ኢትዮጵያ ቡናዎች ሁለተኛ ተጫዋቻቸውን ለማስፈረም ተስማሙ

ከደቂቃዎች በፊት ከአቤል ማሞ ጋር መስማማታቸውን ያስታወቁት ኢትዮጵያ ቡናዎች ዘካርያስ ቱጂን ለማስፈረም ተስማሙ። ባለፈው የውድድር ዓመት…

ኢትዮጵያ ቡና ግብጠባቂ ለማስፈረም ተሰማምቷል

አቤል ማሞ ወደ ኢትዮጵያ ቡና ለማምራት ቅድመ ስምምነት ፈፀመ። ላለፉት ሁለት ዓመታት ከመከላከያ ጋር ቆይታ ያደረገው…

በቡና ወቅታዊ የዝውውር ሁኔታ እና የደጋፊዎች ቅሬታ ዙርያ ሥራ አስኪያጁ ማብራርያ ሰጥተዋል

ለ5ኛ ጊዜ በተዘጋጀው የኢትዮጵያ ቡና የቤተሰብ ሩጫ ላይ የነበሩ ክንውኖች እና በተጨዋቾች ዝውውር ዙርያ ክለቡ ያጋጠመውን…

የአሸናፊ በጋሻው የእውቅና መርሐግብር በቀጣይ ሳምንት ይደረጋል

ለቀድሞ የኢትዮጵያ ቡና እና ለብሔራዊ ቡድን ተጫዋች አሸናፊ በጋሻው የተዘጋጀው የእውቅና እና የምስጋና ፕሮግራም በቀጣይ ሳምንት…

ረጅም ጊዜ የዘለቀው የኢትዮጵያ ቡና እና ዩጋንዳዊው ተጫዋች ጉዳይ ዕልባት ሊያገኝ ከጫፍ ደርሷል

በ2010 ለኢትዮጵያ ቡና ለመጫወት ፈርሞ አንድም ጨዋታ ሳይጫወት ክለቡን የለቀቀው አማካዩ ቦባን ዚሪንቱሳ ከደመወዝ ክፍያ ጋር…

5ኛው የቡና የቤተሰብ ሩጫ ዛሬ ታስቦ ውሏል

ለ5ኛ ጊዜ የተዘጋጀው የኢትዮጵያ ቡና የቤተሰብ ሩጫ በተለያዩ የበጎ አድራጎት ሥራዎች ታጅቦ ታስቦ ውሏል። ከ2008 ጀምሮ…

“በኢትዮጵያ ቡና ደጋፊ መሐል ለመጫወት እጓጓለሁ” ተስፈኛው አማካይ በየነ ባንጃ

በኢትዮጵያ እግርኳስ በቅርብ ጊዜያት ከታዩ ድንቅ ታዳጊ አማካዮች መሀል ይጠቀሳል፡፡ በአፍሮ ፂዮን ከ17 ዓመት በታች በመጫወት…

የኢትዮጵያ ቡና የዝውውር እንቅስቃሴ…

“5ኛው የቡና የቤተሰብ ሩጫ”ን አስመልክቶ በተጠራው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ የክለቡ የዝውውር እንቅስቃሴዎችን በተመለከተ መጠነኛ ገለፃ ተደርጓል።…

5ኛው የኢትዮጵያ ቡና ቤተሰባዊ ሩጫን በተመለከተ ዛሬ መግለጫ ተሰጥቷል

በ12/12/12 የሚደረገውን 5ኛው “የቡና ቤተሰባዊ ሩጫ”ን በተመለከተ ዛሬ ከሰዓት በክለቡ የፅህፈት ቤት መሰብሰቢያ አዳራሽ መግለጫ ተሰጥቷል።…

ኢትዮጵያ ቡና ጋዜጣዊ መግለጫ ይሰጣል

የኢትዮጵያ ቡና እግርኳስ ክለብ ነገ ረፋድ ላይ በክለቡ ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሊሰጥ ነው። ሜክሲኮ…