በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 26ኛ ሳምንት ሦስተኛ ቀን የሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰናድተናል። ድሬዳዋ ከተማ ከ ፋሲል ከነማ በዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር በ 33 ነጥቦች 10ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጡትን ድሬዳዋ ከተማዎች በ 37 ነጥቦች 4ኛ ደረጃ ላይ ከተቀመጡት ፋሲል ከነማዎች ሲያገናኝ ለተመልካች ማራኪ የሆነ ፉክክር እንደሚደረግበት የሚጠበቀው ጨዋታ ቀንRead More →

“ተጫዋቾቼ ባደረጉት ከፍተኛ ጥረት ውጤቱን ማግኘት ችለናል” አሰልጣኝ አስራት አባተ “የኔ ሥራ የጎል ዕድሎች እንዲፈጠሩ ማመቻቸት ነው እንጂ ጎል እንዴት እንደሚያገቡ አልነግርም” አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ በተቀራራቢ ደረጃ የነበሩትን ሁለት ቡድኖች ያገናኘው እና ተጠባቂ የነበረው ጨዋታ በብርቱካናማዎቹ አሸናፊነት ከተጠናቀቀ በኋላ ተጋጣሚ አሰልጣኞች ለሶከር ኢትዮጵያ ተከታዩን አስተያየት ሰጥተዋል። አሰልጣኝ አስራት አባተ –Read More →

ድሬዳዋ ከተማ በእያሱ ለገሠ እና ሱራፌል ጌታቸው ግቦች ወልቂጤ ከተማን 2-1 በማሸነፍ ከወራጅ ቀጠናው በይበልጥ ከፍ ብለዋል። ወልቂጤ ከተማ ከሀድያው የአቻ ውጤቱ የሦስት ተጫዋቾች ለውጥን አድርጓል። የኋላሸት ሰለሞን ፣ ፍፁም ግርማ እና ብዙአየው ሰይፉን በተመስገን በጅሮንድ ፣ ማቲያስ ወልደአረጋይ እና ተስፋዬ መላኩ ሲተኩ በመድን ሽንፈት ከገጠመው ስብስቡ ድሬዳዋ ከተማ መሳይRead More →

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 25ኛ ሳምንት ሦስተኛ ቀን የሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል። ፋሲል ከነማ ከ ሲዳማ ቡና 9 ሰዓት ላይ የሚጀመረው የዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር 37 ነጥቦችን በመያዝ 4ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጡትን ፋሲል ከነማዎች በ 30 ነጥቦች 12ኛ ደረጃ ላይ ከሚገኙት ሲዳማ ቡናዎች ጋር ሲያገናኝ ሁለቱም ቡድኖች ያሉበትንRead More →

በምሽቱ መርሐግብር ድሬዳዋ ከተማን የገጠመው ኢትዮጵያ መድን 3-0 በመርታት ከመሪዎቹ ያለውን የነጥብ ልዩነት አጥብቧል። ምሽት 12፡00 ላይ የድሬዳዋ ከተማ እና የኢትዮጵያ መድን ጨዋታ ሲደረግ ድሬዎች በ 23ኛው ሳምንት ኢትዮ ኤሌክትሪክን 2-0 ሲረቱ ከተጠቀሙት አሰላለፍ በጋዲሳ መብራቴ ምትክ ሙኸዲን ሙሳን አስገብተው ሲጀምሩ መድኖች በአንጻሩ በተመሳሳይ ሳምንት በሲዳማ ቡና 1-0 ሲሸነፉ ከተጠቀሙትRead More →

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 24ኛ ሳምንት ሦስተኛ ቀን የሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰናድተናል። ለገጣፎ ለገዳዲ ከ ፋሲል ከነማ በ 23 ነጥቦች እና 11 ደረጃዎች ተበላልጠው 16ኛ እና 5ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጡት ለገጣፎ ለገዳዲ እና ፋሲል ከነማ በወራጅ ቀጠናው ነፍስ ለመዝራት እና ወደ መሪዎቹ ለመጠጋት ጥሩ ፉክክር እንደሚያደርጉበት የሚጠበቀውRead More →

የሱራፌል ጌታቸው እና ቢንያም ጌታቸው የመጨረሻ ደቂቃ ጎሎች ብርቱካናማዎቹን ሦስት ነጥብ አስጨብጠዋል። ብርቱካናማዎቹ ባለፈው ጨዋታ ከተጠቀሙበት ቀዳሚ ስብስብ ፍሬው ጌታሁን ፣ ያሲን ጀማል ፣ አሰጋኸኝ ጴጥሮስ ፣ ዳዊት እስቲፋኖስ እና ሙህዲን ሙሳን ፤ በዳንኤል ተሾመ ፣ መሐመድ አብዱለጢፍ ፣ አቤል አሰበ ፣ ጋዲሳ መብራቴ እና ቢንያም ጌታቸው ተክተው ጨዋታውን ጀምረዋል።Read More →

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 23ኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን የሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል። ባህር ዳር ከተማ ከ ኢትዮጵያ ቡና ቀን 9 ሰዓት ላይ 44 ነጥቦችን በመያዝ 2ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጡት የጣና ሞገዶቹ ለዋንጫ የሚያደርጉትን ትንቅንቅ  አጠናክሮ ለመቀጠል በ 31 ነጥቦች 6ኛ ደረጃ ላይ ከተቀመጡት እና በጥሩ መሻሻል ላይRead More →

መቻል በከነዓን ማርክነህ እና እስራኤል እሸቱ ግቦች ድሬዳዋ ከተማን 2-1 መርታት ችሏል። 9 ሰዓት ላይ በተጀመረው ጨዋታ በመጀመሪያዎቹ ደቂቃዎች ድሬዳዋ ከተማዎች በራሳቸው የግብ ክልል ውስጥ በርካታ ስኬታማ  ቅብብሎችን በማድረግ እና ዝግ ባለ የማጥቃት እንቅስቃሴ የግብ ዕድሎችን ለመፍጠር ያደረጉት ጥረት ሳይሳካ ሲቀር ወደ ተጋጣሚ የግብ ክልል በቁጥር በዝቶ በመግባት እና ክፍትRead More →

በአዳማ ከተማ ነገ የሚደረጉትን የመጨረሻ የ22ኛ ሳምንት የሦስተኛ ቀን ጨዋታዎች በተመለከተ ተከታዮቹ ቅድመ-መረጃዎች ተሰባስበዋል። መቻል ከድሬዳዋ ከተማ በአንድ ነጥብ እና በአንድ ደረጃ ተበላልጠው 11ኛ እና 10ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጡት መቻል እና ድሬዳዋ ከተማ ከወራጅነት ስጋት በአስተማማኝ ሁኔታ ለመሸሽ ነገ 9 ሰዓት እርስ በእርስ ከባድ ፍልሚያ ያደርጋሉ። መቻል ከወራጅ ቀጠናው አምስትRead More →