ኢትዮ ኤሌክትሪክ ለሦስተኛ ጊዜ አሰልጣኙን አሰናብቷል
ከሊጉ መውረዱን ያረጋገጠው ኢትዮ ኤሌክትሪክ በዓመቱ ሦስተኛ አሰልጣኙን ሲያሰናብት ቀሪ ጨዋታዎችን በግብ ጠባቂ አሰልጣኙ ይመራል። በኢትዮጵያ እግርኳስ ታሪክ የገነነ ስምን የያዘው ኢትዮ ኤሌክትሪክ በ2011 ከፕሪምየር ሊጉ ከወረደ በኋላ ነበር በያዝነው ዓመት ዳግም መመለስ የቻለው። ክለቡ ከታችኛው የሊግ ዕርከን ካሳደገው አሰልጣኝ ክፍሌ ቦልተና ጋር ለሰባት የሊግ ጨዋታዎች ከቆየ በኋላ በምትኩ ለረዳትRead More →