ቅድመ ዳሰሳ | የ23ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች

የ23ኛ ሳምንት የመጨረሻ ሦስት ጨዋታዎች ቅድመ ዳሰሳ በሚከተለው መልኩ ተሰናድቷል። ሲዳማ ቡና ከ መከላከያ በዕለቱ ቀዳሚ…

Continue Reading

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወላይታ ድቻ 0-0 ባህር ዳር ከተማ

ያለ ጎል ከተጠናቀቀው የወላይታ ድቻ እና ባህር ዳር ከተማ ጨዋታ በኋላ አሰልጣኞች አስተያየት ሰጥተዋል፡፡ አሰልጣኝ አብረሃም…

ሪፖርት | የድቻ እና የባህር ዳር ጨዋታ ያለግብ የተጠናቀቀ የዕለቱ ሁለተኛ ጨዋታ ሆኗል

በዛሬው የመጨረሻ ጨዋታ ወደ መቀመጫ ከተማቸው የተመለሱት ባህር ዳር ከተማዎች ከወላይታ ድቻ ጋር 0-0 ተለያይተዋል። ወላይታ…

ቅድመ ዳሰሳ | የ22ኛ ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ቀን

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የነገ ሦስት ጨዋታዎች ዙሪያ ተከታዮቹን ሀሳቦች አንስተናል።ፊ ሰበታ ከተማ ከ ሀዋሳ ከተማ…

Continue Reading

የአሰልጣኞች አስተያየት | ባህር ዳር ከተማ 0-2 ጅማ አባ ጅፋር

በጅማ አሸናፊነት ከተጠናቀቀው የ21ኛው ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታ በኋላ አሰልጣኞች አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። አሰልጣኝ አብርሀም መብራቱ – ባህር…

ሪፖርት | ጅማ ከሰባት ጨዋታዎች በኋላ ባህር ዳር ከተማ ላይ ድል አግኝቷል

በወራጅ ቀጠናው የሚገኘው ጅማ አባ ጅፋር ከስድስት ጨዋታዎች በኋላ ከአንድ ጎል በላይ አስቆጥሮ የናፈቀውን ድል ባህር…

ቅድመ ዳሰሳ | ባህር ዳር ከተማ ከ ጅማ አባ ጅፋር

በአዳማ ከተማ የሚደረገው የመጨረሻ ሳምንት የሊጉ መርሐ-ግብሮች የመክፈቻ ፍልሚያ እንደሚከተለው ተዳሷል። ባለፉት ሦስት ጨዋታዎች ሦስቱንም የጨዋታ…

Continue Reading

የባህር ዳር ከተማው አጥቂ ቅጣት ተላልፎበታል

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የውድድር እና ሥነ-ስርዓት ኮሚቴ በባህር ዳሩ አጥቂ ኦሴ ማውሊ ላይ ቅጣት አስተላልፏል። የቤትኪንግ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | መከላከያ 1-1 ባህር ዳር ከተማ

የመከላከያና ባህር ዳር ከተማ ጨዋታ በአንድ አቻ ከተጠናቀቀ በኋላ አሰልጣኞቹ ተከታዩን አስተያየት ሰጥተዋል። አሰልጣኝ ዮሐንስ ሣህሌ…

ሪፖርት | የምሽቱ ጨዋታም በአቻ ውጤት ተጠናቋል

መከላከያ እና ባህር ዳር ከተማን ያገናኘው የዕለቱ ሁለተኛ ጨዋታ በ1-1 ውጤት ተቋጭቷል። ጨዋታው በ1950’ዎቹ ለመቻል በመጫወት…