ከሊጉ መውረዱን ያረጋገጠው ኢትዮ ኤሌክትሪክ በዓመቱ ሦስተኛ አሰልጣኙን ሲያሰናብት ቀሪ ጨዋታዎችን በግብ ጠባቂ አሰልጣኙ ይመራል። በኢትዮጵያ እግርኳስ ታሪክ የገነነ ስምን የያዘው ኢትዮ ኤሌክትሪክ በ2011 ከፕሪምየር ሊጉ ከወረደ በኋላ ነበር በያዝነው ዓመት ዳግም መመለስ የቻለው። ክለቡ ከታችኛው የሊግ ዕርከን ካሳደገው አሰልጣኝ ክፍሌ ቦልተና ጋር ለሰባት የሊግ ጨዋታዎች ከቆየ በኋላ በምትኩ ለረዳትRead More →

በአዲሱ ጊዜያዊ አሰልጣኙ እየተመራ የመጀመሪያ ጨዋታውን ያደረገው አርባምንጭ ከተማ ከሊጉ የወረደውን ኢትዮ ኤሌክትሪክን 4-0 በማሸነፍ በሊጉ የመቆየት ተስፋውን አለምልሟል። አርባምንጭ ከተማ ከአዳማው የአቻ ውጤቱ የአራት ተጫዋቾችን ቅያሪ አድርጓል። ሱራፌል ዳንኤል ፣ አበበ ጥላሁን ፣ አቡበከር ሻሚል እና ኤሪክ ካፓይቶን ቡታቃ ሸመና ፣ አሸናፊ ኤልያስ ፣ መላኩ ኤልያስ እና አህመድ ሁሴንRead More →

ነገ እንደሚደረጉ የሚጠበቁ የሊጉን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ ቅድመ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰባስበናል። መቻል ከ ሀዋሳ ከተማ አንድ ነጥብ እና ሁለት ደረጃዎች ብቻ የሚለያቸው መቻል እና ሀዋሳ ከተማ ከተመሳሳይ የሁለት አቻ ውጤት በኋላ በሚያደርጉት የእርስ በርስ ፍልሚያ ወደ አሸናፊነት ለመመለስ ከፍ ያለ ትግል እንደሚደረግበት ይጠበቃል። ከሁለት ተከታታይ ድሎች በኋላ በሁለት ጨዋታዎች ማሸነፍRead More →

“በመውረዳችን በጣም አዝኛለው” ስምዖን አባይ “አቻ መጠናቀቁ ተገቢ ነው ብዬ አላስብም ፤ ሦስት ነጥብ ይገባን ነበር” ፋሲል ተካልኝ ኢትዮ ኤሌክትሪክ መውረዱን ባረጋገጠበት እና ሁለት አቻ ከተጠናቀቀው ጨዋታ በኋላ የሁለቱም ቡድን አሰልጣኞች ለሶከር ኢትዮጵያ የሰጡት አስተያየት እንደሚከተለው ቀርቧል። ስምዖን አባይ – ኢትዮ ኤሌክትሪክ ስለ ጨዋታው… በእንደዚ አይነት ጭንቀት ሆነን ከመጀመሪያው ጀምሮRead More →

ሁለቱን የመዲናይቱ ክለቦች ያገናኘው ጨዋታ 2ለ2 ሲጠናቀቅ ኢትዮ ኤሌክትሪክ በመጣበት ዓመት ወደ ታችኛው የሊግ ዕርከን መውረዱ ተረጋግጧል። ሽንፈት አስተናግደው በዛሬው ጨዋታ የተገናኙት ሁለቱ ክለቦች በተመሳሳይ የሦስት ተጫዋቾችን ቅያሪ አድርገዋል። ኤሌክትሪክ አማረ በቀለ ፣ ስንታየሁ ዋለጪ እና ፍፁም ገብረማርያምን በማታይ ሉል ፣ ሔኖክ አንጃው እና አብዱራህማን ሙባረክ መቻሎች በበኩላቸው በሀይሉ ሀይለማርያምRead More →

የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 25ኛ ሣምንት ማገባደጃ የሆኑትን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች እነሆ! ሀዋሳ ከተማ ከ ኢትዮጵያ መድን 9 ሰዓት ሲል የሚደረገው የቀኑ የመጀመሪያ መርሐግብር ሀዋሳ ከተማን ከኢትዮጵያ መድን ሲያገናኝ ኃይቆቹ እጅግ ከናፈቃቸው ድል ጋር ለመታረቅ መድኖች ደግሞ ከመሪዎቹ ጋር ያላቸውን የነጥብ ልዩነት ለማጥበብ ብርቱ ፉክክር ያደርጉበታል ተብሎ ይጠበቃል። ከተከታታይRead More →

በ24ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ጨዋታ አንድም ዒላማውን የጠበቀ ሙከራ ማድረግ ያልቻሉት ኢትዮ ኤሌክትሪኮች በኢትዮጵያ ቡና 1-0 መረታታቸው በውድድር ዓመቱ ያስተናገዱትን ሽንፈት 15 አድርሶታል። ቀን 9 ሰዓት ላይ የሳምንቱ የመጀመሪያ መርሐግብር በኢትዮጵያ ቡና እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ መካከል ሲደረግ ቡናዎች በ 23ኛው ሣምንት በባህር ዳር ከተማ 3-1 ሲሸነፉ ከተጠቀሙት አሰላለፍ የአምስት ተጫዋቾች ለውጥRead More →

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 24ኛ ሣምንት የመጀመሪያ ቀን የሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል። ኢትዮጵያ ቡና ከ ኢትዮ ኤሌክትሪክ በሳምንቱ ቀዳሚ መርሐግብር 31 ነጥቦችን በመያዝ 9ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጡትን ኢትዮጵያ ቡናዎች በ 11 ነጥቦች 15ኛ ደረጃ ላይ ከተቀመጡት ኤሌክትሪኮች ሲያገናኝ ሁለቱም ማሳካት ከሚፈልጉት ግብ አንጻር ጥሩ ፉክክር ያደርጉበታል ተብሎRead More →

የሱራፌል ጌታቸው እና ቢንያም ጌታቸው የመጨረሻ ደቂቃ ጎሎች ብርቱካናማዎቹን ሦስት ነጥብ አስጨብጠዋል። ብርቱካናማዎቹ ባለፈው ጨዋታ ከተጠቀሙበት ቀዳሚ ስብስብ ፍሬው ጌታሁን ፣ ያሲን ጀማል ፣ አሰጋኸኝ ጴጥሮስ ፣ ዳዊት እስቲፋኖስ እና ሙህዲን ሙሳን ፤ በዳንኤል ተሾመ ፣ መሐመድ አብዱለጢፍ ፣ አቤል አሰበ ፣ ጋዲሳ መብራቴ እና ቢንያም ጌታቸው ተክተው ጨዋታውን ጀምረዋል።Read More →

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 23ኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን የሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል። ባህር ዳር ከተማ ከ ኢትዮጵያ ቡና ቀን 9 ሰዓት ላይ 44 ነጥቦችን በመያዝ 2ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጡት የጣና ሞገዶቹ ለዋንጫ የሚያደርጉትን ትንቅንቅ  አጠናክሮ ለመቀጠል በ 31 ነጥቦች 6ኛ ደረጃ ላይ ከተቀመጡት እና በጥሩ መሻሻል ላይRead More →