ደቡብ ፖሊስ ፌዴሬሽኑ የማስተካከያ ዕርምጃ እንዲወስድ ጠየቀ
ፌዴሬሽኑ የሚወስናቸው እርስ በእርስ የሚጋጩ ውሳኔዎች በክለቡ ላይ የሞራል እና የገንዘብ ኪሳራ እያስከተሉ በመሆኑ ጉዳዩን በድጋሚ እንዲያጤን ደቡብ ፖሊስ ቅሬታውን አሰምቷል፡፡ ክለቡ በቅሬታው "የተጫዋች እና...
ደቡብ ፖሊስ ሀይማኖት ወርቁን አስፈረመ
የተከላካይ አማካዩ ሀይማኖት ወርቁ ለደቡብ ፖሊስ ዛሬ ፊርማውን አኑሯል፡፡ በትውልድ ከተማው ባህር ዳር እግር ኳስን በመጫወት የጀመረው የመሀል አማካዩ በከተማው ሌላኛው ክለብ አውስኮድ ከተጫወተ በኋላ...
“ፌዴሬሽኑ እየበጠበጠን ነው” ኢ/ር እታገኝ ዜና – የደቡብ ፖሊስ ህ/ግንኙነት ኃላፊ
ፌዴሬሽኑ በ2011 የውድድር ዘመን ከፕሪምየር ሊጉ የወረዱት መከላከያ፣ ደቡብ ፖሊስ እና ደደቢት ፌዴሬሽኑ በነሀሴ ወር ይፋ ባደረገው የፎርማት ለውጥ ምክንያት በሊጉ እንደሚቆዩ ተገልፆ የነበረ ቢሆንም...
ደቡብ ፖሊስ ተጨማሪ ተጫዋቾችን አስፈረመ
ደቡብ ፖሊስ ተከላካዩ ተክሉ ታፈሰ እና አማካዩ ምትኩ ማመጫን አስፈርሟል፡፡ የቀድሞው የሀላባ ከተማ የመሀል ተከላካይ ባለፉት ዓመታት በወላይታ ድቻ ቡድኑን በቋሚነት ከማገልገሉ በተጨማሪ አምበል ሆኖ...
ደቡብ ፖሊስ የአማካዩን ውል አራዘመ
ደቡብ ፖሊስ የተከላካይ አማካዩን ኤርሚያስ በላይን ውል አራዝሟል፡፡ ቢጫ ለባሾቹ በርካታ አዳዲስ ተጫዋቾችን በማስፈረም ወደ ቅድመ ውድድር ዝግጅት የገቡ ሲሆን አሁን ደግሞ የነባሮችንም ውል ማራዘም...
እሸቱ መና ደቡብ ፖሊስን ተቀላቀለ
የቀኝ መስመር ተከላካዩ እሸቱ መና ለደቡብ ፖሊስ ፊርማውን አኑሯል። ወደ ቀድሞ ክለቡ ደቡብ ፖሊስ ከረጅም ጊዜ በኃላ የተመለሰው የቀኝ መስመር ተከላካዩ በወላይታ ድቻ በሁለት አጋጣሚዎች...
ደቡብ ፖሊስ ተጨማሪ ተጫዋች አስፈረመ
ደቡብ ፖሊስ የአጥቂ አማካዩ ቴዲ ታደሰን በአንድ ዓመት ውል አስፈርሟል፡፡ ቴዲ በባህርዳር ከተማ የእግር ኳስ ህይወቱን ከጀመረ በኋላ በጣና ሞገደኞቹ ቤት አራት ዓመታትን አሳልፎ በገጠመው...
ደቡብ ፖሊስ አስረኛ አዲስ ተጫዋቹን አስፈረመ
ደቡብ ፖሊስ አስጨናቂ ፀጋዬን ከአርባምንጭ ከተማ አስረኛ አዲስ ተጫዋች በማድረግ አስፈርሟል፡፡ የተከላካይ አማካይ ስፍራ ተጫዋቹ ከአርባ ምንጭ ከተማ ወጣት ቡድን ካደገ በኋላ ያለፉትን አራት የውድድር...
ደቡብ ፖሊስ ተጨማሪ ተጫዋቾችን አስፈርሟል
ደቡብ ፖሊስ አመሻሹን ተጨማሪ ሁለት ተጫዋቾችን በማስፈረም የአዳዲስ ተጫዋቾችን ቁጥር ወደ ዘጠኝ ከፍ አድርጓል፡፡ የአጥቂ ስፍራ ተጫዋቹ ሙሉጌታ ረጋሳ ወደ ደቡብ ፖሊስ ያመራ ተጫዋች ሆኗል፡፡...
ደቡብ ፖሊስ ስድስት ወጣት ተጫዋቾችን አስፈረመ
አሰልጣኝ ተመስገን ዳናን በዋና አሰልጣኝነት የቀጠረው ደቡብ ፖሊስ በዛሬው ዕለት ከአሰልጣኙ ጋር ከዚህ ቀደም የሰሩ ወጣት ተጫዋቾችን አስፈርሟል፡፡ ዳግም ተፈራ ለደቡብ ፖሊስ ፊርማውን ያኖረ ተጫዋች...