በ2010 ለደደቢት ሲጫወት በነበረው ብርሀኑ ቦጋለ ክስ የቀረበባቸው ደደቢቶች በፌዴሬሽኑ የታገዱ ሲሆን በቀድሞው የሴት ቡድኑ ተጫዋቾችም ቅሬታ ቀርቦባቸዋል፡፡ በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን በርከት ያሉ ክለቦች ከተጫዋቾች ደመወዝ ካለ መክፈል ጋር በተገናኘ የተለያየ የእግድ ውሳኔ እየተላለፈባቸው የሚገኝ ሲሆን የከፍተኛ ሊጉ ክለብ ደደቢት ሌላኛው ውሳኔውን ተፈፃሚ እስኪያደርግ የታገደ ክለብ መሆኑን የፌዴሬሽኑ ፅህፈት ቤትRead More →

በከፍተኛ ሊግ እየተወዳደሩ የሚገኙት ደደቢቶች ባለፉት 8 ዓመታት ቡድኑት ካገለገለው የመስመር ተጫዋቹ ብርሀኑ ቦጋለ ጋር በተያያዘ ጉዳይ የእግድ ውሳኔ ተላልፎባቸዋል። ተጫዋቹ ባቀረበው አቤቱታ መሰረት የፍትህ አካላት የወሰኑት ውሳኔ ተግባራዊ እንዲያደርጉ ደደቢቶች ተወስኖባቸው የነበረ ቢሆንም ያላቸውን ችግር ጠቅሰው ተጨማሪ ጊዜ እንዲሰጣቸው በጠየቁት መሰረት የፍትህ አካሉ እስከ ጥር 08 ቀን 2012 ውሳኔውንRead More →

ዛሬ ከተካሄዱት ሁለት የትግራይ ዋንጫ ጨዋታዎች አንዱ የሆነውና አስቀድመው ከምድብ መሠናበታቸውን ያረጋገጡት የደደቢትና መቐለ 70 እንደርታ ጨዋታ በመቐለ 5-1 አሸናፊነት ተጠናቋል። የመቐለዎች ፍፁም ብልጫ በታየበት ጨዋታ ሰማያዊዎቹ ወደ ተጋጣሚ የግብ ክልል ደርሰው ሙከራ ያደረጉባቸው አጋጣሚዎች ጥቂት ነበሩ። በጨዋታው ሙከራ ለማድረግ ቀዳሚ የነበሩት መቐለዎች ሲሆኑ ሙከራውም በኤፍሬም አሻሞ አማካኝነት የተደረገ ነበር።Read More →

ሐሙስ ኅዳር 4 ቀን 2012 FT መቐለ 70 እ 5-1 ደደቢት  16′ ያሬድ ከበደ 25′ ኤፍሬም አሻሞ 27′ ኤፍሬም አሻሞ 50′ ሳሙኤል ሳሊሶ 90′ ክብሮም አፅብሀ 73′ አፍቅሮት ሰለሞን ቅያሪዎች –  – – – – – ካርዶች – – አሰላለፍ መቐለ ደደቢት 22 ምህረትአብ ገ/ህይወት 3 ታፈሰ ሰርካ 12 ቢያድግልኝRead More →

የትግራይ ዋንጫ ዛሬም ሲቀጥል ወላይታ ድቻ ደደቢትን ሁለት ለአንድ በሆነ ውጤት አሸንፏል። አሰልቺ እንቅስቃሴ የታየበት እና በሙከራዎች ያልታጀበው ይህ ጨዋታ በሁለቱም ቡድኖች በኩል የተጠና አጨዋወት ያልታየበት ነበር። በተለይም በደደቢቶች በኩል በመጀመርያው ጨዋታ የነበሩት ክፍተቶች በዛሬው ጨዋታም በተመሳሳይ ታይተዋል። በጨዋታው ሙከራ ለማድረግ ቀዳሚ የነበሩት ወላይታ ድቻዎች ሲሆኑ ሙከራውም በባየ ገዛኸኝ ከረጅምRead More →

