ከፍተኛ ሊግ | ደቡብ ፖሊስ አዲስ አሰልጣኝ ሾሟል
ላለፉት ሁለት ዓመታት በረዳት አሰልጣኝነት ሲሰራ የነበረው አላዛር መለሰ ደቡብ ፖሊስን በዋና አሰልጣኝነት ተረክቧል፡፡ ከአሰልጣኝ ተመስገን ዳና ጋር የአንድ አመት ቀሪ ውል ቢኖረውም ለኢትዮጵያ ከ20...
ተስፈኛው የመስመር ተጫዋች – ዘነበ ከድር
ከእግር ኳሱ ቤተሰብ ጋር በደንብ የተዋወወቀው አምና በደቡብ ፖሊስ ነበር። በሁለቱም መስመሮች የማጥቃትም ሆነ የመከላከል ኃላፊነት ተሰጥቶት በመጫወት በክለቦች ዓይን ውስጥ የገባው ከትምህርት ቤት ውድድር...
ሁለት ክለቦች ለአረጋውያን የቁሳቁስ ድጋፍን አበረከቱ
የሀዋሳ ከተማ እና የደቡብ ፖሊስ ክለብ ተጫዋቾች እና አሰልጣኞች የቁሳቁስ ድጋፍ እና የግንዛቤ ማስጨበጥ ሥራ ዛሬ አከናወኑ፡፡ ዛሬ ከጠዋቱ 12:00 ላይ የሁለቱ ክለብ ተጫዋቾች እና...
ከፍተኛ ሊግ | ደቡብ ፖሊስ አራት ተጫዋቾችን አስፈረመ
በአሰልጣኝ ተመስገን ዳና እየተመራ ነባር እና አዳዲሶቹ ተጫዋቾችን በመያዝ ለወራት ዝግጅቱን ሲሰራ የቆየው ደቡብ ፖሊስ ተጨማሪ አራት አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈርሟል፡፡ ከአሰልጣኝ ተመስገን ዳና ጋር ከዚህ...
ከፍተኛ ሊግ | ደቡብ ፖሊስ ሦስት ተጫዋቾችን አስፈርሟል
ደቡብ ፖሊስ አስቀድሞ በአዲሱ ፎርማት የፕሪምየር ሊግ ተሳታፊ መሆኑ በመገለፁ በርካታ ተጫዋቾችን አስፈርሞ የነበረ ቢሆንም ኃላ ላይ በከፍተኛ ሊጉ እንዲቀጥል በመወሰኑ ከአዳዲስ ፈራሚዎቹ ጋር በመለያየት...
የቅዱስ ጊዮርጊስ ወጣት ተጫዋች በውሰት ወደ ደቡብ ፖሊስ አምርቷል
ከቅዱስ ጊዮርጊስ ወጣት ቡድን የተገኘው ሉክ ፓውሊን በውሰት ወደ ደቡብ ፖሊስ ለማምራት አምርቷል፡፡ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር የቅድመ ውድድር ዝግጅትን ሲያደርግ የቆየው ተስፈኛው የአማካይ ስፍራ ተጫዋች...
አንጋፋው አጥቂ ወደ ቀደሞ ክለቡ ተመልሷል
አንጋፋው አጥቂ ኤሪክ ሙራንዳ በ2010 ቆይታ ላደረገበት ደቡብ ፖሊስ ፈርሟል። በኢትዮጵያ እግር ኳስ ውስጥ ለረጅም ዓመታት መጫወት ከቻሉ የውጪ ተጫዋቾች መካከል የሚጠቀሰው ኬኒያዊው አንጋፋ አጥቂ...
ደቡብ ፖሊስ ካስፈረማቸው በርካታ ተጫዋቾች ጋር እየተለያየ ነው
በፕሪምየር ሊጉ ተሳታፊ እንደሆነ በፌዴሬሽኑ በመገለፁ ተጫዋቾችን ሲያስፈርም የነበረው ደቡብ ፖሊስ ውሳኔው ተሽሮ በከፍተኛ ሊጉ እንዲወዳደር በመወሰኑ ከአዲስ ፈራሚዎቹ ጋር እየተለያየ ነው፡፡ ክለቡ በውሳኔ ለውጡ...
ደቡብ ፖሊስ ሦስት ወጣት ተጫዋቾችን አስፈርሟል
በፌዴሬሽኑ የፎርማት ለውጥ የተነሳ አዲስ ፈርመው ከነበሩ ተጫዋቾች ጋር እንደሚለያይ የሚጠበቀው ደቡብ ፖሊስ ሦስት አዳዲስ ወጣት ተጫዋቾችን ወደ ክለቡ አምጥቷል፡፡ ከቅዱስ ጊዮርጊስ የታዳጊ ቡድኑ የተገኘው ዮሐንስ...
ደቡብ ፖሊስ አጥቂ ሲያስፈርም ከዩጋንዳዊ አማካይ ጋር ተስማምቷል
በሀዋሳ የቅድመ ውድድር ጊዜ ልምምዳቸውን እየሰሩ ያሉት ደቡብ ፖሊሶች አጥቂው ተመስገን ገብረፃድቅን ማስፈረም ሲችሉ የሙከራ ጊዜን የሰጡት ዩጋንዳዊውን አማካይ ኢቫን ሳካዛን ለማስፈረም ከስምምነት ደርሰዋል፡፡ ከሀዋሳ...