በርከት ያሉ ተጫዋቾቻቸውን ውል እያደሱ የሚገኙት የጣና ሞገዶቹ የተከላካያቸውን ውል አድሰዋል። በወጣት ተጫዋቾች ቡድናቸውን እያዋቀሩ የሚገኙት…
ባህር ዳር ከተማ
ባህር ዳር ከተማ የመስመር ተጫዋቹን ውል አድሷል
የተጫዋቾቻቸውን ውል በማደስ የተጠመዱት የጣና ሞገዶቹ የመስመር ተከላካያቸውን ውል ለተጨማሪ ዓመት አራዝመዋል። ዮሐንስ ደረጄ፣ ብሩክ ሰሙ…
የጣና ሞገዶቹ የሁለት ተጫዋቾቻቸውን ውል አራዝመዋል
ባህር ዳር ከተማ የባለ ልምዱን አማካይ እና የታዳጊውን የመስመር ተጫዋች ውል አራዝሟል። ዮሐንስ ደረጄን ከድሬዳዋ ፣…
የጣና ሞገዶቹ ሁለት ተጫዋቾች አስፈርመዋል
ባህር ዳር ከተማ ሁለተኛ እና ሦስተኛ ፈራሚዎቹን ከከፍተኛ ሊጉ አድርጓል። የመስመር ተከላካያቸውን መሳይ አገኘሁ ውል በማደስ…
የጣና ሞገዶቹ የመጀመርያ ፈራሚያቸውን አግኝተዋል
የመሳይ አገኘሁን ውል ያራዘሙት ባህር ዳሮች የመጀመርያ ፈራሚ ተጫዋችን አግኝተዋል። በአሰልጣኝ ደግአረገ ይግዛው እየተመሩ ለከርሞ ውድደር…
ባህር ዳር ከተማ የመስመር ተጫዋቹን ውል አራዝሟል
የአሠልጣኝ ደግአረገን ውል ለማራዘም የተስማማው ባህር ዳር ከተማ የመስመር ተከላካዩን ውል ለተጨማሪ ዓመት አራዝሟል። በተጠናቀቀው የውድድር…
የግዮን ንግስቶቹ ተጨማሪ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርመዋል
በዝውውር መስኮቱ ጠንካራ ተሳትፎን እያደረጉ የሚገኙት ባህርዳር ከተማዎች ሁለት ተጫዋቾችን ወደ ስብስባቸው ቀላቅለዋል:: በአሰልጣኝ ሰርክአዲስ እውነቱ…
ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ | ባህር ዳር ከተማ ሦስት ተጫዋቾችን የግሉ አድርጓል
በአሰልጣኝ ሰርካዲስ እውነቱ የሚመሩት የግዮን ንግሥቶቹ የሦስት አዳዲስ እና የሦስት ነባር ተጫዋቾችን ፊርማ አግኝተዋል። በኢትዮጵያ ሴቶች…
ሪፖርት | ባህር ዳር ከተማ ሊጉን ሦስተኛ ደረጃ ላይ ሆኖ ቋጭቷል
የጣና ሞገዶቹ ቢጫዎቹን 3ለ0 በመርታት የውድድር ዘመኑን የሦስተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠው ፈፅመዋል። ባለፈው ባህር ዳር በሀዋሳ…
ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | አዳማ ከተማ ከ ባህር ዳር ከተማ
33ኛው ሳምንት አዳማ ከተማ ከ14 የጨዋታ ሳምንታት ጥበቃ በኋላ ደረጃውን አሻሽሎ የመትረፍ ዕድሉን ለማለምለም ባህር ዳር…

