ደቡብ ፖሊስ የመፍረስ ስጋት ተደቅኖበታል ?
“በበጀት እጥረት የተነሳ ይሄ መሆኑ ያሳዝናል” ኮማንደር ግርማ ዳባ የስፖርት ክለቡ ምክትል ፕሬዝዳንት “ግራ ገብቶን በካምፕ ውስጥ እንገኛለን” የክለቡ ተጫዋቾች በኢትዮጵያ እግር ኳስ ታሪክ ውስጥ በርካታ ተጫዋቾችን ካፈሩ ክለቦች መካከል ይጠቀሳል ፤ በአትሌቲክስ እና በእግርኳሱ ዘርፍ በ1989 ምስረታውን ያደረገው የደቡብ ፖሊስ ስፖርት ክለብ፡፡ ከፖሊስ ሰራዊት በየወሩ ከደመወዝ በሚቆጠረጥ እና አልፎRead More →