ማክሰኞ ኅዳር 2 ቀን 2012 FT ወላይታ ድቻ 2-1 ደደቢት 55′ አንተህ ጉግሳ 78′ ታምራት ስላስ 48′ ቃልኪዳን ዘላለም (ፍ) ቅያሪዎች –  – – – – – ካርዶች – – አሰላለፍ ወላይታ ድቻ ደደቢት  13 መክብብ ደገፉ 9 ያሬድ ዳዊት 23 ውብሸት ዓለማየሁ 26 አንተነህ ጉግሳ 13 ይግረማቸው ተስፋዬ 20Read More →

የትግራይ ዋንጫ ዛሬ ሲጀምር በደደቢት እና አክሱም ከተማ መካከል የተካሄደው የመክፈቻ ጨዋታ በአክሱም ከተማ 3-2 አሸናፊነት ተጠናቋል። በተመጣጣኝ ፉክክር የጀመረው ጨዋታው በሁለቱም ቡድኖች በኩል በርካታ ሙከራዎች የታየበት ሲሆን ከመጀመሪያዎቹ ደቂቃዎች በኃላም የአክሱም ከተማ ፍፁም ብልጫ የታየበት ነበር። ዳዊት ዑቅበዝጊ ከመስመር አሻምቷት ፉሴይኒ ኑሁ በግንባሩ ባደረጋት ሙከራ ጥቃታቸው የጀመሩት ሰማያዊዎቹ ምንምRead More →

እሁድ ጥቅምት 30 ቀን 2012 FT’ ደደቢት 2-3 አክሱም ከተማ 45′ ቃልኪዳን ዘላለም 81′ መድሀኔ ታደሰ 23′ አዲስዓለም ደሳለኝ 38′ ዘካርያስ ፍቅሬ 80′ ዘካርያስ ፍቅሬ ቅያሪዎች –  – – – – – ካርዶች – – አሰላለፍ ደደቢት አክሱም ከተማ 1 ሀፍቶም ቢሰጠኝ 3 ዲሜጥሮስ ወ/ሥላሴ (አ) 66 አንዶህ ኩዌኩ 4Read More →

በዝውውር መስኮቱ በርከት ያሉ ተጫዋቾች ያስፈረሙት ሰማያዊዎቹ ኄኖክ ገብረመድኅን እና ክብሮም አስመላሽን አስፈርመዋል። ከዚህ ቀደም በደደቢት፣ ዳሽን ቢራ እና መቐለ 70 እንደርታ የተጫወተው ግዙፉ አጥቂ ኄኖክ ቀደም ብሎ ከሰማያዊዎቹ ጋር ልምምድ የጀመረ ሲሆን በዛሬው ዕለት በይፋ ፊርማውን ማኖሩ ተከትሎ ከበርካታ ዓመታት በኃላ ወደ ቀድሞ ክለቡ የሚመለስ ይሆናል። ለዓመታት መቐለን በአምበልነትRead More →

ከቀናት በፊት ከስሑል ሽረ ጋር በስምምነት የተለያየው የመሃል ተከላካዩ ዲሜጥሮስ ወልደሥላሴ ደደቢትን ተቀላቅሏል። ባለፈው ዓመት መጀመርያ አዲስ አበባ ከተማ ለቆ ስሑል ሽረ በመቀላቀል ላለፈው አንድ ዓመት ቡድኑን በአምበልነት የመራው ይህ ተጫዋች በመሃል ተከላካይ ብዙ አማራጭ ለሌላቸው ደደቢቶች ጥሩ አማራጭ ይፈጥራል ተብሎ ይጠበቃል። ከዚህ ቀደም በሐረር ቢራ፣ አዳማ ከተማ፣ አዲስ አበባRead More →