ኢትዮ ኤሌክትሪክ አጥቂ አስፈርሟል

በአሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ የሚመራው ኢትዮ ኤሌክትሪክ ሩዋንዳዊ አጥቂ ለማስፈረም ተስማምቷል። በአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ተሳትፎ ያደረገው…

መቻል እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ለፍጻሜ ደርሰዋል

በአዲስ አበባ ከተማ ሕዳሴ ዋንጫ የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታዎች ጦሩ እና ፈረሰኞቹ ተጋጣሚያቸውን ማሸነፍ ችለዋል። መቻልን ከ…

አማካይዋ ጦሩን ተቀላቀለች

የ2016 የሴቶች ፕሪሚየር ሊግ ኮከብ ተጫዋች ከቻምፒዮኖቹ ጋር ተለያይታ ወደ ሌላኛው የሊጉ ቡድን አምርታለች። ከወጣቶች እና…

ኢትዮ ኤሌክትሪክ ቶጓዊ ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ተስማማ

በአሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ የሚመሩት ኢትዮ ኤሌክትሪኮች ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ከስምምነት ደርሰዋል። በዝውውር መስኮቱ በረከት ወልደዮሐንስ፣ ቤዛ…

ኢትዮ ኤሌክትሪክ ዝግጅቱን መጀመሩ ተሰምቷል

በአሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ የሚመራው ኢትዮ ኤሌክትሪክ የቅድም ውድድር ዝግጅት መጀመሩ ታውቋል። ኢትዮ ኤሌክትሪክ ምንም አንኳን ሊጉ…

ኢትዮ ኤሌክትሪክ አማካይ አስፈረመ

በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት በከፍተኛ ሊጉ ክለብ ቤንች ማጂ ቡና ቆይታ የነበረው ወጣት አማካይ ወደ ኢትዮ ኤሌክትሪክ…

ኢትዮ ኤሌክትሪክ ሁለት አጥቂዎችን ከከፍተኛ ሊግ አግኝቷል

በዝውውሩ ላይ ብዙም ተሳትፎ እያደረገ የማይገኘው ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከከፍተኛ ሊግ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርሟል። በአሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ…

የመስመር አጥቂው ውሉን አራዝሟል

ያለፈውን አንድ ዓመት በኢትዮ ኤሌክትሪክ ቆይታ የነበረው የመስመር አጥቂ ውሉን ማራዘሙን አውቀናል። እምብዛም ወደ ዝውውሩ በስፋት…

በረከት ወልደዮሐንስ አዲስ ቡድን አግኝቷል

የቀኝ መስመር ተከላካዩ በረከት ወልደዮሐንስ ወደ ሌላ ክለብ አምርቷል። ውላቸው የታጠናቀቁ የስድስት ተጫዋቾቻቸውን ውል በማራዘም ወደ…

ኢትዮ ኤሌክትሪክ የሦስት ተጫዋቾቹን ውል አራዝሟል

የአሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታው ኢትዮ ኤሌክትሪክ የሦስት ነባር ተጫዋቾቻውን ለማቆየት ተስማምተዋል። አስቀድመው የሀብታሙ ሸዋለም፣ የአሸናፊ ጥሩነህ እና…