ደደቢት የእግድ ውሳኔ ተላለፈበት
በ2010 ለደደቢት ሲጫወት በነበረው ብርሀኑ ቦጋለ ክስ የቀረበባቸው ደደቢቶች በፌዴሬሽኑ የታገዱ ሲሆን በቀድሞው የሴት ቡድኑ ተጫዋቾችም ቅሬታ ቀርቦባቸዋል፡፡ በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን በርከት ያሉ ክለቦች ከተጫዋቾች...
ደደቢት በዲሲፕሊን ኮሚቴ እገዳ ተላለፈበት
በከፍተኛ ሊግ እየተወዳደሩ የሚገኙት ደደቢቶች ባለፉት 8 ዓመታት ቡድኑት ካገለገለው የመስመር ተጫዋቹ ብርሀኑ ቦጋለ ጋር በተያያዘ ጉዳይ የእግድ ውሳኔ ተላልፎባቸዋል። ተጫዋቹ ባቀረበው አቤቱታ መሰረት የፍትህ...
የትግራይ ዋንጫ | ምዓም አናብስት ደደቢትን ረምርመዋል
ዛሬ ከተካሄዱት ሁለት የትግራይ ዋንጫ ጨዋታዎች አንዱ የሆነውና አስቀድመው ከምድብ መሠናበታቸውን ያረጋገጡት የደደቢትና መቐለ 70 እንደርታ ጨዋታ በመቐለ 5-1 አሸናፊነት ተጠናቋል። የመቐለዎች ፍፁም ብልጫ በታየበት...
መቐለ 70 እንደርታ ከ ደደቢት – ቀጥታ የውጤት መግለጫ
ሐሙስ ኅዳር 4 ቀን 2012 FT መቐለ 70 እ 5-1 ደደቢት 16' ያሬድ ከበደ 25' ኤፍሬም አሻሞ 27' ኤፍሬም አሻሞ 50' ሳሙኤል ሳሊሶ 90' ክብሮም...
የትግራይ ዋንጫ | የጦና ንቦች ደደቢትን አሸንፈዋል
የትግራይ ዋንጫ ዛሬም ሲቀጥል ወላይታ ድቻ ደደቢትን ሁለት ለአንድ በሆነ ውጤት አሸንፏል። አሰልቺ እንቅስቃሴ የታየበት እና በሙከራዎች ያልታጀበው ይህ ጨዋታ በሁለቱም ቡድኖች በኩል የተጠና አጨዋወት...
ወላይታ ድቻ ከ ደደቢት – ቀጥታ የውጤት መግለጫ
ማክሰኞ ኅዳር 2 ቀን 2012 FT ወላይታ ድቻ 2-1 ደደቢት 55' አንተህ ጉግሳ 78' ታምራት ስላስ 48' ቃልኪዳን ዘላለም (ፍ) ቅያሪዎች - - - -...
ትግራይ ዋንጫ| አክሱም ከተማ የምድቡን መሪ የሆነበትን ድል አስመዝግቧል
የትግራይ ዋንጫ ዛሬ ሲጀምር በደደቢት እና አክሱም ከተማ መካከል የተካሄደው የመክፈቻ ጨዋታ በአክሱም ከተማ 3-2 አሸናፊነት ተጠናቋል። በተመጣጣኝ ፉክክር የጀመረው ጨዋታው በሁለቱም ቡድኖች በኩል በርካታ...
ደደቢት ከ አክሱም ከተማ – ቀጥታ የውጤት መግለጫ
እሁድ ጥቅምት 30 ቀን 2012 FT' ደደቢት 2-3 አክሱም ከተማ 45' ቃልኪዳን ዘላለም 81' መድሀኔ ታደሰ 23' አዲስዓለም ደሳለኝ 38' ዘካርያስ ፍቅሬ 80' ዘካርያስ ፍቅሬ...
ከፍተኛ ሊግ | ደደቢት ሁለት ተጫዋቾች አስፈረመ
በዝውውር መስኮቱ በርከት ያሉ ተጫዋቾች ያስፈረሙት ሰማያዊዎቹ ኄኖክ ገብረመድኅን እና ክብሮም አስመላሽን አስፈርመዋል። ከዚህ ቀደም በደደቢት፣ ዳሽን ቢራ እና መቐለ 70 እንደርታ የተጫወተው ግዙፉ አጥቂ...
ከፍተኛ ሊግ | ደደቢት ተከላካይ አስፈረመ
ከቀናት በፊት ከስሑል ሽረ ጋር በስምምነት የተለያየው የመሃል ተከላካዩ ዲሜጥሮስ ወልደሥላሴ ደደቢትን ተቀላቅሏል። ባለፈው ዓመት መጀመርያ አዲስ አበባ ከተማ ለቆ ስሑል ሽረ በመቀላቀል ላለፈው አንድ...