ኢትዮ ኤሌክትሪክ የምንያህል ተሾመን ውል አድሷል

ፕሪምየር ሊጉን ዳግም የተቀላቀለው ኢትዮ ኤሌክትሪክ የአማካዩን ቆይታ ለተጨማሪ አንድ ዓመት አራዝሟል። የአሠልጣኝ ክፍሌ ቦልተናን ውል…

ኢትዮ ኤሌክትሪክ የተጨማሪ ሁለት ተጫዋቾችን ውል አድሷል

ፕሪምየር ሊጉን ዳግም የተቀላቀለው ኢትዮ ኤሌክትሪክ አዳዲስ ተጫዋቾችን እያስፈረመ የሚገኝ ሲሆን የነባር ተጫዋቾችንም ውል እያደሰ ይገኛል።…

ኢትዮ ኤሌክትሪክ የአንዳርጋቸው ይላቅን ውል አድሷል

ከከፍተኛ ሊጉ ዳግም ወደ ፕሪምየር ሊጉ የተመለሰው ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ የተከላካዩን ውል ለተጨማሪ ዓመት አራዝሟል፡፡ የአሰልጣኝ ክፍሌ…

ኢትዮ ኤሌክትሪክ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈረመ

አዲስ አዳጊው ኢትዮ ኤሌክትሪክ የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር ሲፈፅም የአራት ነባር ተጫዋቾችንም ውል አድሷል፡፡ ወደ ኢትዮጵያ ፕሪምየር…

ኢትዮ ኤሌክትሪክ የግብ ጠባቂውን ውል አራዝሟል

ወደ ዝውውሩ በመግባት እንቅስቃሴ ማድረግ የጀመረው ኢትዮ ኤሌክትሪክ የግብ ጠባቂውን ውል ማራዘሙ ታውቋል። በአሰልጣኝ ክፍሌ ቦልተና…

ኢትዮ ኤሌክትሪክ ግብ ጠባቂ አስፈርሟል

አዲስ አዳጊው ክለብ ኢትዮ ኤሌክትሪክ የመጀመርያው ፈራሚ ግብ ጠባቂ ሆኗል። በአሰልጣኝ ክፍሌ ቦልተና የሚመራው ኢትዮ ኤሌትሪክ…

ጎፈሬ እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ ስምምነት ፈፀሙ

አዲሱ የሊጉ ክለብ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከሀገር በቀሉ የትጥቅ አምራች ተቋም ጎፈሬ ጋር የሦስት ዓመት ስምምነት ፈፅሟል።…

አሰልጣኝ ክፍሌ ቦልተና እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ የውል ስምምነት ፈፅመዋል

አሰልጣኝ ክፍሌ ቦልተና ለቀጣዩ አንድ ዓመት በኢትዮ ኤሌክትሪክ እንደሚቀጥሉ ዛሬ ክለቡ እና አሰልጣኙ ባደረጉት የውል ስምምነት…

ለኢትዮ ኤሌክትሪክ ወደ ፕሪምየር ሊጉ መመለስ ትልቅ ድርሻ ከነበራቸው ተጫዋቾች መካከል ሁለቱ ይናገራሉ

“ቡድኑ ብቻም ሳይሆን እኔንም በግሌ ወደ ላይ የመጣውበት ነው…ግብ ጠባቂ ዘሪሁን ታደለ ” እኔ መቼም ቢሆን…

“አልጠራጠርም ! ራሴ ነኝ የምቀጥለው ብዬ አምናለሁ” አሰልጣኝ ክፍሌ ቦልተና (ኢትዮ ኤሌክትሪክ)

“አሳድጌ ፕሪምየር ሊግ ላይ ሳልታይ ገፉኝ ማለት እችላለሁ… “ውጤት ካላመጣማ ይፈርሳል እየተባለ ይናፈስ ሁሉ ነበር… “ሁለተኛውን…