የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ ቡና 2-0 አርባምንጭ ከተማ

ኢትዮጵያ ቡና ከሳምንታት ጥበቃ በኋላ ከድል የታረቀበት ጨዋታ መጠናቀቅን ተከትሎ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ ለሶከር…

ሪፖርት | ቡናማዎቹ ከሦስት ጨዋታዎች በኋላ ሦስት ነጥብን አሳክተዋል

ኢትዮጵያ ቡናዎች በሁለተኛው አጋማሽ ባስቆጠሯቸው ጎሎች አርባምንጭ ከተማን 2ለ0 በመርታት ወደ ድል ተመልሰዋል። ቡናማዎቹ ባለፈው የጨዋታ…

መረጃዎች | 38ኛ የጨዋታ ቀን

በ10ኛው ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ዕለት የሚከናወኑ መርሐግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እነሆ! ኢትዮጵያ ቡና ከ አርባምንጭ ከተማ በሁለት…

የአሰልጣኞች አስተያየት | አዳማ ከተማ 2-1 ኢትዮጵያ ቡና

”በአሸናፊነት ውስጥ ስህተቶች ፤ በተሸናፊነት ውስጥ ጥንካሬዎች ይኖራሉ።” አሰልጣኝ አብዲ ቡሊ ”ለኢትዮጵያ ቡና መጫወት እና ለሌላ…

ሪፖርት | አዳማ ከተማ ከሦስት ጨዋታዎች በኋላ ሦስት ነጥብን አሳክቷል

የዕለቱ ቀዳሚ በነበረው ጨዋታ በመጀመሪያው አጋማሽ በተቆጠሩ ጎሎች አዳማ ከተማ ኢትዮጵያ ቡናን 2ለ1 በመርታት ወሳኝ ድልን…

መረጃዎች | 34ኛ የጨዋታ ቀን

የ9ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎችን በተከታዩ መሰናዷችን ይዘንላችሁ ቀርበናል። አዳማ ከተማ ከ ኢትዮጵያ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዲያ ሆሳዕና 1-0 ኢትዮጵያ ቡና

ሀዲያ ሆሳዕና በተመስገን ብርሃኑ ብቸኛ ግብ ኢትዮጵያ ቡናን በማሸነፍ ተከታታይ ድል ካስመዘገበበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ አሰልጣኞቹ…

ሪፖርት | ሀድያ ሆሳዕና ሁለተኛ ተከታታይ ድላቸውን አሳክተዋል

ነብሮቹ በተመስገን ብርሀኑ የሁለተኛ አጋማሽ ብቸና ግብ ቡናማዎቹን 1ለ0 በመርታት ሁለተኛውን ተከታታይ ድላቸውን ተቀዳጅተዋል። ሀድያ ሆሳዕና…

መረጃዎች | 31ኛ የጨዋታ ቀን

የ8ኛ ሳምንት የሦስተኛ ቀን ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ተሰናድተዋል። ሀዲያ ሆሳዕና ከ ኢትዮጵያ ቡና በድል…

ኢትዮጵያ ቡና ሞሪታኒያዊ አጥቂ አስፈረመ

በአሰልጣኝ ነፃነት ክብሬ የሚመራው ኢትዮጵያ ቡና ሞሪታንያዊ አጥቂ የግሉ አድርጓል። በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ካደረጋቸው ስድስት መርሃግብሮች…