ሪፖርት | አዳማ ከተማ ወሳኝ ድል ተቀዳጅቷል
በመቀመጫ ከተማቸው የመጨረሻ ጨዋታቸውን ያደረጉት ድሬዳዋ ከተማዎች በአዳማ ከተማ 2-0 በመሸነፍ ቆይታቸውን አጠናቀዋል። 10፡00 ላይ አዳማ ከተማ ከድሬዳዋ ከተማ ሲገናኙ አዳማዎች በ12ኛው ሣምንት ከሀዲያ ሆሳዕና ጋር ያለግብ በተለያዩበት ጨዋታ ከተጠቀሙት አሰላለፍ የአራት ተጫዋቾች ለውጥ አድርገዋል። በዚህም ኩዋሜ ባህ ፣ ቢንያም አይተን ፣ መስዑድ መሐመድ እና አድናን ረሻድ በ ሰዒድ ሀብታሙRead More →