ደቡብ ፖሊስ ዘላለም ሽፈራውን አሰልጣኝ አድርጎ ሾሟል
ከስምንት ዓመታት በኋላ ወደ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የተመለሰው ደቡብ ፖሊስ ከዋና አሰልጣኙ ግርማ ታደሰ ጋር መለያየቱን ተከትሎ ከዘላለም ሽፈራው ጋር ለመስራት መስማማቱን ክለቡ አስታውቋል። አሰልጣኝ...
የአሰልጣኝ ግርማ ታደሰ ማረፊያ ሀዲያ ሆሳዕና ሆኗል
በደቡብ ፖሊስ እና ሀድያ ሆሳዕና መካከል የውዝግብ ምንጭ የነበረው የአሰልጣኝ ግርማ ታደሰ ጉዳይ ዕልባት አግኝቷል። ከቀናት በፊት በድረ ገፃችን እንዳስነበብነው ደቡብ ፖሊስን ወደ ሊጉ ያሳደጉት...
ደቡብ ፖሊስ ተጨማሪ ሦስት ተጨዋቾችን አስፈርሟል
ረቡዕ መስከረም 09 ቀን 2010 ወደ ፕሪምየር ሊጉ ማደጉን ያረጋገጠው ደቡብ ፖሊስ ዘግይቶ በገባበት የዝውውር መስኮት በስፋት እየተሳተፈ ይገኛል። የከፍተኛው ሊግ ቻምፒዮኑ ደቡብ ፖሊስ ከስምንት...
ደቡብ ፖሊስ ሶስት ተጫዋቾችን አስፈርሟል
ወደ ፕሪምየር ሊጉ ማደጉን ካረጋገጠ በኋላ ከዚህ ሳምንት ጀምሮ ተጫዋቾችን እያስፈረመ የሚገኘው ደቡብ ፖሊስ ሦስት ተጫዋቾችን በማስፈረም ወደ ቡድኑ የቀላቀላቸውን አዳዲስ ተጫዋቾች ቁጥር አምስት አድርሷል።...
የግርማ ታደሰ ውዝግብ – አሰልጣኙ የደቡብ ፖሊስ ወይስ የሀዲያ ሆሳዕና ?
ደቡብ ፖሊስን ከስምንት ዓመታት በኋላ ዳግም ወደ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመለሱት አሰልጣኝ ግርማ ታደሰ ባሳለፍነው ሳምንት ከክለቡ ጋር ለመቀጠል መስማማታቸው የተነገረ ቢሆንም ሀዲያ ሆሳዕና ለክለባቸው...
ደቡብ ፖሊስ የመጀመርያ ተጫዋቹን ሲያስፈርም የሁለት ተጫዋቾችን ውል አድሷል
የከፍተኛ ሊግ የበላይ በመሆን ወደ ፕሪምየር ሊግ ያደገው ደቡብ ፖሊስ በዝውውር መስኮቱ የመጀመርያ ዝውውሩን ማከናወኑን ክለቡ ለሶከር ኢትዮጵያ ገልጿል። መክብብ ደገፉ ወደ ደቡብ ፖሊስ ያመራ...
ግርማ ታደሰ በደቡብ ፖሊስ ውላቸውን አራዝመዋል
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የ2010 የውድድር ዓመት አጠቃላይ ቻምፒዮን በመሆን ወደ ፕሪምየር ሊጉ ያደገው ደቡብ ፖሊስ የዋና አሰልጣኙ ግርማ ታደሰን ውል ለተጨማሪ አንድ ዓመት ለማደስ ከስምምነት...
ለከፍተኛ ሊጉ ቻምፒዮን ደቡብ ፖሊስ የቡድን አባላት ሽልማት እና የእራት ግብዣ ተካሄደ
የከፍተኛ ሊጉ ቻምፒዮን በመሆን ከስምንት ዓመት በኋላ ዳግም ወደ ፕሪምየር ሊግ የተመለሰው ደቡብ ፖሊስ ዛሬ ምሽት በሀዋሳ ኃይሌ ሪዞርት ለቡድኑ አሰልጣኞች እና ተጫዋቾች ሽልማት እና...
ሪፖርት | ደቡብ ፖሊስ የ2010 የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ቻምፒዮን ሆኗል
የ2010 የኢትጵጽያ ከፍተኛ ሊግ በሁለት ምድቦች ተከፍሎ ሲከናወን ቆይቶ ዛሬ አዳማ ላይ አሸናፊውን አግኝቷል። በምድብ ሀ ባህር ዳር ከተማ፣ በምድብ ለ ደግሞ ደቡብ ፖሊስ በአንደኝነት...
ቅድመ ዳሰሳ – ባህር ዳር ከተማ ከ ደቡብ ፖሊስ ለከፍተኛ ሊግ የበላይነት ይፋለማሉ
በሚካኤል ለገሰ እና ቴዎድሮስ ታከለ በሁለት ምድብ ተከፍሎ ሲካሄድ የቆየው የ2010 የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ውድድር የሁለቱ ምድብ የበላዮች የውድድሩን ዋንጫ ለማንሳት አዳማ ላይ ነገ ይፋለማሉ።...