“አንድ ነጥብ መጥፎ አይደለም እንደ ተጋጣሚያችን ጥንካሬ” አሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለ “ቫር አይቶ ይሻር ምን አይቶ እንደሻረ…
ድሬዳዋ ከተማ

ሪፖርት | ብርቱካናማዎቹ እና ቡናማዎቹ ነጥብ ተጋርተዋል
ለተመልካች ሳቢ የነበረው የድሬዳዋ ከተማ እና የኢትዮጵያ ቡና ጨዋታ ያለግብ ተጠናቋል። ኢትዮጵያ ቡና የአንደኛ ሳምንት ተስተካካይ…

መረጃዎች| 50ኛ የጨዋታ ቀን
የ13ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ ይጀምራል። የጨዋታ ሳምንቱ መክፈቻ የሆኑ መርሀ-ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል።…

የአሰልጣኞች አስተያየት| ኢትዮጵያ መድን 3 – 1 ስሑል ሽረ
“ይገባናል ብዬ ነው የማስበው”
“አጀማመራችን ጥሩ ነበር ከዕረፍት በኋላ ግን እንደጠበቅነው አይደለም” አሰልጣኝ ገብረመድህን…

ሪፖርት | ብርቱካናማዎቹ በመጨረሻ ደቂቃ ግብ የጣናውን ሞገድ ሁለት ነጥብ አስጥለዋል
84 ደቂቃዎችን በጎዶሎ ተጫዋች በመጫወት ሲመሩ የቆዩት ድሬዳዋ ከተማዎች በመጨረሻ ደቂቃ ጎል ከባህርዳር ከተማ ጋር 1ለ1…

መረጃዎች | 47ኛ የጨዋታ ቀን
የ12ኛው ሳምንት ጨዋታዎች ነገም ይቀጥላሉ ፤ በዕለቱ የሚካሄዱትን መርሀ-ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ባህርዳር ከተማ ከ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ድሬዳዋ ከተማ 0-0 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
“የጨዋታ ፕሮግራሙ ለመወዳደር ብቻ ሳይሆን ለምንም አይመችም።” አሰልጣኝ በጸሎት ልዑልሰገድ “በሁለታችንም በኩል ሙከራዎች ስለነበሩ መጥፎ ጨዋታ…

ሪፖርት | ድሬዳዋ ከተማ ወደ መሪዎቹ ይበልጥ ሊጠጋበት የሚችለውን ዕድል አምክኗል
በ11ኛ የጨዋታ ሳምንት ቀዳሚ መርሃግብር እምብዛም ሳቢ ያልነበረው የድሬዳዋ ከተማ እና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጨዋታ ያለ…

መረጃዎች | 41ኛ የጨዋታ ቀን
የ11ኛ ሳምንት መክፈቻ የሆኑ ሁለት መርሐግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል። ድሬዳዋ ከተማ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ድሬዳዋ ከተማ 3-1 ሲዳማ ቡና
ድሬዳዋ ከተማ ሲዳማ ቡናን 3-1 ከረታበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ ለሶከር ኢትዮጵያ…