የጣና ሞገዶቹ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈርመዋል

ከኢትዮጵያ መድን ጋር የግማሽ ዓመት ቆይታን ያደረገው አጥቂ ወደ ባህር ዳር ከተማ አምርቷል። የፊታችን ቅዳሜ ምሽት…

ባህር ዳር ከተማ የቀድሞ ተጫዋቾቹን አስፈርሟል

በአሰልጣኝ ደግአረገ ይግዛው የሚመራው ባህር ዳር ከተማ የሁለት ተጨማሪ ተጫዋቾችን ዝውውር ቋጭቷል። በአዳማ ከተማ መቀመጫቸውን በማድረግ…

የጣና ሞገዶቹ አንድ አማካይ ወደ ስብስባቸው ቀላቅለዋል

በአሰልጣኝ ደግአረገ ይግዛው የሚመራው ባህር ዳር ከተማ አማካይ ለማስፈረም ተስማምቷል። ለቀጣይ ውድድር ዘመን ራሳቸውን ለማጠናከር በዝውውሩ…

ባህር ዳር ከተማ የቀድሞ አማካዩን አስፈርሟል

የጣና ሞገዶቹ የቀድሞው ተጫዋቻቸውን ሲያስፈርሙ የአማካያቸውን ውል ደግሞ አድሰዋል። በአሰልጣኝ ደግአረገ ይግዛው መሪነት በአዳማ ከተማ የቅድመ…

የጣናው ሞገዶቹ ነገ በአዳማ ዝግጅታቸውን መከናወን ይጀምራሉ

በአሰልጣኝ ደግአረገ ይግዛው የሚመሩት ባህርዳር ከተማዎች ሐሙስ የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን በይፋ ይጀምራሉ። የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ያለፈውን…

ፍፁም ዓለሙ ወደ ቀድሞው ክለቡ ለመመለስ ተስማማ

ባህር ዳር ከተማ የቀድሞው ተጫዋቹን አራተኛው አዲሱ ተጫዋች አድርጓል። በአሰልጣኝ ደግአረገ ይግዛው መሪነት ለቀጣዩ የውድድር ዘመን…

ባህር ዳር ከተማ ሦስተኛ ፈራሚውን አግኝቷል

በአሰልጣኝ ደግአረገ ይግዛው የሚመሩት ባህርዳር ከተማዎች የክረምቱ ሦስተኛው ፈራሚ የአጥቂ ስፍራ ተጫዋቹ ሆኗል። በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ…

ግርማ ዲሳሳ ወደ ቀድሞ ክለቡ ተመልሷል

ያለፉትን ሁለት ዓመታት በመቻል ቤት ያሳለፈው የመስመር ተጫዋች ወደ ቀድሞ ክለቡ ለመመለስ ስምምነት ላይ ደርሷል። ዘግየት…

ባህር ዳር ከተማ የመጀመሪያ ተጫዋቹን አስፈርሟል

የጣና ሞገዶቹ የቀድሞ ተከላካያቸውን ዳግም ወደ ስብስባቸው ቀላቅለዋል። በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት በ50 ነጥቦች 4ኛ ደረጃን ይዞ…

የጣና ሞገዶቹ የአማካያቸውን ውል አድሰዋል

ባህር ዳር ከተማዎች የተከላካይ አማካያቸውን ውል ለተጨማሪ ሁለት ዓመታት ማራዘማቸው ታውቋል። በአሠልጣኝ ደግአረገ የሚመሩት ባህር ዳር…