችግር የለም” አቶ ልዑል ፍቃዴ

ለካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ቅድመ ማጣሪያ የመልስ ጨዋታ ወደ ቱኒዚያ የሚያቀኑት የጣና ሞገዶቹ ጉዞ የደረሰበትን ደረጃ የክለቡ…

“ጉዟችንን ለማደናቀፍ እየሰሩ ነው።” አቶ ልዑል ፍቃዴ

በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ላይ እየተሳተፈ የሚገኘው ባህር ዳር ከተማ ወደ ቱኒዚያ የሚያደርገው ጉዞ መስተጓጎል ገጥሞታል። በታሪኩ…

የጣና ሞገዶቹ አሰልጣኝ ደግአረገ ይግዛው ከጨዋታው መጠናቀቅ በኋላ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል

“ቡድናችን ውስጥ ያለው የማሸነፍ ስነልቦና እጅግ ከፍ ያለ ነው” “ተጫዋቾቻችን የነበረንን የጨዋታ ዕቅድ በትክክል ሜዳው ላይ…

ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ በሀብታሙ ታደሰ ግቦች ክለብ አፍሪካን ረተዋል

በካፍ ኮንፌዴሬሽን ካፕ ሁለተኛ ዙር ማጣሪያ የመጀመሪያ ጨዋታ የቱኒዚያውን ክለብ አፍሪካን የገጠሙት ባህርዳር ከተማዎች በሀብታሙ ታደሰ…

ባህር ዳር ከተማ አንድ አማካይ ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል

በኮንፌዴሬሽን ካፕ ሁለተኛ ዙርን ጨዋታውን በቅርቡ የሚያደርገው ባህር ዳር ከተማ አንድ ተጫዋች አስፈርሟል። ከዚህ ቀደም ወሳኝ…

ወደ ታንዛኒያ የሚያቀናው የባህር ዳር ከተማ ቡድን አባላት ታወቁ

የኮንፌዴሬሽን ካፕ የመልስ ጨዋታ የሚጠብቃቸው ባህር ዳር ከተማዎች 49 የልዑካን ቡድን በመያዝ ወደ ታንዛኒያ ያቀናሉ። በአሠልጣኝ…

ከድሉ በኋላ የጣና ሞገዶቹ አሠልጣኝ ምን አሉ?

የባህር ዳር ከተማው ዋና አሠልጣኝ ደግዓረግ ይግዛው ቡድናቸው አዛምን 2ለ1 ካሸነፈበት ጨዋታ በኋላ ተከታዩን የድህረ-ጨዋታ አስተያየት…

“የምንገጥመው ጠንካራውን አዛም ነው ፤ የእኛ ባህር ዳር ከተማም ጠንካራ ክለብ ነው” ደግአረገ ይግዛው

በነገው ዕለት ከታንዛኒው አዛም ጋር የካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታ ያለው የባህር ዳር ከተማው ዋና አሠልጣኝ…

ሁለት የጣና ሞገዶቹ ተጫዋቾች ስለነገው ጨዋታ ይናገራሉ….

👉”ከፈጣሪ ጋር ጥሩ ውጤት አምጥተን ህዝባችንን ማስደሰት ነው የምናስበው” ቸርነት ጉግሳ 👉”ከፈጣሪ ጋር ጨዋታውን እናሸንፋለን ፤…

የነገውን የባህር ዳር ከነማ ጨዋታ የሚመሩ ዳኞች ታውቀዋል

በአዲስ አበበ አበበ ቢቂላ ስታዲየም በባህር ዳር ከተማ እና አዛም መካከል የሚደረገውን ወሳኝ ጨዋታ የሚመሩ ዳኞች…